ሥርዓተ ማኅሌት ዘመስከረም ብዙኃን ማርያም
🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿
ስቡህ ከተባለ በኃላ
@EOTCmahlet
መልክአ ሥላሴ
ሰላም ለኲልያቲክሙ እለ ዕሩያን በአካል፤ ዓለመክሙ ሥላሴ አመ ሐወጸ በሣሕል፤ እምኔክሙ አሐዱ እግዚአብሔር ቃል፤ ተፈጸመ ተስፋ አበው በማርያም ድንግል፤ ወበቀራንዮ ተተክለ መድኃኒት መስቀል።
@EOTCmahlet
ዚቅ
ንባርኮ ለአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ፤ ስቡሕኒ ውእቱ ወልዑልኒ ውእቱ ለዓለም፤ ንፍሑ ቀርነ በጽዮን፤ ስብኩ በዓለ ማርያም ወበዓለ መስቀል ዘዮም።
@EOTCmahlet
መልክአ ማርይም
ሰላም ሰላም ለዝክረ ስምኪ ሐዋዝ፤ እምነ ከልበኔ ወቊስጥ ወእምነ ሰንበልት ምዑዝ፤ ማርያም ድንግል ለባሲተ ዓቢይ ትእዛዝ፤ ይስቅየኒ ለለጽባሑ ወይነ ፍቅርኪ አዚዝ፤ ከመ ይሰቅዮ ውኂዝ ለሠናይ አርዝ።
@EOTCmahlet
ዚቅ
ፍጽመነ ንዕትብ በዕፀ መስቀሉ፤ ነግሀ ነቂሐነ እምንዋም በከመ ይቤሉ አዕማደ ሰላም፤ ዘዮም መስቀል አሠነየ ዓለመ እንተ በልየ፤ በስነ ማርያም አዋከየ፤ ለክርስቲያን ኮኖሙ ዕበየ።
@EOTCmahlet
ወረብ
ዮም መስቀል አሠነየ እንተ በልየ ዓለመ አሠነየ/፪/
በስነ ማርያም አዋከየ በስነ ማርያም/፪/
@EOTCmahlet
ዚቅ ዘግምጃ ቤት
ወይቤልዋ እምነ ጽዮን በሐ ወይቤልዋ ደብተራ ፍጽምት በሐ ወይቤልዋ ብርሃነ አህዛብ በሐ ወሪዶ እመስቀሉ ሙቁሐነ ፈትሐ
መልክአ ማርያም
ሰላም ለጒርዔኪ ሠናይ እምወይን፤ በከመ ይቤ ሰሎሞን፤ ማርያም ድንግል ለባሲተ ዓቢይ ብርሃን፤ ክድንኒ ገርዜነ ጸጋ ኢያዕጽበኒ ዕርቃን፤ ዘኢአነምዎ ጠቢባን በኪን።
@EOTCmahlet
ዚቅ
በከመ ይቤ ሰሎሞን በእንተ ማርያም፤ ንዑ ንትፈጋዕ ወኢይኅልፈነ ጽጌ ደመና፤ መስቀል ዘዮም አብርሃ በስነ ማርያም፤ ጴጥሮስኒ ሰመያ እመ ብርሃን፤ ጳውሎስኒ ይቤላ ደብተራ ግዕዛን፤ አጽገዩ ሕዝበ ወመሐይምናን፤ በቤተ መርዓ ተመልዑ ክርስቲያን።
@EOTCmahlet
ወረብ
ጴጥሮስኒ ሰመያ እመ ብርሃን/፪/
ጳውሎስኒ ይቤላ ደብተራ ግዕዛን/፪/
@EOTCmahlet
መልክአ ማርያም፦
ሰላም ለሐቌኪ በትረ ሌዋዊ ሣውዕ፤ዘኢሐፀነኪ ጠል ወዘኢሰቀየኪ ነቅዕ፤ማርያም ድንግል እግዝእተ መላዕክት ወሰብዕ፤ሰድኒ ብሔረ ፍግዕ በትንባሌኪ ባቍዕ፤ምስለ ኅሩያንኪ ደርገ አሀሉ በስንዕ።
ዚቅ፦
በትረ አሮን እንተ ሠረፀት ወባቲ ይገብሩ ተአምረ በውስተ አሕዛብ እስመ አርአያ መስቀል ይእቲ
መልክአ ማርያም
ሰላም ለመልክዕኪ ዘተሠርገወ አሚረ፤ ዘያበርሕ ወትረ፤ ፍቅርትየ አንቲ እንተ ታበድሪ ፍቅረ፤ አርእይኒ ገፀ ዚአኪ ማርያም ምዕረ፤ ዘኢይሰምዖ ካልዕ እንግርኪ ነገረ
@EOTCmahlet
ዚቅ
አብርሂ አብርሂ ማርያም አብርሂ፤ መስቀሎ ለወልድ እንዘ ትትሞጥሒ፤ ጽዮን ዮም ተፍሥሒ።
@EOTCmahlet
ወረብ
አብርሂ አብርሂ ማርያም አብርሂ አብርሂ/፪/
መስቀሎ ለወልድ እንዘ ትትሞጥሒ ጽዮን ዮም ተፈሥሒ/፪/
@EOTCmahlet
ዚቅ ዘግምጃ ቤት-
ፍጽመነ ንዕትብ...
መልክዐ ማርያም
በዝንቱ ቃለ ማኅሌት ወበዝንቱ ይባቤ: ለዘይስዕለኪ ብእሲ ጊዜ ረከቦ ምንዳቤ: ብጽሒ ፍጡነ ትሰጠዊዮ ዘይቤ: ማርያም ዕንቊየ ክርስቲሎቤ ወምዕዝተ ምግባር እምከርቤ: ዘጸገየ ማሕጸንኪ አፈወ ነባቤ።
ዚቅ
ሐፁር የዓውዳ ወጽጌረዳ ግብተ በርሃ ገጻ እምጸሐይ በትእምርተ መስቀል ክቡራት ዕንቊ መሠረታ
ወረብ፦
ግብተ በርሃ ገጻ እምጸሐይ በርሐ ገጻ ግብተ እምፀሐይ/፪/
ክቡራት ዕንቍ መሠረታ ሐፁር የዓውዳ ወጽጌ ረዳ በትምህርተ መስቀል/፪/
@EOTCmahlet
ማህሌተ ጽጌ
ብሩካን አርጋብ...
ዚቅ፦
ወበእንተዝ አዘዙነ መምህራነ ቅዱስ ወንጌል፤ አምሳለ ፈጣሪ ልዑል፤ ንስግድ ለመስቀል ወለማርያም ድንግል።
ወረብ፦
ወበእንተዝ አዘዙነ መምህራነ ቅዱስ ወንጌል ወንጌል አምሳለ ፈጣሪ ልዑል /፪/
ንስግድ ለመስቀል ወለማርያም ድንግል ማርያም ድንግል/፪/
@EOTCmahlet
አንገርጋሪ
ዓይ ይእቲ ዛቲ መድኃኒት፤ እንተ ኃሠሥዋ ወዖድዋ ነቢያት፤ ወይቤሎ ለኖኅ አመ አይኅ፤ ግበር ታቦተ በዘትድኅን፤ እትአመን ባቲ እስመ አርአያ መስቀል ይእቲ፤ አክሊለ ተቀጺላ ታንሶሱ።
@EOTCmahlet
አመላለስ፦
አክሊለ ተቀጺላ/፪/
አክሊለ ተቀጺላ ታንሶሱ/፬/
@EOTCmahlet
እስመ ለዓለም
ማርያም ድንግል ምክሖን ለደናግል፤ ይእቲኬ ቤተ ምስአል፤ ዘአስተዓጸቡ ታቀልል፤ ለኲሉ ፍጥረት ትተነብል፤ በአክናፈ መላእክት ትትኬለል፤ ይእቲ ተዓቢ እምኪሩቤል፤ ወትፈደፍድ እምሱራፌል፤ መንክር ወመድምም ዕበያ ወክብራ ለድንግል፤ ጽሕፍት ውስተ ወንጌል፤ ወዲበ ርእሳኒ አክሊል በትእምርተ መስቀል።
@EOTCmahlet
አመላለስ
ጽሕፍት ውስተ ወንጌል/፪/
ወዲበ ርእሳኒ አክሊል በትእምርተ መስቀል/፪/
@EOTCmahlet
ዓዲ እስመ ለዓለም
ጸሎትክሙ ጽንዕት ሃይማኖትክሙ ርትዕት፤እንተ በኵሉ ትረድዕ፤ሠናያን ወውርዝዋን በምግባረ ጽድቅ አግዓዝያነ አንትሙ፤እለ መነንክምዎ ለዝንቱ ዓለም ኃላፊ፤ከመ ነግድ ፈላሲ ሀልዉ አኃውየ ፍቁራንየ፤ምንት ይበቁዓነ ንብረቱ ለዝንቱ ዓለም፤ኢትርሲቶ ለዝንቱ ዓለም፤ኢወርቅ ሤጡ ለነፍስክሙ፤ሀቡ ናጥብዕ ወንንሣእ መስቀለ ሞቱ ለፍጹም መድኃኒነ፤ኢየሱስሃ ክርስቶስሃ ሰብሕዎ፤ሀቡ አኰቴተ ለስብሐቲሁ፤እንዘ አልብነ ኵሉ ብነ፤እንዘ አልቦ ዘየአምረነ ብዙኃነ የአምሩነ፤ንልበስ ልብሰነ ዘድልው ለነ በኃቤሁ፤ማኅደርነ ዘበሰማያት።
🇪🇹👇👇👇👇👇👇🇪🇹
👉@EOTCmahlet👈
👉@EOTCmahlet👈
👉@EOTCmahlet👈
🇪🇹👆👆👆👆👆👆🇪🇹
@EOTCmahlet
# Join & share #