SWA JEMO G10/17

@jemog9swa


SWA JEMO G10/17

13 Oct, 09:05


ብሔራዊ የሰንደቅ ዓላማ ቀን ጥቅምት 4 ቀን 2017 ዓ.ም በሀገር አቀፍ ደረጃ በድምቀት እንደሚከበር የኢፌዴሪ ሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አስታውቋል።

(ጥቅምት 2/2017 ዓ.ም) “ሰንደቅ ዓላማችን ለብሔራዊ አንድነታችን ፣ ለሉዓላዊነታችንና ለኢትዮጵያ ከፍታ!” በሚል መሪ ሀሳብ የ2017 ዓ.ም 17ኛው ብሔራዊ የሰንደቅ ዓላማ ቀን የሚከበር መሆኑን የኢፌዴሪ ሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አስታውቋል።

በሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት መሪነት 17ኛው የብሔራዊ ሰንደቅ ዓላማ ቀን በዓል በፌደራል ፣ በክልሎችና በሁለቱም የከተማ አስተዳደሮች ከተሞች በሚገኙ የመንግስት ተቋማት ፣ በትምህርት ቤቶችና በመከላከያ ሰራዊት ካምፖች ውስጥ በተመሳሳይ ሰዓት 4፡30 የሚሰቀል መሆኑ ተገልጻል፡፡


መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

Imo: - https://s.channelcom.tech/vlWdNr?from=TG
What Sapp: - https://whatsapp.com/channel/0029VaHFiBpA2pLF0lLslK2D
flickr :- https://www.flickr.com/photos/197652854@N04/
You Tube: https://www.youtube.com/@addisababaeducationbureau9728
TikTok፡- https://www.tiktok.com/@aaeducationbureau
Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau
Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc
Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication
Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/
Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/

SWA JEMO G10/17

12 Oct, 07:39


new time table

SWA JEMO G10/17

12 Oct, 07:03


hpe note

SWA JEMO G10/17

03 Oct, 12:34


new time table