ሲኖዶሱ የዚህ አይነቱ የቤተ ክርስቲያን ጥቃት ከጀንዳው ከይደለምና አይነሳም። ያለቁ ካህናት፣ ምእመናን፣ የአብነት ተማሪዎችን በቀጥታና በተዘዋዋሪ የማያጠፋው መንግሥት ከድርጊቱ እንዲገታ፣ ምእመናን እንዲቃወሙ፣ ባይሆን እንዳይተባበሩ ጥሪ ከያደርጉም።
በተቃራኒው በዓል ካደመቁልን፣ ሕንጻ ከሠሩልን ደስ ይበላችሁ እያሉ ያደነዝዛሉ።
ምእመኑ፣ ካህናቱ፣ ሊቃውንቱ ከእነዚህ አባት ተብለው ከጠላት ሥርዓት ጋር የተጣበቁትን እንደ መፍትሔ ሳይሆን እንደ ችግር አካል በማየት የራሱን የመፍትሔ መንገድ መጀመር ይኖርበታል።