93. የእግዚአብሔርን ዕቃ ጦር ሁሉ እለብሳለሁ (ኤፌሶን 6፡13)
94. የሰይጣንን ፍላጻዎች ሁሉ ማጥፋት እችላለሁ (ኤፌሶን 6፡16)
95. በእኔ መልካምን ሥራ የጀመረ እርሱ ይጨርሰዋል (ፊልጵስዩስ 1፡6)
96. በምንም አላፍርም (ፊልጵስዩስ 1፡20)
97. በክርስቶስ የነበረው አሳብ በእኔ ውስጥ ነው። (ፊልጵስዩስ 2፡5)
98.እግዚአብሔር በጎ ፈቃዱን ልፈልግና ላደርግ በእኔ ይሠራል (ፊልጵስዩስ 2፡13)
99. አገሬ በሰማይ ነው(2ቆሮ 5:1)
100.እኔ ምጽአቱን በናፍቆት የምጠብቅ አማኝ ነው። (ፊልጵስዩስ 3፡20)
ሃሌሉያ!!!
እናንተ ቃሉ ከሚላችሁ ዉጪ ሃይማኖተኞች፣ ሰይጣንና ሁኔታ የሚላችሁን አይደላችሁም።
የእግዘብሔር ቃል ነበራችሁ ያላችሁን ነበራችሁ!
የእግዚአብሔር ቃል ናችሁ ያላችሁን ናችሁ!
ትሆናላችሁ ያላችሁን ትሆናላችሁ !
ትችላላችሁ ያላችሁን ትችላላችሁ !
አሜን!!
✍መሳይ አለማየሁ (ነቢይ)
ክፍል 5 ይቀጥላል
👇💐👇💐👇💐👇💐👇💐
@KALTUBE
@KALTUBE
@KALTUBE