መጽሐፍቶችን በpdf📚 @pdfffb Channel on Telegram

መጽሐፍቶችን በpdf📚

@pdfffb


"እንኳን ደህና መጣችሁ"Welcome!
በpdf(በሶፍት ኮፒ) ለማንበብ ራሳችንን እናስለምድ!
፨ተራ ነገር በመስራት የሚባክነውን ጊዜያችንን በንባብ ላይ ስናውለው ከራሳችን አልፈን ለብዙዎች የመለወጥ ምክንያት እንሆናለን፡የንባብ ባህላችንን እናዳብር! ባለንበት ራሳችንን በእውቀት እንገንባ!
፨በዚህ ቻናል የተለያዩ መፅሐፎች፣ጠቃሚ ሀሳቦች፣አፕልኬሽኖች፣አነቃቂ ምስሎች ቀርቦላችኋል አውርደው ይጠቀሙ።

መፅሐፍቶችን በpdf📚 (Amharic)

በእንደምርምሮች የተጠቃሚ መፅሐፎችንና የተነባነባለትን ምስሎችን እና አፕልኬሽኖችን በpdf(በሶፍት ኮፒ) የሚሰማን መፅሐፎችን እንኳን ደህና መጣችሁ! በትክክለኛ ውድ ይህንን መፅሐፎ ብቻ እናስለምድ፡ለሶፍት ኮፒ ሰናይ ከጊዜያችን እስከመሞከር ዠዓመታት ለብዙዎች መለወጥዎት መለኮት፡እያጠቃማችን እናዳብር! አበባምና ጥበብንና መረጃዎችን በየጊዜ ግንዛቤ ውስጥ ይጠቀሙ።

መጽሐፍቶችን በpdf📚

09 Jan, 06:10


የሆነ ጊዜ
የሆነ ጊዜ ላይ አውላላው መንገድ ዳር እየለመናችኋቸው አይን ለአፈር ብለው ጥለዋችሁ የሄዱ ሰወች የሆነ ሰአት እንደ ቀትር ጥላ ዙሪያችሁ ላይ ማንጃበብ ይጀምራሉ።እምዬን ነው ምላችሁ.. በተለይ ደሞ ዝም ብላችሁ አንድ ስንዝር ብትራመዱ....በስመአብ!!!ክንፋቸውን ጥለው ነው ሚመጡት ነው ምላችሁ።

ግን አንድ ነገር እናውራ... ጊዜ የማይፈታው የማይቀይረው ነገር እንደሌለ እመኑና እነሱ ስለተከተሏችሁ ሳይሆን እናንተ ስለሚገባችሁ እራሳችሁ ላይ ስሩ!! ጥሎ የሄደ፤ የከዳ፤ የዋሸ፤ የሰረቀ ሰው ፈሪ ነው።አሁን ካሁን ተሳሳትኩ ይሆን?? አመለጠኝ ይሆን?? ልመለስ ይሆን?? ይበልጠኝ ይሆን ??ያስቀናኝ ይሆን?? እያለ ሲደነብር ነው ሚውለው።ደሞኮ ለመሄድ ሚሮጡት ብዙ ሩቅ አደለችም እንዲያው ለወጉ ነው ሳይደርሱ ሚቆሙት። ብዙ አልፈልግም ካሉ ሰወች ጀርባ የሆነች መንታ መንገድ አለች እሷ መንገድ ሳት ያለች እንደሆን የናንተን ጥቅም ስለሚያቁ ወደኋላ እርምጃቸውን ይጀምራሉ።ደግነቱ እኛ ወደፊት ላይ ስለሆን መተላለፋችን ማይቀር ነው

any how ከዚህ በፊት የተገፋችሁም አሁን መገፋት ላይ ያላችሁም መጨረሻ ላይ መገፋታችሁን እስክትረሱት ትበረታላችሁ"ለዝች ነው እንዴ"ትላላችሁ።ከእርምጃቹ ብቻ እንዳትቀሩ !!ጥሎ የሄደ ሁሉ ጀግና አደለም እንደውም ፈሪ ነው።የለመነ ሁሉ ደሞ ሞኝ አደለም እንደውም ብልህ ነው። ምክንያቱም ፍቅርን አስቀድሟላ!!!እንዲህ አይነት የተከዳ ሰው ደሞ አይሳካለት ነው ምላችሁ!! አንዴ ከጣሰ በቃ ሌላ ታሪክ...

እና ምትኮሩ መፈለግ አይኮፍሳችሁ ተረጋጉ፤ ምትለምኑ በልክ አርጉ ፤ያቺ ሰአት ላይ ሻይ 🧉  እየጠጣን እናወራለን እ?ይመቸን!!ደና ዋሉልኝ
©hacha

መጽሐፍቶችን በpdf📚

09 Jan, 05:48


የ ዲበኩሉ ጌታ " ሰው እስካለ ድረስ " የሰኘች አዲስ መጽሐፍ ቅዳሜ ገበያ ላይ ትውላለች።

መጽሐፍቶችን በpdf📚

08 Jan, 22:17


ስራ ቦታ አንዲት ህንዳዊት ጋር ተዋውቀን ነበር! መጀመሪያ ሳያት በጣም ወጣት ስለሆነች ሰራተኛ አልመሰለችኝም፤ የሆነች ለአባቷ ምሳ ልታደርስ የመጣች የአስረኛ ክፍል ተማሪ ነበር የመሰለችኝ። ስሟን ዶ/ር kjanishirtyasdfgeryytd ስትለኝ ኬጅ የጀመረችው ከዮኒቨርስቲ ነው እንዴ አልኩ። እሱን ተውትና ስሟን ማን አልኳችሁ? አያችሁ ለዛ ነው በተገናኘን ቁጥር "ዶክተር" ብቻ እያልኩ የምጠራት። ይሄ መላየ እስከትላንት ሰርቶልኝ ነበር። ትላንት ግን አንድ ስድስት የሚሆኑ ህንዳዊያን ባልደረባወቿ ጋር አገኘኋት። "ዶክተር" ስል ሁሉም ዞረው በፈገግታ አዮኝ! ሁሉም ዶክተሮች ነበሩ። ከመካከላቸው አንድም መላጣ፣ አንድም ከባድ መነፅር ያደረገ አንድም ከረቫት ያሰረ አልነበረም። እንደስማቸ እና ቀሚሳች ርዝመት በትምህርት ከፍ ያለ ደረጃ ለመድረስ የሚወስድባቸው አጭር ጊዜ ይገርመኛል። አሪፎቹን ሳንደምር የአገራችን አድቫይዘር በእድሜ እሱን እስከምታክል አይፋታህም😀

መጽሐፍቶችን በpdf📚

08 Jan, 20:13


ከጋሼ ስራዎች የትኞቹን አንብባችኋል
እኔ:-
👉አምስት፣ ስድስት፣ ሰባት
👉ሌቱም አይነጋልኝ
👉ሰባተኛው መልዓክ
👉እነሆ ጀግና
👉እግረ መንገድ ፩
👉እግረ መንገድ ፪
👉የፍቅር ሻማዎች
👉ዛዚ (ትርጉም)
👉ቦርጨቅ
✍️ስምንተኛው ጋጋታ........
የሚሉትን አንብቢያቸዋለሁ።
ግን ከሁሉም የጋሽ ስብሀት  ስራዎች #አምስት_ስድስት_ሰባት🫰
......አባ ወልደ ማርያም ንስሀ ሲሰሙ ውለው ዘጠኝ ሰዓት አልፎ ህዝበ ክርስትያን ወደ የቤቱ  ሲሔድ ወደ ሁዋላ ቀረት ብለው ለብቻቸው ሲፅልዩ ሲሰግዱ ቆይተው ወደ አስራ አንድ ሰአት ላይ ቆሎ ለመቅመስ ከቤተ ክርስትያኑ ወጥተው በመቃብሩ በኩል ሲያልፉ አዩት....... ራቁቱን፣ ባርኔጣ አድርጎ መቃብር ላይ ወጥቶ ሲቆም፡፡ ፊቱ ወደዝያ ነው፡፡ ረዥም አርባ ቅልጥም ፣ ቀጭን እንደ ጅማት፡፡ እንደ ሚሰብክ መምህር እጆቹን ዘርግቶ በልዝብ ድምፅ እንደዝህ አለ
" አምስት ስድስት ሰባት! ስሙኝ እናንተ ሙታን ልንገራችሁ የማይነገር ለህይዋን:: ከወድያኛው አለም ሰይጣንን አይታችኋል? አላያችሁትም:: እዚህ ትታችሁት ሄዳችሁ እዝያ እንዴት ታገኙታላችሁ? እዚሁ ነው ከእኛ ጋር ይኖራል::"

".... አምስት ስድስት ሰባት ! ሰይጣን ማለት ጎተራ ነው:: የማይሞላ ጉድ ነው:: ሰይጣን ማለት ሆድ ነው::......"

"....አምስት.  ስድስት ሰባት!  አምስት ልጅ ፣ ሁለት እናትና አባት:: ሰይጣን ከእባብ ተዋሀደ  ሄዋንን አሳተ:: ከእፅ-በለስ ተዋሀደ ለልጅዋ ተረፈ:: ይጣን ከሲኦል ወረደ ማለት ወደ ሆድ ወረደ ማለት ነው::ከዚያስ? ከዚያማ ጨለማ ውስጥ ቁጭ ብሎ........." እያለ የህይወትን ምሬት፣ የህይወትን ኢፍትሃዊነት ይተርክልናል።

እናንተ አንብባችሁ የምትሉትን ለመስማት ዝግጁ ስሆን ለኔ ከዚህ ታሪክ ውስጥ አዕምሮዬን ሰቅዞ የቀረው:-

👉የረሃብን ክፋት በደንብ አድርጌ እንድረዳ ማድረጉ፣
👉በታሪኩ ውስጥ ያሉት እማማ ሹምነሽ የተባሉት ገፀ-ባህሪ ለወርቁ እሰጥሃለሁ ያሉትን እንጀራ-በጨው "ምራቋ ደርቃለች" ብለው የከለከሉበት ሁኔታ፣😭
👉ዋናው ገፀ-ባህሪ "የማበላቸውን ከልክለህ ልጆች የሰጠኸኝ ምነው?" የሚለው አባባሉ....ስሜቴን ክፉኛ ነክቶት ነበር።

መጽሐፍቶችን በpdf📚

08 Jan, 18:38


ለምን ይመስለናል
የሚሆነው ሁሉ የነበር የነበር ?
ይኖራቸው ይሆን
የሚመጣው እና ያሳለፍነው ድንበር ?
እየኖርን ያለነው
አዲስ የመሰለ ቀን እየቆጠርን
ስለረሳን ይሆን
ካሳለፍነው ጋራ እንደተቃጠርን?

እየኖርን ያለነው እንዳልነበረ ሰው
የሚመጣው መጥቶ እስክናስታውሰው
አይተን እስኪገባን ያላወቅነው ነገ
ባለፍንበት ትናንት የተደነገገ
ካከረምነው ጠላ ከድፍድፍ ያደገ
ቅራሪ መሆኑን ገና ያልተቀዳ
ደርሶን <ፉት> ብለን እስከምንረዳ
ይሆን ወይ በተስፋ
ቀኑን የምንገፋ?

ይሆን ወይ በተስፋ ባዶ ጣሳ ታቅፈን
<እሞላለሁ> ብሎ  ደጁ ያሰለፈን
የጊዜ አሳላፊው ሰክረን እንዳለፈን
ረስተነው እንጂ የምንጠብቀው
ተኑሮ ይሆናል ገና ያልታወቀው።

መጽሐፍቶችን በpdf📚

08 Jan, 09:53


መዝሙር በአንዲት ዘለላ ፀጉር
(አሌክስ አብርሃም)

አንዳንዱ ሰው እያንዳንዷን የህይወት ገጠመኝ እንዴት አጣጥሞ እንደሚጠቀምባት ሳስብ ይደንቀኛል። ጓደኛየ አብነት አርብ ማታ ደወለልኝና በተጋነነ ድምፅ "የሚገርም የሚደንቅ እፁብ ድንቅ ነገር ልነግርህ ነው " አለኝ። ሊያገባ ይሆን? ሎተሪ ደርሶት ይሆን? የሚገርም ግሬድ አምጥቶ ነው? ብዙ አሰብኩ ....

"ፂሜ ላይ አንድ ሽበት ወጣች" አለ ይቀጥላል ብየ ስጠብቅ
"አለህ አብርሽ ? ሰምተኸኛል?"
"ሽበት ነው ያልከኝ ...."
"አወወወወ! እግዚአብሔር ትልቅ ነው፤ እርሱ ዘመናትን ያቀናጃል፤ የእድሜ ፀጋ እርሱ ካልሰጠ...." ምንም ወሬው አልያያዝልህ አለኝ።

"ቆይ የሚደንቅ ነገር ብለኸኝ ነበር ...."
"ከዚህ በላይ ምን የሚደንቅ ነገር አለ? በሱዳን በርሃ ከእባብና ጊንጥ አትርፎ በምንትስ ጫካ ከአንበሳ መንጋጋ አውጥቶ ፣ በውቂያኖስ ከአሳ ነባሪ ጥርስ ታድጎ ለሽበት ያበቃኝ ዘንድ እኔ ማነኝ? በምን ስራየ ?" ዝም አልኩ። የድምፁ ጥልቀትና ቃል አሰካኩ አንዷን ነጭ ፀጉር እንደበገና ክር ወጥሮ የምስጋና መዝሙር የሚዘምር እስኪመስለኝ መሳጭ ነበር። ያችን አንዲት ዘለላ ሽበት ፎት አንስቶ ላከልኝ ። አንዲት ፀጉር ናት፣ ገና በወጉ እንኳን አልነጣችም።

ታዲያ ዛሬ የበዓል ጥሪ ነበረን። ከጠሩን ቆይተዋል። ደውሎ "ተዘጋጅተሀል እየመጣሁ ነው" ሲለኝ
"ባክህ አንተ ሂድ እቤት መቆየት ነው የምፈልገው አልተመቸውም ምናምን በልልኝ " አልኩት።

"እንዴዴዴዴ አብርሽ ምን ነካህ? አብረን እንመጣለን ብለን ቃል ገብተን? ቃላችንን እንዴት እናጥፋለን? እኔማ እንዲህ ሁለት ፀጉር አውጥቸ አልዋሽም" አላለም!😀

መጽሐፍቶችን በpdf📚

08 Jan, 06:38


“A Tale of Two Cities”

Charles Dickens’ A Tale of Two Cities is a historical novel set against the backdrop of the French Revolution. The narrative alternates between London and Paris, exploring themes of sacrifice, love, vengeance, and redemption.

The story begins with the release of Dr. Alexandre Manette from the Bastille after 18 years of imprisonment. Reunited with his daughter, Lucie, in London, he begins to heal. Meanwhile, Charles Darnay, a French aristocrat who rejects his cruel family legacy, seeks a peaceful life in England. Darnay and Lucie marry, forming a family bond that also includes Lucie’s devoted servant Miss Pross and their loyal friend, Jarvis Lorry.

The Revolution erupts in France, and Darnay returns to aid a family servant, only to be arrested and condemned to death due to his aristocratic lineage. Sydney Carton, a dissipated but brilliant English lawyer who secretly loves Lucie, redeems his wasted life by taking Darnay’s place on the guillotine. His self-sacrifice ensures the safety of Lucie and her family, culminating in one of the most famous final lines in literature: “It is a far, far better thing that I do, than I have ever done; it is a far, far better rest that I go to than I have ever known.”

The Quote: “I wish you to know that you have been the last dream of my soul.”

This line is spoken by Sydney Carton to Lucie Manette, encapsulating his unspoken, selfless love for her. It reflects his transformation from a man who perceives his life as wasted to someone who finds purpose in love, even if it is unreciprocated. Carton’s declaration symbolizes his emotional rebirth and sets the stage for his ultimate sacrifice. Lucie, though unaware of the depth of his devotion, inspires him to rediscover his humanity and achieve redemption.

The Main Character: Sydney Carton

Sydney Carton is the tragic hero of the novel and its most complex character. Initially presented as a cynical, disheveled man, Carton is burdened by his sense of failure and lack of direction. Despite his outward apathy, his love for Lucie reveals his inner nobility and capacity for selflessness. His decision to sacrifice his life for Lucie’s happiness transforms him into a Christ-like figure, embodying the theme of resurrection that runs throughout the novel. Carton’s final act of courage secures his legacy as a character of profound moral depth and redemption.

In A Tale of Two Cities, Sydney Carton’s journey from despair to ultimate sacrifice serves as a poignant reminder of the redemptive power of love and the enduring value of selflessness.

መጽሐፍቶችን በpdf📚

08 Jan, 06:23


‹‹በዕለት ከዕለት ኑሯችን ውስጥ የሚደርስብንን ሁሉ ነገር መቆጣጠር አንችልም፤ ነገር ግን ለደረሰብን ጉዳይ ምላሽ የምንሰጥበትን መንገድ መቆጣጠር እንችላለን። አንዳንዴ ሕይወት የቤታችን በር በውስጥ በኩል ትቆልፍና ውጭ ላይ ገልብጣ ታሰጣናለች። ዝናብና ፀሐይ፣ ውርጭና ብርድ፣ ችግርና መከራ እንዲፈራረቁብንም ታደርጋለች። መሰል ሁኔታዎች ሲፈጠሩ የምናሸንፈው ተስፋን ስንቅ፣ ፅናትን ምርኩዝ፣ እምነትን መሰላል እንዲሁም ትዕግሥትን ጋሻ ጦር በማድረግ ነው።
                ሁሌም ራሳችን ከትናንት የተሻልን ለማድረግ ስንጥር በዙሪያችን ያለው ነገር ሁሉ የተሻለ እየሆነ ይመጣል።
              ለስኬታማ ሕይወት ትልቁ ሚስጥር ተሰጥኦን መርምሮ ማወቅና በእርሱ ጥላ ስር ፈተናዎችን ተቋቁሞ መሽከርከር ነው። ስለዚህ በቅድሚያ ማን እንደሆን ራሳችን መዝነን አውቀን ያን ሰው በትክክል ልንሆን ይገባል። ነፍሳችን በዚህ ምድር ላይ ያስቀመጠችው ያን እንድንሆን ነው። ያንን እውነት እናግኝ፣ ያንን እውነት በጥልቀት እንረዳ፣ ያንን እውነት በተግባር እንኑር፣ ካለንበት እንጀምር፣ ያለንን እንጠቀም፣ የምንችለውን ሁሉ እናድርግ። ቀስ በቀስ ሁሉም ነገር ወደ እኛ ይመጣል››

ምንጭ - ኅብር መጽሐፍ
ከደራሲ መምህር (ኢንጂነር) በረደድ ገዳሙ

መጽሐፍቶችን በpdf📚

07 Jan, 15:24


ድሮ ድሮ አባዬ ቅርጫ ቤት ያስገባ ነበር...በሬው እኛ ቤት ነበር የሚታረደው:: በዓል በመጣ  ቁጥር ጉጉቴ በሬው ሲታረድ "ልይ በናታችሁ" እያልኩ ማልቀስ ነበር...traumatize እንዳያደርገኝ መሆኑ ነው ክልከላው:: የእኔስ ምን ይሉታል ግን? ከዛ ደግሞ ሁላችንም ተሰብስበን እስክንጫጫ...ምንም ደህና ነገር አናደርግም እኮ እሪ ለማለት ብቻ::

አሁን አሁን ደግሞ ጉጉት ቀርቶ ገና ሳስበው ደርሶ ማልቀስ ነው የሚያምረኝ:: ትንሽ ትንሽ እያለ በዓሉም...ሰዉም ለዛ እና ጠረኑን አጥቷል:: ምን ማጅራታችንን እንዳለን ብቻ እንጃ!

መልካም በዓል

መጽሐፍቶችን በpdf📚

07 Jan, 13:38


- If the books are sniffed;
“Blood from the history book,
Life from the Book of Philosophy,
Soil from a geography book,
Logic from the science book,
Innovation from Technology Book,
Economics from the book of economy,
Attitude & mindset from the book of psychology and
Love from the book of literature
Smells like.” ❤️

መጽሐፍቶችን በpdf📚

07 Jan, 11:18


ዓመት በዓላት ወደልጅነታችን መልሰው የሚያስገቡ መስኮቶቻችን ናቸው።

በተለይ በተለይ ገና...

የክፍል የገና በዓል ዝግጅታችን፥ ቀኑ እስኪደርስ ጉጉታችን፡ የክፍል ክፍል ፉክክራችን፡ የዴስክ ላይ ፅድ እና የወረቀት ሪባኖቻችን፥ የገና መዋጯችን፥ ዛፋችን፥ የምንጠራቸው አስተማሪዎቻችን፡ ምንሰራው ድራማ፡ የብላክቦርድ የቾክ ዲዛይንና "ሜሪ ክሪስማስ"ፅሁፋችን፡ የገና መዝሙራችን፥ ድፎ ዳቦ፥ ለስላሳ... ከዛ ወደቤት ተመልሰን የምናከብረው በዓል ትዝታው...

እንኳን አደረሰን

መጽሐፍቶችን በpdf📚

07 Jan, 11:11


ዘጠኝ የተለያዩ መጻሕፍት
አዘጋጅ - ዓለም እሸቱ
የእያንዳንዱ መጽሐፍ ገፅ ብዛት - 162
ታላሚ አንባቢ - ታዳጊ ህፃናት

ስለመጻሕፍቱ ጥቂት ሀሳቦች :-

መጻሕፍቱ የተሰናዱት የታዳጊ ህፃናትን አንብቦ የመረዳት ችሎታን ለማሳደግና ለማዳበር ነው። ይህንንም ለማሳካት በመጻሕፍቱ ለታዳጊ ህፃናት ሳቢ እና አጓጊ የሆኑ ከዓለማችን የተሰባሰቡ እጅግ ዝነኛ የሆኑ ልዩ ልዩ አድባሬ ተረቶችና ትረካዎች ተካትተዋል። የአንብቦ መረዳት ጥያቄዎችም እንዲካተቱ ተደርጓል።

በእነዚህ መጻሕፍት የተካተቱት ትረካዎች በብዙ ቋንቋዎች ተተርጉመው ለበርካታ ዓመታት ሲነበቡና ሲደመጡ የቆዩ ናቸው።

አዘጋጁ እንደጠቀስት፣ " የእነዚህ ጣፋጭ እና ዘመን አይሽሬ ትረካዎች ትርጉም ባብዛኛው ታዳጊ ህጻናትን ዒላማ ያደረገ ሆኖ እናገኘዋለን። ትረካዎቹ በተለይ ህፃናትን ዒላማ የሚያደርጉት ያለምክንያት አይደለም። ጣፋጭ፣ ማራኪና ልብ አንጠልጣይ ናቸውና ህፃናትን በቀላሉ ማጥመድ ይችላሉ። ይህ ባህሪያቸው በተለይ በህፃናት ዘንድ እጅግ ተወዳጅ አድርጓቸዋል። በእዚህም የተነሳ በዓለማችን የሚገኙ በብዙ ሚሊዮን የሚቆጠሩ ታዳጊ ህፃናት በየቋንቋዎቻቸው እነዚህን ተረቶችና ትረካዎች በተመስጦ በማዳመጥና በማንበብ ትልቅ ቁም ነገር በመገብየት ላይ ይገኛሉ። "

መጻሕፍቱን ያዘጋጁት ዓለም እሸቱ (ረ/ፕሮፌሰር) በኮተቤ እና በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለበርካታ አመታት በእዚሁ መስክ ያስተማሩ እንደመሆናቸው ከትርጉሙ ጥራት ባሻገር ያካተቱዋቸው የአንብቦ መረዳት ጥያቄዎች ታዳጊ ህፃናቱ " የአንብቦ መረዳት ችሎታቸው እንዲበለጽግ፣ የቃላት ዕውቀታቸው እንዲሰፋና የፅሁፍ ችሎታቸው ሥር እንዲሰድ ከፍተኛ እገዛ ያደርጋሉ።"

ልጆች እንዲያነቡት እንጋብዛለን።
ኪን የልጆች መጻሕፍት🎁

መጽሐፍቶችን በpdf📚

07 Jan, 10:54


አንዳንድ ጦሰኛ ሰው አለ!

ከአራት ዓመት በፊት  ጓደኛየ ፀጉሬ እየሳሳ ነው ያልሞከርኩት ትሪትመንት የለም ምናምን ብሎ ሲጨናነቅ፣ ሲባል ሰምቸ ይሁን አልያም አንብቤ እኔጃ፣  ብቻ ተላጨውና አዲስ ፀጉር ያበቅልለሃል አልኩት። ተላጨ! ይሄው  አራት አመቱ ሰይፉ ፋንታሁንን መስሎ ቀረ። በቃ እንደተመለጠ ቀረ።  ምን እንደተፈጠረ እስከዛሬ አልገባኝም፣ አንድ ፀጉር አልበቀለም። መንገድ ላይ ሲያየኝ ሁሉ እንዴት እንደሚገለማምጠኝ። ባለፈው የጋራ ጓደኞቻችን ሁለታችንንም ገስፀው"አንተም ምክር አታብዛ፣ አንተም እግዜር የመለጠህን እርሱ ምን ያድርግ" ብለው አስታረቁን። እንደአዲስ ጓደኝነታችን ታደሰ። ኮፍያ ሁሉ ስጦታ ሰጠሁት።  የዛሬ ወር  የተዳነቀ አዲስ ስልክ ገዝቶ መጣና "በተደጋጋሚ ስልኬ አብዴት እያደረገ አስቸገረኝ አለኝ ። "አጥፋና አብራው " አልኩት ቀለል አድርጌ ፤ አጠፋው ....ጠፋ ጠፋ ጠፋ !ቢለው ቢሰራው በቃ ጠፋ!  እንደገና ዘግቶኛል😀

መጽሐፍቶችን በpdf📚

07 Jan, 08:38


"ኢትዮጵያ ከፍ የምትለው ተባብረን በጋራ ስንሰራ ነው" በሚል ንግግራቸው ይታወቃሉ። ለሀገራቸው ምንም ያልሰሰቱት የምጣኔ ሀብት ባለሙያ እና ፖለቲከኛ ክቡር አቶ ቡልቻ ደመቅሳ።

ነፍስዎ በሰላም ትረፍ!💔
ለወዳጅ ቤተሰብ ሁሉ ፈጣሪ መፅናናት ይስጥልን💔😭

መጽሐፍቶችን በpdf📚

07 Jan, 05:37


በጠዋት ተነስተህ አትበሳጭ ባለፈው ነገር አትማረር አትናደድ ይልቅም ዛሬ ለተሰጠህ ህይወት ፈጣሪህን አመስግን።
በህይወት መኖርህ በራሱ ትልቅ ተስፋ ነው።አንተ ጥረትህን ቀጥል ሁሉንም በጊዜው ፈጣሪ ያደርጋል።
እንዳትረሳ አንተ ስለሌሉህ ነገሮች እያሰብክ ፈጣሪን አታማር ይልቁንም ስላሉህ ብዙ ነገሮች በማሰብ ደስ ይበልህ ጤና ስላለህም ደስ ይበልህ :ተኝተህ ስለመነሳትህም ደስ ይበልህ:በሰላም ወተህ ስለመግባትህ ደስ ይበልህ:ይህን ቀን በህይወትህ ተጨምሮልህ በመኖርህ አመስግን ይሄን ሁሉ ያላየ ስንት አለና መሆን ያለበት በሰዓቱ ፈጣሪ ያሳካዋልና ተስፋ ሳትቆርጥ ጠብቀው።

መጽሐፍቶችን በpdf📚

04 Jan, 21:58


አምቦ ላይ ነው። ከጎሮምቲ መጥቶ አስኳላ የገባው። ከዛ በፊት የእናቱ አንኮበር ቄስ ዘምዶቹ ግዕዝ አጠጥተውታል።

"ይህንን የፃፍከው አንተ ነህ?" ሲሉ ጠየቁት አለቃ በወጣቱ ጸጋዬ የተጻፉትንና በተለይ ጥበባዊ ሆነው ያገኟቸውን ሁለት ስንኞች በጣታቸው እየተመተሙ።

የተውሶ ብርሃን እያንፀባርቁ
የፀሐይዋን ድምቀት ነጥቀዋት ደመቁ።

" አዎን አለቃ ማእምር" አላቸው ጸጋዬ።

ሌላ ማን ሊጽፍለት ኖሯል? ከቤተሰቡ መኻል የሱን ያህል የተማረ ሌላ ሰው የለም።

..............

በንባቤ መሃል የጦለበኝ ስጋት አለ።

ይህን እንቁ ኢትዮጵያዊ ሎሬት የፕሮፓጋንዳ አጀንዳ እንዳናረገው።

ኢትዮጵያን የምታክል ትልቅ አገር የብዙ ተቃርኖዎች ውጤት መሆኗን እንዳንዘነጋ። ነጠላ አረፍተነገር ስበን እልል በቅምጤ እንዳንል።

ለምሳሌ ከገፅ 108-109 ያለውን ቀንጭቦ አሁን ባለንበት ሁኔታ አንድ ብሽቅ (ስብሃት እንደሚለው) ቢያገኘው እንዳያደናብረን ቀድመን እንገልጣለን።

እነሆ!
.............

......«የመመዝገቢያውን ቅጽ ከሞላ በኋላ፣ ጸጋዬ በጠምዛዛው ሰልፍ ላይ ቦታውን ያዘ። ተራው ሲደርስም ቅጹን በመስኮት በኩል ፊተ ኮስታራ ለሆነው የትምህርት ሚኒስቴር ሹም አስረከበው። ሹሙ ዓይኑን ወዲህ ወዲያ እያራዋጠ ወረቀቱን ፈታተሸ። ወረቀቱን አስቀምጦ የመግቢያውን ፈቃድ ሊሰጠው ሲል፣ አንዳች ነገር አስተዋለና ፊቱን አጠቆረ።
«ትክክል ያልሆነ መረጃ ሰጠሃል» አለው
«የትኛው?»
«አንዱን ጥያቄ በትክክል አልመለስክም»
«የትኛውን ነው ጌታዬ?» ሲል ጠየቀው ጸጋዬ
«ስለ ጎሳ ማንነት የተጠየቅከውን ኢትዮጵያዊ ብለኽ ነው የሞላኸው። ይኼ ደግሞ የጎሳን ማንነት አይገልጽም። የየትኛው ጎሳ አባል ነህ?»
«እኛ እኮ ኢትዮጵያዊያን ነን ነው የምንለው ጌታዬ»
«የአባትህ ስም ማነው?»
«ገብረመድኅን»
«የአያትህስ?»
«ቀዌሳ»
ሰውየው ቅጹን መልሶ ወረወረለትና ኢትዮጵያዊ የሚለውን ሰርዞ ** በሚለው ቃል እንዲተካው ነገረው። ከዚህ ቀደም በቃሉ ከቶም ተሸማቆ አያውቅም ነበር። ከአለቃ ማእምር በስተቀር በዚህ ቃል ጠርቶት የሚያውቅም አልነበረም። እሳቸው ግን ለእሱ የነበራቸው ፍቅር ሌሎች ተማሪዎችን የሚያስቀና ስለነበር ብዙም አይገደውም ነበር። የዚህ ሹም መርዘኛ ትምክሕት ግን ውስጡን ነዘረው፤ መንፈሱንም አጨለመበት።

ጸጋዬ እንደታዘዘው አደረገ። .... »

......ግን

ደግሞ ስለታዋቂው ዶር ጋጋ ሳነብ ያገኘሁትን ባወሳችሁ፣ የነቃና የተማረ ህብረተሰብ በፈጠርን መጠን አገራችን ውስጣዊ ቅራኔዋን በቀላሉ መፍታት እንደሚቻል ማሳያ ነው።

ትምህርት ሚንስትር ሄዶ፣ ስሜን ልቀይር ነው ይላል።

ሃላፊው ምን አለ?

" ማነው ስምህ?"
"ጋጋ"
"እና ከዚህ በላይ ምን ስም ሊመጣልህ ኖሯል?!" ብሎ ተቆጣው። ያነጋገረው ሃላፊ የወላይታ ተወላጅ ነበር።

እና ምን ለማለት ነው?

ይህንን አልፈነዋል! ድሮ የተማሩት አብዮት አስነስተው ደበላልቀውታል። ለማስተካከል መማር ብቻ ነው የሚጠይቀው። አሁን ደግሞ ብዙ ወጣቶችን በመላው አገሪቷ አስተምረናል። በማስተማር ሂደቱ ውስጥ ሩብ ክፍለዘመን ስለኖርኩ ኩራት ይሰማኛል። ልጆቹን በተራ ስምና ፊውዳል ይጨቁንሃል ብሎ በማስበርገግ ወደኀላ የሚጎትት ተግባር አያዋጣንም።

ሎሬቱ ያስቀመጣትን ኢትዮጵያ እንሻት!

ታዋጣናለች!

እንደርስ ዘንድ ምኞቴ ነው።

መጽሐፍቶችን በpdf📚

04 Jan, 17:07


ከኛም ወዲያ ተኳሽ!
(አሌክስ አብርሃም)

አንድ ወዳጅ አለኝ... በየዓመቱ ጠመንጃ የሚገዛ! እውነቴንኮ ነው።  ይሄ ወዳጀ ለፍቶ ግሮ ጥሮ ዶላሩ ጠርቀም ሲልለት ጠመንጃ ይገዛና እቤቱ ያውም ሳሎኑ ግድግዳ ላይ ባሰራው መደርደሪያ ላይ ይሰቅለዋል። ሰርቶ ለጠመንጃ! እንዲህ ያለ ሱስ ሰምቸ አላውቅም! የሰው አመሉ ብዛቱ እናንተ! ወደሰባት ጠመንጃ አራት የሚሆኑ ሽጉጦች ብዙ አይነት ጥይቶች የተደረደሩበት ባለመስተዋት መደርደሪያው ልክ የአገር ቤቱን የቁም ቡፌ ይመስላል። የግል ምሽግ!

ሚስት አላገባ ፣አልወለደ ፣ቤት አልሰራ፣ አይጠጣ ብሩን ለአልባሌ ነገር አያጠፋ  በቃ Ak ck Jk እያለ ጠመንጃወቹን እንደልጅ በስስት ሲያያቸው  ሲወለውላቸው ግራ ይገባኛል። ሆቢው ነው። በፈረንጆቹ የተለመደ ነገር ነው አሉ።  እንግዲህ  በየአመቱ ከከፈላችሁት የስራ ግብር መንግስት እንደቸርነቱ መጠን ቆንጥሮ ይመልስላችኋል። ለነገሩ አሰራር አለው። ሁልጊዜ  በሚቀጥለው "ታክስ ሪተርን" ሊገዛ ስላሰበው ጠመንጃ በጉጉት እንዳወራልኝ ነው።

ታዲያ ባለፈው አዲስ ጠመንጃ ገዝቶ የፍንጥር ሊጋብዘን ቤቱ የወሰደን ጊዜ " ለመሆኑ መሳሪያወቹን ትተኩስባቸዋለህ?"  አልኩት። ነገሩ ገርሞኝ! አልመለሰልኝም ይልቅ "በቀጣዮ ቅዳሜ ቀጠሮ እንዳትይዝ የሆነ ቦታ እንሄዳለን" አለኝ። ከከተማ ወጣ ብሎ በሰፊው የታጠረ  ኮረብታ ነገር ነበር!  ምድረ ፈረንጅ ክተት የተባለ ይመስል ጠመንጃውን ባጭር ታጥቆ ቡናውን በፍንጃል በርገሩን በፕላስቲክ አገልግል ቋጥሮ  ተሰልፏል። አንድ ሻለቃ ፈረንጅ!  ዶላር ሊተኩስ! በአንድ የተኩስ ልምምድ ያውም በሰዓት  የሚከፍሉት ለደሀ ክረምት ያወጣል።

ጓደኛየም ጠመንጃውን እና አንድ እሽግ ካርቶን ጥይት ይዞ ወደሰልፉ ተቀላቀልን። መውዚር አማረኝ ያለ አሜሪካዊ እንግዲህ እዚህ መግቢያውን ከፍሎ አልያም የአባልነት ክፍያ ካለው ስሙን ነግሮ እስኪወጣለት ሲያኖጋው ይውላል። ከካርቶን የተሰሩ የሰው ምስሎች በተለያየ ርቀት ለኢላማ ተቀምጠዋል፣ አንዱ ተበሳስቶ ሲወድቅ ሌላ ከመሬት ተመዞ ይቆማል። (የካርቶን ትውልድ እላለሁ በውስጤ) የጆሮ መከለያ በገፍ አለ። ጓደኛየ ተራው ሲደርስ እንደሄድፎን የሚጠለቅ ነገር ለእኔ ሰጠኝና እያነጣጠረ  ይለው  ጀመር! እውነቱን ለመናገር  ጎበዝ ተኳሽ ነበር። በጣም ሩቅ ያለ የካርቶን ኢላማ  ልብ ልቡን እያለ ሲገነጣጥለው ነጮቹ  በአድናቆት ያጨበጭቡለት ነበር።

"በል ያዝ" አለና ጠመንጃውን ደረቴ ላይ ቢለጥፈው እንደልጅ አቀፍኩት። አቤት አከባበዱ.... ይሄን ጉድ ነው እንደዛ አንጠልጥለው በሜዳ ተራራው የሚሮጡት? ራንቦ ይሄን ነው ባንዴ ሁለት ዮዞ ሆሊውድ ተኮስኩ ያለን?  ደነቀኝ። የሰው ልጅ ፅናት!  ያለዛን ቀን ጠመንጃ ነክቸም አላውቅ። ከአያያዝ እስካተኳኮስ ዘለግ ያለ ማብራሪያ ተሰጠኝና በል እንግዲህ ሜዳውም ፈረሱም ያው  አለ ጓደኛየ ... እንደፎንቴን ውሃ ደሜ ወደአናቴ ሲረጭ ተሰማኝ። "ከእያንዳንዱ መከረኛ አፍሪካዊ  ኋላ አንድ ጠመንጃ አለ"  የሚል ጥቅስ  እዛው ፈጠርኩ። ወደኢላማው ደረት  ዓለምኩ...አነጣጠርኩ ...ትንፋሸን ዋጥኩ .....ቃታውን  ባለ በሌለ ሀይሌ ሳብኩት 🚨🚀💣💱  የብዙ ነገር ድምፅና ምስል ነው የተሰማኝና የታየኝ።

መጀመሪያ የመሰለኝ ግን ሌላ ሰው ታንክ  ተኩሶ ትከሻየን ያወላለቀው ነበር። አህያ ራሱ እንደዛ አይራገጥም! ሰደፉ የቀኝ ትከሻየን የረገጠኝ አረጋገጥ ሳልወድ እስክስታ ነው ያስወረደኝ። የሆነ አለምየ ሶራ! በረድ ሲልልኝ ጠመንጃው እጀ ላይ የለም ጓደኛየ ወስዶታል ....የጆሮ መከላካያውይ ዝቅ ሳደርግ "አንተ ወታደር ነበርክ እንዴ ? " አለኝ ወደኢላማው በአድናቆት እየጠቆመኝ! በግርምት ዞር ብየ ኢላማውን አየሁ፣ መሬው ተኳሹ መራዡ!  ያንን የካርቶን ሰውየ አፍንጫው ላይ ቦድሸዋለሁ ... ህ! ድሮም እጀ ላይ ጠላት አይበረክትልኝም😎

ጠመንጃ መንፈስ ነው ነው ወገኖቸ! አሁን ይሄው አንዲት ቀለል ያለች ምንሽር  ብሸምትና ሲደብረኝ ሄደት እያልኩ ያንን ካርቶን አሳሩን ባበላው... እያልኩ ማሰብ ከጀመርኩ ሰነበትኩ😀

መጽሐፍቶችን በpdf📚

04 Jan, 05:51


ፍቅር_ፈራን

"ፈራን"
ፍቅርን ፈራን መቀራረብ ፈራን
እንዳልተዛመድን እንዳልተዋለድን
ፈርተን መዋደድን ጉርብትናን ናድን
እኛነትን ትተን እኔነትን ለመድን...።
"ፈራን"
ፍቅርን ፈራን ጥላቻን ሰራን ብቸኝነት ጠራን
በጋራ ቤታችን አጥር ድንበር ሰራን

"ናቅን"
በልዩነት ደምቀን ያልኖርን ያህል አንድም ቀን
እልህ ተናነቅን
"ናቅን"
መቻቻልን ናቅን ለፀብ አሟሟቅን
ለአመፅ ስንነሳ ለሰላም ወደቅን
አገር ስትቃጠል ከዳር ሆነን ሞቅን

"ጠላን"
መወያየት ጠላን መነጋገር ጠላን
መደማመጥ ጠፍቶ መነቋቆር በዝቶ
መናናቅ በርክቶ
መመካከርን ስንረሳ መከባበርን ስንረሳ
እጃችን በወንድማችን ላይ ዱላ አነሳ
የቃየል ምቀኝነት በልባችን ላይ ነግሳ

"ራቅን"
የተስፋ ሻማችን ተለኩሶ
ወጋገኑ መታየት ሲጀምር አድማሱን ጥሶ
እኛ ግን ራቅን ብሩህ ነገን ራቅን
ዛሬን ተጣበቅን ትላንትን ናፈቅን

      ✍️ሎሬት ፀጋዬ ገብረመድህን

መጽሐፍቶችን በpdf📚

04 Jan, 05:46


TOP 20 GREATEST AFRICAN WRITERS OF ALL TIMES.

1. Chinua Achebe (Nigerian)🇳🇬

2. Wole Soyinka (Nigerian)🇳🇬

3. Ngũgĩ wa Thiong'o (Kenyan)🇰🇪

4. J.M. Coetzee (South African) 🇻🇺

5. Camara Laye (Guinean) 🇬🇳

6. Naguib Mahfouz (Egyptian) 🇮🇶

7. Ben Okri (Nigerian)🇳🇬

8. Ayi Kwei Armah (Ghanaian)🇬🇭

9. Chimamanda Ngozi Adichie (Nigerian)🇳🇬

10. Nadine Gordimer (South African)🇻🇺

11. Buchi Emecheta (Nigerian) 🇳🇬

12. Mariama Bâ (Senegalese)🇸🇳

13. Abdulrazak Gurnah (Tanzanian)🇹🇿

14. Elechi Amadi (Nigerian) 🇳🇬

15. Flora Nwapa (Nigerian) 🇳🇬

16. Peter Abrahams (South African)🇻🇺

17. Alain Mabanckou (Congolese)🇨🇩

18. Nuruddin Farah (Somali) 🇸🇴

19. Tsitsi Dangarembga (Zimbabwe)🇳🇦

20. Uwem Akpan (Nigerian)🇳🇬

መጽሐፍቶችን በpdf📚

28 Dec, 18:52


አባቴ መጠጥ ወዳጅ ነው... ግን ሰክሮ የረበሸበትን አንድም ቀን አላስታውስም። ሲጠጣ ትንሽ ፈነሽነሽ ያለ ፊት ያሳየናል፣ በየመሃሉ ስማችንን እየጠራ...

'አጠፋሁ? ' ይላል ...

'ተመስገን!' ይላል ....

አደጉልኝ እያለ፥ ይወዱኛል እያለ፥ ጠጅ መጠጫ አላጣሁም፥ ሚስቴ ትወደኛለች፥ እያለ ነው መሰለኝ...!

አምሽቶ ከገባ ዘው አይልም፤ እናቴን "ዓለም ሆዴ ልግባ ?" ብሎ ነው። እናቴን ያከብራታል። ይወዳታል። ለኹለት አመት ከስድስት ወር የአልጋ ቁራኛ ሁናበት ታውቃለች። ጨቅላ ነበርኩ፤ ሌሎቹም ከኔ ብዙ አይበልጡም ነበር ...

እናቴ "እኔ ከታመምኩት በላይ ተጎሳቁሎ፤ ልብሱ ላዩ ላይ አልቆ ነው ያስታመመኝ" ትላለች።

እንደሚወዳት አሳይቷታል ፣እንደምትወደው ሲገባ ሲወጣ እየተንከባከበች አሳይተዋለች ።

"መርቀኝ እለዋለሁ..."

'እንደኔ የምትወድህ እኔ እንደምወዳት ዓይነት ሚስት ይስጥህ፤ ፍቅር ካለ ኑሮ ብዙ አይከብድህም። ስታጠፋ ከታረምክ ህይወት አታሸንፍህም።' ይላል።

መርቀኝ እንጂ ስለው።

'ደስ ብሎህ ኑር' ይላል ። ጌታዬ ለኔ እንደራራው ይራራልህ ይለኛል ።

"ትወደኛልህ እንዴ" ስለው።

ዝም ብሎ በስስት እያየኝ 'ጅል ነህ እንዴ?' ይላል።

ከዚህ ቤተሰብ ተወልደን እንዴት ፍቅር አያንበረክከንም ታድያ!?
©Adhanom Mitiku

መጽሐፍቶችን በpdf📚

28 Dec, 18:38


🦅 New Book Alert ❗️
ርዕስ — «ጊዜን 🕚 መሸከም»
ይዘት — ሥነ ግጥም

📌መጽሐፉ ለንባብ በቅቷል።
➣ የአንዱ የመጽሐፍ ዋጋ በኢትዮጵያ ብር 350 ሲሆን፣ በውጭ ሀገር መገበያያ ደግሞ $20  ዶላር ነው። በእነዚህ የአካውንት ቁጥሮችና አማራጭ የክፍያ መንገዶች ገቢ በማድረግ ግዢ መፈጸም ይችላሉ፦

📌 አቢሲኒያ ባንክ (Bank of Abyssinia) 200869327  ዘውዱ አለልኝ አራጋው (Zewdu Alelgn Aragaw)

📌 ዳሽን ባንክ (Dashen Bank)  5472769396011 ዘውዱ አለልኝ  አራጋው (Zewdu Alelgn Aragaw)

📌 ንግድ ባንክ (CBE ) 1000298476936 (Daniel Abreha) ዳንኤል አብርሃ

📌 ቴሌ ብር / Telebirr፦ 0913240885 Zewdu Alelgn

➣ በመጨረሻም ክፍያ የፈጸሙበትን የባንክ ደረሰኝ Screenshot  አድርገው፣ ወይም ፎቶ አንሥተው በጸሐፊው የፌስቡክ ገጽ ወይም በ @Gizienmeshekem2424 የቴሌግራም አድራሻ  ቢልኩ መጽሐፉን በቀላሉ በእጅዎ ማስገባት ይችላሉ።

መጽሐፍቶችን በpdf📚

28 Dec, 18:10


Benji Waterhouse’s You Don't Have to Be Mad to Work Here offers an insightful glimpse into the world of psychiatry through a personal lens. The book combines humor, reflection, and professional wisdom, providing valuable lessons about mental health, human behavior, and the intricacies of psychiatric practice. 7 lessons from the book:

1. Understanding Mental Health is Complex
Waterhouse emphasizes that mental health is multifaceted and cannot be reduced to simple explanations. Each individual's experience is unique, and understanding this complexity is essential for effective treatment and compassionate care.

2. Empathy is a Fundamental Skill
A central theme in the book is the importance of empathy in psychiatry. Waterhouse illustrates how cultivating empathy enhances the therapeutic relationship, helping patients feel understood and supported. This lesson extends beyond the clinical setting, highlighting the value of empathy in all human interactions.

3. The Stigma Surrounding Mental Illness
Waterhouse addresses the persistent stigma associated with mental illness. He advocates for open conversations about mental health to reduce fear and misunderstanding. Challenging stereotypes and misconceptions is crucial for fostering a more accepting society.

4. Self-Care is Essential for Caregivers
The author stresses that self-care is vital for mental health professionals. To provide effective care, psychiatrists must prioritize their well-being. This lesson serves as a reminder for all caregivers to recognize their limits and take time for their own mental health.

5. The Power of Humor in Healing
Waterhouse illustrates how humor can be a powerful tool in psychiatric practice. Using humor appropriately can help break down barriers, lighten difficult conversations, and create a more relaxed atmosphere for patients. This approach can facilitate healing and connection.

6. Listening is Key to Understanding
A significant lesson from the book is the value of active listening. Waterhouse emphasizes that truly listening to patients can uncover essential insights and foster trust. This practice is fundamental in creating an effective therapeutic environment.

7. Growth Comes from Challenges
Waterhouse reflects on how challenges and struggles can lead to personal and professional growth. Embracing difficulties as opportunities for learning can enhance resilience and deepen understanding in both psychiatry and life.

You Don't Have to Be Mad to Work Here offers a thoughtful exploration of the psychiatric profession, blending personal experiences with professional insights. Benji Waterhouse’s lessons highlight the importance of empathy, understanding, and self-care in mental health care. By embracing these principles, both mental health professionals and individuals can foster a more compassionate and supportive approach to well-being.

መጽሐፍቶችን በpdf📚

28 Dec, 16:37


ልዩ
ጊዜ🤌

መጽሐፍቶችን በpdf📚

28 Dec, 15:18


#ስብሐቲዝም 81ኛው መድረክ!
===================

ከሰዓሊ ኃይለማርያም ሽመልስ ጋር

(ኑ ካለን ብዙ ነገር ላይ ጥቂቱን እንወቅ!)

#ስለ ቅዱሳን ስዕል ሲነሳ - እርሱ እንጂ ሌላ የሚናገር የታለና ይሉታል!

ሰዓሊ ብቻ አይደለም፤ የቅዱሳን ስዕላትን አስመልክቶ መጽሐፍም ደርሷል... አብጠርጥሮ ይነግረናል!

እንግዳው ኃይለማርያም ነው። በዚህ ሳምንት በዕለተ እሁድ በስብሐቲዝም መድረክ ይገኛል። የስዕላቱን አሳሳል ጥበብና የሚይዙትን ምስጢር አስመልክቶ በብዙ ያወጋናል።

ሰዓሊ ኃይለማርያም የ81ኛው መድረክ የስብሐቲዝም እንግዳችን ነው!

የወመዘክር ድግስ - በነጻ የሚታደሙበት ገበታ!

ስብሐቲዝሞ

(ሐሳብ፣ ንባብ፣ ውይይት)

#ሁነኛ ሐሳብ፣ ከሁነኛ ሰዎች!

መጽሐፍቶችን በpdf📚

28 Dec, 12:58


መከዳዳት

መከዳዳት ነው እየጨረሰን ያለው!! እምነት መብላት መወሻሸት መሸዋወድ ነው የሚመር የሞትን ሀሞት እንድንጠጣ እያደረገን ያለው!!!እባካችሁ ለታመነላችሁ ታመኑ። በውሸት ለሰወች ተስፋ አትስጡ። ከማትዘልቁት ጋ ፍቅር ለመጀመር መሠረት አትቆፍሩ።የተንጠለጠለ ተስፋ እየሰጠን የሰው ነብስ እያመከንን ነው!! በኛ ድክመት፤በኛ ነገሮችን አቅላይነት፤ በኛ ቸልተኝነት፤ ሰወች እየወደቁ ነው።

ማርያምን ብዙ ወጣት ባመነው እየተከዳ፤ እያበደ ፤እየሞተ ፤እያለቀሰ ፤ተስፋ እየቆረጠ ነው!! ኢትዮጵያ ውስጥ ሱሰኛ የሆኑ ብዙ ወጣቶች ህልማቸው በሚትጎለጎል የሲጃራ ጢስ እየበነነ ያለው በመከዳት ተስፋ በመቁረጥ ነው።እና እባካችሁ....
ላመናችሁ ታመኑ
ለጠበቃችሁ ሰው አትቅሩ
ለወደዳችሁ ምላሻችሁ ፍቅር ባይሆን እንኳ ንቀትና ጥላቻ መልሳችሁ አይሁን
ሰው የተናቀ ለት የተሸነፈ ለት የከፋው ለት ሰይጠን ስራውን ይሰራል።ገመድ ያቀብላል። እና በማርያም የምናቃቸውን ወጣት ጓደኞቻችንን ከመቅበራችን በፊት እናስብበት።እና ራሳችሁን ስለማጥፋት ምታስቡ ደሞ እረፉ!!በአንድ ሞት ሰባት ሞት አትግዙ አደራ.....አደራ...አደራ... ወዳችኋለሁ።

መጽሐፍቶችን በpdf📚

28 Dec, 11:08


በእናቶች ብርጌድ የሚጠበቅ ችግር!
(አሌክስ አብርሃም)

እውነት እላችኋላሁ እናቶች ለዘመናት ያጠራቀሙትን አሮጌ የቤት ዕቃ ከመቀየር መንግስትን መቀየር ይቀላል። ምንግስት ምናለው! የደበራችሁ መንግስት ቢበዛ ኢስራኤል ራሽያ ምናምን ባሰለጠነቻቸው ኮማንዶወች ቢጠበቅ ነው። እናተም ሰልጥናችሁ  ገድላችሁም ይሁን ሙታችሁ ታስወግዱታላችሁ። በቃ!  እናቶች የሚከዝኑት አሮጌ ዕቃ ግን ...በስመአብ!  ብትጠሉትም የሚጠበቀው በጣም በምትወዷት እናት በምትባል፣ ፍቅር ያሰለጠናት ኮማንዶ ነው።ለተነደለ ብረት ድስት ሁሉ እስከደም ጠብታ የምትዋጋችሁ እናት ክፍለጦር😀

በበኩሌ ተስፋ የቆረጥኩት መቸ መሰላችሁ ? ማዘር ከመቆየቱ ብዛት ቅድም አያቴ የሚመስለኝ  የተነደለ ማንቆርቆሪያ አላት....አንበሳ አርማ ከመሆኑ በፊት ስለተመረተ አርማው ሁሉ ዳይኖሰር ነው! እና አንድ ቀን "አሁን ይሄ አሮጌ ማንቆርቆሪያ ምን ያደርግልሻል? " አልኳት ...ካለችበት በፓራሹት ወርዳ ማንቆርቆሪያው አጠገብ ቆመችና በአይነ ቁራኛ እያየችኝ " አሁን ይሄ ምኑ ነው አሮጌ? አንተ ስትወለድ ወድቆ ትንሽ ጫር ብሎ እንጅ ገና ጥሬኮነው" 😀እንግዲህ ወገኖቸ እኔ ማለት እንደምታውቁት  በሰገሌ ጦርነት ጊዜ ስንት ጀብዱ የሰራሁ ወንድማችሁ ነኝ። አንዳንዴ ታዲያ ከዚህ ቀልድ ባለፈ ስለነገሩ  አስባለሁ፣ እናቶች ቤታቸው ሲፈርስ በውስጣቸው የሚፈጠረው ሀዘን...በውስጣቸው የሚፈራርሰው የሆነ የማናውቀው በጓዳቸው  ለዓመታት የገነቡት መንግስት....

መጽሐፍቶችን በpdf📚

27 Dec, 19:13


It took me 3 years to finally understand passion does come to you normally.

Passion isn’t hiding somewhere, waiting to be discovered.

It’s not something you stumble upon while scrolling through social media or daydreaming about the perfect life.

↳Passion is built.

It’s born in the process of creating your vision. It grows when you pour energy into a goal that matters to you.

I always believed passion was found in a specific skill.

I tried to find that passion in web design, communication design, and programming. Every time, I was left feeling empty.

It wasn’t until I decided to take control of my life, get clear on what I wanted for my future, and start pursuing that relentlessly that I figured out what a creative actually is.

_Passion is found in the process of creating your vision._

You can enjoy a skill you use along the way to help, but if you become attached to or dogmatic about that skill by making an identity out of it, you will get trapped.

You aren’t passionate about being a designer, you are passionate about the problems design allows you to solve (until your life and work limit what problems you solve).

Passion is investing energy into a goal. You can be passionate about the journey of mastering a skill, but once you’ve mastered it, that passion fades. You must keep that passion alive by channeling energy into the skills, goals, and projects that will achieve your vision. Your vision is an infinite bank for energy storage.

If you want to reach $1 million as one-person by monetizing your interests, you’re going to have to be okay with learning skills you may not want to learn and doing work you may not want to do.

You don’t need motivation to discover your passion.
You need action.

→ Start where you are.
→ Work with what you have.
→ Build what you want.

The act of doing, learning, and improving ignite passion.
Not looking for it. Not waiting for it.

Passion follows commitment.
It’s not a destination—it’s the fuel you generate by showing up every day.

So, stop searching.

Create. Build.

That’s where passion lives.

መጽሐፍቶችን በpdf📚

27 Dec, 17:29


መጽሐፍ ማንበብ ግለሰብን ብቻ ሳይሆን ሀገርን ይቀይራል ብዬ በልበ ሙሉነት የማምን ሰው ነኝ !!
__

ጥያቄ ሊሆን የሚችለው እንደ ግለሰብም ሆነ እንደሀገር ብናነበው ይጠቅመናል ፣ ያሻሽለናል ፣ ይቀይረናል የምንለው መጽሐፍ ምን አይነት ነው ?" የቱ ነው የሚለው ሊሆን ይችላል። ለዚህ ጥያቄያችን ደግሞ መልስ ይሆነን ዘንዳ አንብበን እጅግ በጣም የጠቀመንና እንደሀገር ሁሉም ሰው ቢያነበው ፋይዳው ትልቅ ይሆናል የምንለውን መጽሐፍ recommende እንደራረግ። የኔ የዛሬ እጅግ አስፈላጊና ጠቃሚ መጽሐፍ ጥቆማዬ ( ሰው ግብረገብና ሥነ-ምግባር የዘመናችን ቁልፍ ጉዳዮች ) ነው።

ይህ መጽሐፍ ሰውና ሰው ብቻ ሊኖረው ስለሚችለው የግብረገብና የሥነ-ምግባር እሴትን የሚዳስስና የሚተነትን ጠበሰቅ ያለ የሥነምግባር መጽሐፍ ነው። ለመሆኑ ሥነምግባርና ግብረገብ ስንል ምን ማለታችን ነው ?" ሥነምግባር በግለሰብም ሆነ በሕብረተሰብ ሕይወትና ግንኙነት ውስጥ ያለው ቦታና የሚጫወተው ሚና በመጠኑ ሰፊ በዓይነቱም ውስብስብ ነው። በመሆኑም ለሰው ልጅ ሕልውናና እድገት ወሳኝ ድርሻ አለው።

« ሥነምግባር » የሚለው የአማርኛ ቃል በዚህ መጽሐፍ ውስጥ ኤቲክስ ( ethics ) የሚለውን የኢንግሊዘኛ ቃል የሚተረጉም ነው። ኤቲክስ ራሱ ኤቶስ ( ethos ) ከሚል የግሪክ ቃል የተገኘ ነው። ኤቶስ ማለት በግሪክ ቋንቃ . . . ልማ ድ ፣ ወግ ወይም ጠባይ የሚሠጠውን እሴት የሚገልጽ የሚያብራራ ፣ የሚመረምር ወይም የሚፈትሽ ሳይንስ ወይም የጥናት መስክ ነው።

ግብረገብ የሰዎች ድርጊት ወይም ጠባይ ምን መሆን እንዳለበት ወይም እንደሌለበት ፣ መደረግ ስለሚገባቸው ወይም ስለማይገባቸው ነገሮች ይዘረዝራል። ሥነምግባር ደግሞ ግብረገብ የሚዘረዝራቸው መርሆዎችን ትክክለኛነት ወይም ምክንያታዊነት ፈትሾ ጥንካሬውንና ድክመቱን ለማሳየት ይሞክራል። ዓላማው የግብረገብ ብይኖችንና ሕግጋትን ምክንያታዊነትና ነባራዊነት መርምሮ ማመልከት ነው። ከዚህ ተግባሩና ግቡ አኳያ ሲታይ ሥነ-ምግባር ሳይንስ ነው።

ይህ መጽሐፍ የሚያተኩረውና የሚያጠነጥነው አንዱ ( ስነምግባር ) አጥኚ ሌላው ( ግብረገብ ) ተጠኚ በመሆናቸው ያላቸውን ልዩነት ተንትኖ ማሳየት ላይ አይደለም። ይልቁንም ሥነምግባር በግብረገባዊ እሴት ( moral value )  በገምጋሚነቱ ፣ ግብረገብ ደግሞ በተገምጋሚነቱ በሰው ልጅ ሕይወትና እድገት ውስጥ የሚጫወቱትን ጉልህ ሚና ማመልከት ነው።

ባለፈው ዘምንም ሆነ አሁን ባለው ሀገራችን ላይ ሰው ያደርገዋል ሳይሆን ቀድሞ ነገር ያስበዋል ወይ ?" የሚያስብሉ አሳፋሪ ፣ አሠቃቂና ዘግናኝ ድርጊቶችን ወገን በሆነ ሰው ላይ ሲፈፀምበት ኖሯል። አሁንም እየተፈጸመ ነው። ዛሬም ድረስ የዚህች ሀገር ሕዝብ የሚንገላታውና የሚሰቃየው ባብዛኛው በግብረገብና በሥነምግባር ድህነት ነው።  ባጭሩ የሰው ልጅ ዛሬ ከመቸውም ጊዜ በላይ የግብረገብና የሥነምግባር እርዳታና አቅም ለሚያስፈልጉ ብዙና ውስብስብ ችግሮች ተጋልጧል።

ሰው የሰው ቀርቶ የእንስሳትን ስቃይ ማየት የለበትም የሚባልበት በዛሬዋ አለማችን ውስጥ በአንዳንድ ሀገሮችና ቦታዎች የሰውን ልጅ የሚያክል ክቡር ፍጡር በስለት ሲቀላ ፣ በቦምብና በጥይት ሲጋይ ማየት እንግዳ አይደለም። እንዲህ አይነት ኢ- ግብረገባዊ ድርጊት በሰው ልጅ መፈፀሙ እየታየ አንዳንዴ በወጉ እንኳን የሚኮነን አለመሆኑ ሲታሰብ የዛሬው ዘመን ሰው ግብረገባዊ ሕይወት በምን ያህል መጠን እየደበዘዘ እንደሚሄድ መገመት ይቻላል።

ግብረገባዊ ሕጎችና ደንቦች መከበር የሚኖርባቸው ጥቅም ስለሚያስገኙ ወይም አለመከበራቸው ጉዳት ስለሚያስከትል አይደለም። ይልቁንም መከበራቸው በራሱ ግብ ስለሆነ ነው። ስለዚህ ሰናይ በሕሪያትን በውስጣችን ለማስረፅና ለማበልፀግ በግብረገብ ዕውቀት ራስን ማነፅ እጅግ አስፈላጊ ነው። በግብረገብ ጠብሰቅ ያለ ዕውቀት እንዲኖራችሁ ደግሞ ይህንን መጽሐፍ አሁኑኑ አንብቡት።

የግብረገብ ሕግጋትና መርሆዎች በእያንዳንዱ ሰው ሕይወት ውስጥ የሚቀረፁት በሦስት መንገዶች ነው። አንደኛው በትምህርት አማካይነት የሚተላለፍ ነው። ሁለተኛው ሕዝቡ በዘልማድ ከሚኖረውና ከሚተገብረው ሕይወት የሚገኝ ነው። ሦስተኛው ከሁለቱም የሚመጣ ሲሆን። በዘልማድ የሚገኘው ግብረገብ ሁላችንም በጋራ የምንጋራውና ያለን ነገር ነው። ይህንን በዘልማድ የተገነባውን ግብረገብ ለማሻሻል በትምህርትና በንባብ የሚገኘውን ግብረገብ መማርና ማወቅ እጅግ በጣም አስፈላጊ ነው።

መጽሐፍቶችን በpdf📚

27 Dec, 12:28



መጽሐፍቶችን በpdf📚

27 Dec, 12:27


🤯

መጽሐፍቶችን በpdf📚

27 Dec, 12:23


🤌🏽

መፅሐፍቶችን በpdf📚

09 Dec, 20:09


"እኔ መቸገሩን እንጂ መታጠቁን አላየሁም" አቶ ሞላ ናማጋ

እንዴት መታደል ነው፤ እንዲህ ያሉት እስከ አፍንጫው የታጠቀ ወታደር አዲስ አበባ ገብቶ "ማደሪያ አጣሁ" ቢላቸው ነው። እንኳን የታጠቀው ጋቢ የለበሰው ባላገር በሚያስፈራበት ከተማ፤ የታጠቀውን ከቁብ ሳይቆጥሩ ከቤተሰባቸው ጋር ቀላቀሉት። አገር ጠባቂውን ወታደር "እንግዳዬ ነህ" አሉት። ቤተሰብ ደንግጦ "ምነው" ቢል መልሳቸው አጭር ነበር። "እኔ መቸገሩን እንጂ መታጠቁን አላየሁም"

"ሰውን ለመርዳት ሰው መሆን ይበቃል" ይሉት ብሂል ከዚህ በላይ ምን መገለጫ አለው። ዛሬ ስንዝር ለማገዝ ማነህ፣ ከየት ነህ፣ የነማን ወገን ነህ ወዘተ በሚባልበት ዘመን እንዲህ ከነምናምናችን ሳይጠራጠሩ የሚረዱን ማግኘት መታደል ነው።

እኚህ አባት የገጣሚው ዮሐንስ ሞላ ወላጅ አባት ናቸው። የአባቱን ታሪክ ማለፊያ አድርጎ ከትቦታል። አፍሮ ሪድ መተግበሪያ ላይ በነጻ እንድታነቡ ጋብዟል።

እኔ መጻፉን አንብቤ ምነው ይህን የመሰለ ስራ በነጻ ለቀቅከው ብዬ ደራሲውን ጠይቄ ነበር። የመለሰልኝ መልስ ያባቱ ልጅ አስብሎኛል። ከልቤ የቀረው መልሱ ይሄ ነው። "ኀዘኔን መሸጥ አልፈለኩም"! Yohanes Molla ወዳጄ ልቤ ፈጣሪ እንዳባትህ ብርታቱን ይስጥህ።

"ከወደቀው ዋርካ አሥራ አራት ቅጠሎች" መጽሐፍ ከAfroRead ላይ #በነጻ አንብቡ። 💚

መፅሐፍቶችን በpdf📚

09 Dec, 18:44


ጠብቀኝ ብቻ ነበር ያለቺኝ ....

ተሸበርኩ ፣ ግርግር ፈጠርኩ ፣  ትንሽ ብቻ ጠብቀኝ ያለቺኝ አይመስልም ነበር።

ከመጠበቅ  ጋር ጥሩ ትዝታ የለኝም .....!

ወንድሜ እቤት ጠብቀኝ እንዳትወጣ ብሎኝ ወደ ውጪ ወጣ የሆነ ነገር ይዞ ነበር መሰለኝ እቃ ለመቀበል ይመስለኛል ።

ቆየ ....

  ጩኸት ስሰማ ወጣሁ  ግርግር አለ ግርግሩን እየገላለጥኩ ሳይ ወንድሜ ነው  ።  ወግተውት እያጣጣረ ... ሲያቃስት ደረስኩ .....ሆስፒታል ሳይደርስ  ሞተ

እጮኛዬ ትንሽ  ግዜ ስጠኝ  ብላኝ  እየጠበኳት  መሞሸሯን ሰማሁ "እንኳን ደስ አለሽ አልኳት" ምን ይሰማት ይሆን?  ትስቅ ይሆን? አሳዝናት ይሆን?  ትሸልል   ይሆን? ፀፀት ይሰማት ይሆን?  ብቻ ያመመኝ መጠበቄ ነበር ።

አጎቴ  ሁለት አመት ጠብቀኝ እኔ ያለሁበት አገር እወስድሃለሁ ለመኖር ህልምህን ለማሳካት ምቹ ነው ብሎኝ በአንድ አመት ከአስር ወር በኋላ ጠፋ ...ድምፁን ሰምተን አናውቅም

ጠብቀኝ ስባል እፈራለሁ .....

መጠበቄን ለመርሳት እርምጃ እቆጥራለሁ፣ ኮሚቴ አዋቅራለሁ ፣  የድሮ ህንድ ፊልም አያለው   ፣ ድሮ አስረኛ ክፍል ስለህልሙ የነገረኝን የክላሴን ልጅ እንዴት ሆንክ ለማለት ስልኩን አፈላልጋለሁ ...በዚህ ሁሉ መሃል እየጠበኩ እንደሆንኩ ልቤ አይዋሽልኝም ።

ቁስላችን አይሞትም ይቀበራል እንጂ ።
  ©Adhanom Mitiku

መፅሐፍቶችን በpdf📚

09 Dec, 17:41


መፅሐፍ በቅድመ ክፍያ መሸጥ እየተለመደ መጥቷል። ይህ በጣም ደስ ይላል። ችግር ያቀላል። የህትመት ወጪ ውድነትን ለመፋለምም ሆነ መፅሐፉን ለማስተዋወቅ በጣም ትክክለኛው አካሄድ ነው።

(ይህን አካሄድ የሚኮንኑ ሰዎች አሉ። ትችቱ አግባብነቱ ሊታየኝ አልቻለም)

ለመጀመሪያ ጊዜ መፅሐፍን በቅድመ ሽያጭ የሸጠው ማን ይመስላችኋል? መልሱ "ተስፋኣብ ተሾመ" የሚል ነው። ከተወሰኑ አመታት በፊት ክራራዊ ህይወት የሚል ልብወለድ መፅሐፌን በቅድመ ሽያጭ አሳተምኩ። (ያን ሰሞን የፌስቡክ ጓደኞቼ የሆናችሁ ታስታውሳላችሁ)

ያኔ የተሳለቁ ሰዎች ነበሩ። (የቻርልስ ዳርዊን አምላክ ልብ ይስጣቸው)

ያኔ በደንብ ያገዙኝ ሰዎች ነበሩ። ጌታ ይባርካቸው።

ዛሬም የመፅሐፍ ህትመት አስቸጋሪ ነው። ችግር መላን ይወልዳልና ደራሲያን የተለያዩ መላዎችን ሲያፈላልጉ "በርቱ" ልንላቸው ይገባል።

ሁለት ነገር

ሀ፥ ክራራዊ ህይወት በመታተሙ አልፀፀትም። ነገር ግን ያልበሰለ ስራ እንደሆነ እየተሰማኝ ብዙ ጊዜ ራሴን እወቀሳለሁ። (ምናለ ትንሽ ባበስለው እላለሁ)

ለ፥ ሁለቱ መፅሐፎቹ የታተሙበት መንገድ ይለያያል። ለቀጣይ ስራዬ ደግሞ ሌላ አይነት መንገድ እሞክራለሁ። (በቅርቡ እተገብራለሁ)

መፅሐፍቶችን በpdf📚

09 Dec, 07:01


“ጠያቂው ልጅ” -በይሁኔ አየለ(ዶ/ር)



--የይሁኔ አየለ(ዶ/ር) “ጠያቂው ልጅ” መጽሐፍን ሳነብ ወደ አአመሮየ የመጣው የብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደ ሥላሴ “ለልጅ ምክር ለአባት መታሰቢያ “ የተሰኘ መጽሐፍ ነው፡፡ ከብላቴን ጌታ ኅሩይ መጽሐፍ ጋር በአቀራረቡ ልዩነት አለው እንጅ ለልጅ፣ ለወጣት.. በማሰባቸው ተመሳሳይነት አለው፡፡ “ጠያቂው ልጅ” መጽሐፍን ሌላ ስም አውጡለት ቢባል “ለልጅ ምክር ለአባት መታሰቢያ “ ማለቴ አይቀርም፡፡ አብዛኛዎቻችን በተለይ ልጆች ለሚጠይቁት ጥያቄ አግባብነት ያለው መልስ አለመስጠት፣ እንዲጠይቁ አለማበረታታት፣ጥያቄያቸውን ማዳፈንና መኮርኮም የሚቀናን ይመስለኛል፡፡ መጠየቅን የሚያበረታታ ማኅበረሰብ አለን ብየ አላምንም፡፡ ምስጋናየ ይድረሰውና ይሁኔ አየለ(ዶ/ር) “ጠያቂው ልጅ” በማለት በመጽሐፉ በጥሩ አቀራረብ “ጠይቅ! ትሆናለህ ሊቅ” እያለን ነው፡፡ መጽሐፉ ልጆች ከትንሽ እስከ ትልቅ ጉዳይ ድረስ ጥያቄን እንዲጠይቁ የሚያበረታታ መሆኑን ተረድቻለሁ፡፡ ልጅ ይጠይቃል አባት መልስ የሚለውን ያቀርባል፡፡ የመጽሐፉ አቀራረብ Socratic Method የተከተለ ነው፡፡ አባት ለልጁ የሚሰጠው መልስ ሁሉ ያለቀለት መልስ አይደለም፡፡ አባትም ሁሉም መልሶቹ ያለቀ የደቀቀ እንደሆነ አያስብም፡፡ ልጁን የበለጠ እንዲጠይቅ እንዲመረምር ያበረታታል እንጅ፡፡ የመጽሐፉ ዋና መልእክት መጠየቅ ብዙ ነገር ለማወቅ መንገድ እንደሆነ ያስረዳል፡፡  በተቻለ መጠን ወላጆች ለልጆቻቸው ምን መሆን እንዳለባቸው ያስገነዝባል፡፡ ልጆች የሚጠይቁት ጥያቄዎች የሚያዳፍን፣የሚያሸማቅቅ … ወላጅ ሆነ መምህር የነገውን ሳይንቲስት፣ በልዩ ልዩ ዘርፍ ተመራማሪ… የሚሆኑ ወጣቶችን እያዳፈነ እንደሆነ ያስገነዝባል፡፡ ጥያቄን ማበረታታት በጣም ተገቢ ነው፡፡ ስለ ዳርዊናዊ ሐሳብ ተጠይቆ ከተመለሰበት ከተገለጸበት ውጭ በአብዛኛው በጣም የተስማማኝ ሐሳብ ያለበት መጽሐፍ ነው፡፡

ስለ መጠየቅ ምሳሌያዊ አባባሎቻችን ምን ይላሉ? በማለት መጠየቅን የሚያበረታታ ፈልጌ ፈልጌ አንድ ብቻ አገኘሁ፡፡ “ጠያቂ ካለ ከድሃም ምክር ይገኛል” የሚል ነው፡፡ ለምን ይሆን በምሳሌያዊ አባባሎቻችን መጠየቅን ማበረታታት ያቃተን? ግን ሕፃናት አዳጊዎችን የሚያሳንስ እንድንርቃቸው የሚያደርግ ዝቅ ዝቅ የሚያደርግ ምሳሌያዊ አባባል በጣም ብዙ ነው፡፡ ለልጅ ከሳቁለት ለውሻ ከሮጡለት፣ ከልጅ አትጫወት ይወጋሀል በእንጨት፣ ... ወዘተ፡፡ ረ/ፕ ዘሪሁን አስፋው “ከበዓሉ ግርማ እስከ አዳም ረታ” በተሰኘ መጽሐፋቸው ከ1950ዎቹ በፊት መጽሐፍ የጻፉትን ደራሲያን በምሳሌነት እየጠቀሱ በመጽሐፍ መግቢያ ላይ “ዋ አንተ ምቀኛ በመጽሐፌ ላይ ጥያቄ ታነሳና ወይም ሂስ ታቀርብና ወየውልህ” የሚል አስተያየት ይጽፉ ነበር ይሉናል፡፡ በትምህርትና እድሜ ትልቅ ሁነው ሳለ ግን ጥያቄን የማያበረታቱ ደራሲያን ነበሩ፡፡ "አትጠይቁን ወየውላችሁ" የሚሉ ማለት ነው፡፡ በዚህ ዘመንም 888 በተሰኘ መጽሐፍ ላይ የመጽሐፉ መታሰቢያ  በሚል “ለብርሃን ልጆች እንጅ ለጨለማ ልጆች አይደለም…” በማለት ተጋፊ ጽሑፍ እየጻፉ በጻፍነው ጉዳይ ላይ “አትጠይቁን እንደወረደ ተጋቱ” የሚሉ አልጠፉም፡፡ መጠየቅን የማያበረታቱ መጽሐፍ ከጻፉ ሰዎች ጀምሮ ነው ለማለት ነው፡፡ "ሔሮል" የሚል የአማርኛ ፊልም ላይ የ15 ዓመት እድሜ አካባቢ ያለ ልጅ መምህሩን ጥያቄ ለመጠየቅ እጁን ሲያወጣ መምህሩ የተማሪውን እጅ እያየ እንዲጠይቅ እድል አይሰጠውም፡፡ ምክንያቱም ልጁ ጎበዝ ተማሪ ስለሆነ ከባድ ጥያቄ ስለሚጠይቀው በማሰብ ይመስላል፡፡ ጎበዙ ተማሪ የመጠየቅ እድል ስላልተሰጠው ይበሳጫል፡፡ እንዲሁ በዚሁ ፊልም ላይ መምህሩ ሲያስተምር ሲሳሳት ጎበዙ ጠያቂ ልጅ ተሳስተሀል በማለት ጥያቄ ስላቀረበበት ብቻ ከክፍል እንዲወጣ ያደርገዋል፡፡ ተማሪው መጠየቅ አይችልም፡፡ መምህሩ ሲሳሳት ተሳስተሀልም ማለት አይችልም፡፡ ጠያቂችን የሚያሸማቅቁ አንባገነን መምህራንን ገጽታ የሚያሳይ ፊልም ይመስለኛል፡፡ በ“ጠያቂው ልጅ” መጽሐፍ ለጠያቂ ልጆች እንቅፋት አንባገነን መምህራን እንደሆኑ ያስረዳል፡፡ መጠየቅን የሃይማኖት አባቶች ማበረታታት አለባቸው፡፡ ብፁዕ አቡነ ቴዎፍሎስ ፓትርያርክ (1902-1971 ዓ.ም.) በተገኙበት ካህናት በተሰበሰቡበት ስልጠና እየተሰጠ አንድ ካህን ተነስተው ሕጻናት በቀዝቀዛ ውኃ የሚጠመቁት ለምንድን ነው? ሕፃናት በጣም ይቀዘቅዛቸዋል፡፡ ሞቅ በማድረግ ለምን አናጠምቅም? በማለት ጥያቄና አስተያየት አቀረቡ፡፡ ከስልጠናው መካከል አንድ መነኩሴ ተነስተው “ሕጻናት በሙቅ ውኃ ይጠመቁ የሚለው ከቄስ ትምህርት ቤት ተማሪ ሳለ ጀምሮ አውቀዋለሁ፡፡ Menafk ነው፡፡ ይሄ Menafk እያሉ ካህኑ ለጠየቀው ጥያቄ አስተያየትና መልስ ከመስጠት ይልቅ ለማሸማቀቅ ብዙ ጥረት አደረጉ፡፡ አቡነ ቴዎፍሎስ ግን ካህኑ ለጠየቀው ጥያቄና አስተያየት ቀኖና መጻሕፍት ጠቅሰህ መልስ መስጠት እንጅ እንዲህ መሆን ተገቢ አይደለም በማለት ነገሩን ለማረቅ ጥረት አደረጉ፡፡ የመነኩሴው ጥፋት ለተነሳው ጥያቄ መልስ ከመስጠት ይልቅ ጠያቂውን ለማሸማቀቅ ጥረት ማድረጉ ነው፡፡ ለማንኛውም ጠያቂዎችን ከማሸማቀቅ ይልቅ ለልጆች፣ ለለጋ ወጣቶች … ጥያቄያቸውን መመለስ እንዲመረምሩ ማገዝ ከወላጅ እስከ መምህራን ድረስ ይጠበቃል፡፡ ጠያቂን የሚያበረታታ ማኅበረሰብ ለመፍጠር እጅግ ብዙ ሥራ መሥራት ይገባል፡፡

-የመጽሐፉ የገጽ ብዛት 211 ነው፡፡ በስድስት ክፍል የተዋቀረ ነው፡፡ መጽሐፉን በተለይ ወላጆች ለልጆቻችሁ ገዝታችሁ ብታሰነብቧቸው ብትወያዩበት መልካም ነው፡፡

ለመጪው በዓል
-መጻሕፍትን ለወዳጅ ዘመድ ስጦታ መስጠት መልካም ነው፡፡

መፅሐፍቶችን በpdf📚

09 Dec, 05:53


የሰኞ ሰዎች ሆይ እቺን የሐሙስ ጥሪ መዝግቡ!

ከአኩስቲክ ባንድ ጋር ቆንጆ የሙዚቃ ግብዣ ታህሳስ ሦስት ዕለተ ሐሙስ ከ 11 :00 ጀምሮ በ ወ መዘክር

ደሞ አዲስ ላይ የምታውቁት ዮሐንስ ወርቁም አብሮን ያመሻል

መፅሐፍቶችን በpdf📚

08 Dec, 17:01


ብዕሩ የማይነጥፈው አዳም ረታ በአዲስ መፅሐፍ እየመጣ ነው

አንጋፋው ደራሲ አዳም ረታ በኢትዮጵያ የስነ-ፅሁፍ ታሪክ ጉልህ ሚና ካላቸው ፊት ተሰላፊዎች መካከል ነው።

መረቅ፣ ከሰማይ የወረደ ፍርፍር፣ የስንብት ቀለማት፣ እቴሜቴ የሎሚ ሽታ፣ ይወስዳል መንገድ ያመጣል መንገድ፣ አፍ፣ ግራጫ ቃጭሎች ከፃፍቸው መፅሀፍት መካከልም ናቸው።

አዳም 1977 ዓ.ም "አባ ደፋርና ሌሎች ታሪኮች" የተፃፈ መድብል ላይ የራሱን ስራዎች አበርክቶ ከህዝብ ጋር ተዋወቀ።

በመቀጠል 1981 ዓ.ም የፃፈው "ማህሌት" የተሰኘው አጭር ልቦለድ የአማርኛ የአጭር ልብወለድ ቁንጮ እንደነበርም ይነገራል።

ቋንቋ ለአንድ ደራሲ መሳሪያው እንደመሆኑ የአዳም ረታ የቋንቋ ክህሎት የሚደነቅ ስለመሆኑ ብዙዎች ይገልፃሉ።

የአዳም ድርሰቶችና እይታዎቹ አንድ ነገር ስናየው ከነበረበት ምልከታ ወደ ሌላ እይታ የመቀየርም ሀይል አላቸው።

አዳም የራሱ የሆነ የአፃፃፍ ዘዬ እንዳለውም ይነሳል።

የአፃፃፍ ዘዬው እና የሚያነሳው የሀሳብ አምድ በብዙዎች ዘንድ ተወዳጅነት እና አድናቆትን አጎናፅፎታል።

አዳም ልብወለድ ብቻ ሳይሆን ግጥሞችንም ፅፎ በተለያዩ መፅሄቶች ታትመዋል:: ያልታተሙ ስራዎች እንዳሉትም ይነገራል።

የ67 ዓመቱ ጎልማሳ አዳም ዛሬም እንደወጣት ነው። ብዙ ወጣቶችም ይከተሉታል:: አዳም ከሚኖርበት ባህር ማዶ ለእረፍት ወደ እናት ሀገሩ ኢትዮጵያዊ መጥቷል።

ደራሲ አዳም ረታ ከኢቢሲ ኤፍ ኤም አዲስ 97.1 ጋር ባደረገው ቆይታ፤ "መዝሙረ ሄላዊ" የተሰኘ አዲስ መፅሐፍ ይዤ እየመጣው ነው ብሏል።

በስነፅሁፍ ዓለም ውስጥ ተፅዕኖ ለማድረግ ጥሩ ስራ አስፈላጊ ነው የሚለው አዳም፤ የመፅሃፍቱ ስያሜዎች የታሪኩን ይዘት አስታከው የወጡ ስለመሆናቸው ተናግሯል።

የአሁኑ ትውልድ ላይ የሚታየው የስነፅሁፍ መነቃቃት የሚደንቅ እንደሆነም ጠቅሷል።

"መፃፍ እንጂ መናገር ላይ እንብዛም ነኝ" የሚለው አዳም ባለትዳር እና የሁለት ልጆች አባት ነው።

የእቴሜቴ የሎሚ ሽታ መፅሀፍ ወደ ፊልም በመቀየሩ ቅር አለመሰኘቱንም ነው የጠቀሰው።

"መፅሀፍቶቼ ከተፃፉ ዘመናት በመቆጠሩ ወደ ፊልም መቀየር የሚፈልግ ካለ መቀየር ይችላል" ሲልም ተናግሯል፡፡

በሜሮን ንብረት

መፅሐፍቶችን በpdf📚

08 Dec, 11:09


ደ'ሞ ሌላ ድግስ
የግጥም ብፌ 📚

መፅሐፍቶችን በpdf📚

08 Dec, 10:54


One of The Best Eye Opener Message - Must Read

It was their anniversary, and Aisha was waiting for her husband Rajiv to show up.

Things had changed since their marriage, the once cute couple couldn't-live-without-each-other had turned bitter.

Fighting over every little things, both didn't like the way things had changed.

Aisha was waiting to see if Rajiv remembered it was their anniversary!

Just as the door bell rang she ran to find her husband wet and smiling with a bunch of flowers in his hand.

The two started re-living the old days. Making up for fights, then was d plan for champagne, light music And it was raining outside! It was perfect.

But the moment paused when the phone in the bedroom rang.

Aisha went to pick it up and it was a man. "Hello ma'am I'm calling from the police station. Is this Mr Rajiv Mehra's number?"
"Yes it is!"

"I'm sorry ma'am; but there was an accident and a man died.

We got this number from his wallet; we need you to come and identify his body."

Aisha's heart sank.!!! She was shocked!

But my husband is here with me?"

"Sorry ma'am, but the incident took place at 2 pm, when he was boarding the train."

Aisha was about to lose her conscience.

How could this happen?

She had heard about the soul of the person coming to meet a loved one before it leaves!

She ran into the other room.

He was not there. It was true! He had left her for good!!

Oh God she would have died for another chance to mend every little fight! She rolled on the floor in pain. She lost her chance! Forever!

Suddenly there was a noise from the bathroom, the door opened and Rajiv came out and said "Darling, I forgot to tell you my wallet got stolen today".

LIFE MIGHT NOT GIVE YOU A SECOND CHANCE. SO NEVER WASTE A MOMENT WHEN YOU CAN STILL MAKE UP FOR YOUR WRONGS!!!

No one is promised tomorrow. Have a wonderful Life with no regrets!

መፅሐፍቶችን በpdf📚

08 Dec, 03:58


#ማርኬቲንግ

ፕሮፌሰሩ ስለ ማርኬቲንግ ለተማሪዎቹ ገለፃ ሲያደርግ እንዲህ አላቸው።

1. በጣም ቆንጆ የሆነች ሴት አይተህ ወደ እርሷ ሄደህ በጣም ሀብታም ነኝ አግቢኝ ካልካት = #Direct_Marketing ይባላል።

2. በአንድ ዝግጅት ታድመህ ጓደኛህ ቆንጆዋ ሴት ጋር ሄዶ አንተን እየጠቆመ
👉 ያየምታይው ሰው ሀብታም ነው አግቢው ካለ = #Advertising ይባላል።

3. ሴቷ ወደ አንተ ቀርባ አንተ ሀብታም ነህ ፤ ልታገባኝ ትችላለህ ካለች =#Brand_Recognition ይባላል።

4. እኔ በጣም ሀብታም ነኝ ስለዚህ እንድታገቢኝ እፈልጋለሁ ብሎ በጥፊ ከመታችው = #Customer_Feedback ይባላል።

5. በጣም ሀብታም ሰው ነኝ አግቢኝ ስትላት ባሏን ካስተዋወቀችህ = #Demand_and_Supply_Gap ይባላል።

6. ሀብታም ነኝ አግቢኝ ብለህ ሳትጨርስ ሚስት ከተፍ ካለች = #Restriction_from_Entering_New_Market ይባላል።

___//_

መፅሐፍቶችን በpdf📚

01 Dec, 04:25


እንኳን አገር አጥበው  ቀሽረው ሊያወርሱን ...
(አሌክስ አብርሃም)

     በፈረንጆቹ 2011 ጃፓን ውስጥ Fukushima የተባለ አካባቢ  የመሬት መንቀጥቀጥ ተከሰተ። ያውም በሬክተር  ስኬል 9.0 የተመዘገበ።  በሰዓታት ውስጥ 20 ሺ ህዝብ በዘግናኝ ሁኔታ አለቀ ፣6ሺ ሰው ከከፍተኛ እስከቀላል የአካል  ጉዳት ደረሰበት ፣ 2500 ሰው የደረሰበት ጠፋ ፣ ግማሽ ሚሊየን ህዝብ ቤት ንብረቱን ጥሎ ተፈናቀለ። "በእንቅርት ላይ ጆሮ ደግፍ" እንደሚሉት የኛ አበወች፣  ከነገሩ በላይ ዓለምን ያስደነገጠ ሌላ ዜና ተሰማ ፤ለልጅ ልጅ የሚተላለፍ ጣጣ!

ይሄ ጦሰኛ አደጋ ከተከሰተባት ከተማ ወጣ ብሎ የሚገኝ  የኒውክሌር ማብለያ  ተቋም አለ። Fukushima Daiichi nuclear power plant ይባላል። በዓለማችት ካሉ 25 የኒውክሌር ሀይል ማምረቻወች አንዱ ነው። በአደጋው ከዚህ  ግዙፍ ተቋም የራዲዮ አክቲቭ ጨረር አፈትልኮ ወጣ። ራዲዮ አክቲቭ በቀጥታ ካገኘ ማንኛውንም ህይወት ያለው ፍጡር የሚገድል እንዲሁም  ውሃ ይንካ ድንጋይ ሁሉንም ቁስ በመበከል ወደገዳይ ቁስነት የሚቀይር መራዢ  ጨረር ነው። አንዴ በተሰራጨበት አካባቢው ላይ ለአመታት በመቆየትም ይታወቃል። ከዚህም የከፋ ነው ኬሚስትሪው። ተጠቅቶ ከአደጋ መትረፍ ቢቻል እንኳን መትረፍ አይበለው። ዓለማችንን የሚያስጨንቃት የኒውክሌር መሳሪያ የሚፈራበት አንዱ ምክንያት ይሄው ነው።

አደጋው ጋፕ ሲል  አካባቢውን ከገዳዮ ብክለት ለማፅዳት መላው ጃፓናዊ  ተረባረበ። ይሄን ሁሉ መከራ ያወራኋችሁ ቀጥሎ ለምነግራችሁ የሚያስቀና ጉዳይ ነው። በእርግጥ ብክለቱን  ማፅዳት፣ ጉዳቱንም መቀነስ ይቻላል ፣ ግን መጥረጊያህን አንስተህ በሞራል ዘው የምትልበት ዘመቻ አይደለም! የረቀቀ ሳይንስ ነው። በክር ላይ የመራመድ ያህል ጥንቃቄ ልምድና ዕውቀት እንዲሁም ዕድል የሚጠይቅ ነገር! በደመነፍስ ቦታው ላይ መገኘት ወዲያው መሞት፣ የእድሜ ልክ ካንሰር ፣ለሌሎችም ዘግናኝ ጉዳቶች ሊያጋልጥ ይችላል።  መቸስ ችግር ጀግኖችን ይፈጥራል። መላው ዓለም ተቋሙ ውስጥ በቀሩት 50 ሰራተኞች ምክንያት "Fukushima 50"ብሎ የሰየማቸው ጀግኖች ተከሰቱ። ከሁሉም አስገራሚው  ጡረታ የወጡ ሽማግሌወች ነገር ነበር።   ይህን ራዲዮ አክቲቭ ጉዳት ለመከላከል በፈቃደኝነት ከፊት ተሰለፉ ጡረተኞች ናቸው።

እነዚህ ሰወች የጡረታ ክፍያቸው ያነሰባቸው ፣ ከዚህ ኑሮ ሞት ይሻላል ያሉ ጧሪ አልባ ሽማግሌወች እንዳይመስሏችሁ ፣ ከፍተኛ የኒውክሌር ኢንጅነሮች፣ ተመራማሪወች የነበሩ  ጡረታ ወጥተው የተንደላቀቀ ኑሮ የሚኖሩ ጃፖናዊያን አባቶች  እንጅ። ብቸኛ ዓላማቸው የድርሻችንን ኑረናል ይህን የኒውክሌር ተቋም የመሰረትነውም እኛ ነን  ሀላፊነቱን መውሰድ ያለብን እኛ ነን፣ ልጆቻችንና ለቀጣዮ ትውልድ ይሄን ገዳይ ቆሻሻ አናወርስም!  የድርሻውን ንፁህ አገር ይረከብ ዘንድ ሞትም ቢሆን ዋጋ እንክፈል የሚል ነበር። አንዷ የ72 ዓመት ጡረተኛ እንዲህ አለች "My generation built these nuclear plants. So we have to take responsibility for them. We can't dump this on the next generation,"እናም ወጣቶቹንና ብዙ ሊሰሩ የሚችሉትን ኢንጅነሮች ተክተው  በዛ ቀውጢ ወቅት ወደተበከለው ተቋም ባጭር ታጥቀው ገቡ።

በእርግጥም ይህን ከባድ ሀላፊነት በመወጣት አደገኛውን ስራ በመፈፀም ከኋላ ለሚመጡ ወጣት ኢንጅነሮች እና ብክለቱን ለማፅዳት ለተሰለፉ ሁሉ መንገድ ጠረጉ። ጣቢያው ውስጥ ለቀናት በመቆየትና ሪአክተሩን በማቀዝቀዝ ጃፓን ይገጥማት ከነበረ የሚሊየኖች ሞት ታደጓት! ትውልድን ከቆሻሻና የሀዘን ታሪክ ውርስ  ታደጉ!!  የሚደንቀው ነገር አንድኛቸውም በአደጋው አልሞቱም!! አገር ለትውልድ እንዲህ ታጥቦ ተቀሽሮ በውርስ ይሰጣል ። እኛስ? እንኳን አገር አጥበው ቀሽረው  ሊያወርሱን የኛን ዕድሜ የሚቀሙ፣ የቀጣዮ ትውልድ ዕጣፋንታ ላይ የጥላቻ ቆሻሻ ደፍተው የሚፎክሩ  አባቶች ልጆች ሆንን ! አየህ ወጣትን እየማገዱ ኑሯቸውን ለሚያመቻቹ የጠነዙ ፖለቲከኞቻችን ይሄ ጅልነት ነው።  ጃፓን እንደምን ሰለጠነች ይሉናል አገራችን እንደምን ሰየጠነች ብለን ስንጠይቅ!

መፅሐፍቶችን በpdf📚

30 Nov, 16:39


Brock Peters started to cry while filming his testifying scenes in "To Kill a Mockingbird" (1962), without rehearsing it this way, and Gregory Peck said that he looked past him, instead of looking at him in the eye, to avoid choking up himself. According to Peters, the producers were reluctant to cast him, because he had been typecast as a villain.
A product of NYC's famed Music and Arts High School, Peters (born George Fisher) initially fielded more odd jobs than acting jobs as he worked his way up from Harlem poverty. Landing a stage role in "Porgy and Bess" in 1949, he quit physical education studies at CCNY and went on tour with the acclaimed musical. His film debut came in "Carmen Jones" (1954).
Despite the novel's winning the Pulitzer Prize, the studios were not interested in securing the film rights, since they felt that it lacked action and romance (with the absence of a love story), and that the villain does not get a big comeuppance. Producer Alan J. Pakula disagreed, however, and persuaded director Robert Mulligan, his producing partner at that time, that it would make a good film for their Pakula-Mulligan Productions. Together, they were able to convince Gregory Peck, who readily agreed to the role.
Peck journeyed to Monroeville, Alabama with Mulligan and Pakula to meet Harper Lee's ailing father. True to the story, Amasa Lee really had been a widower who raised his children by himself, and at the same time was ready to defend a black man falsely accused of crimes he did not commit. The experience of meeting the actual man aided Peck's performance immeasurably.
Peters delivered Peck's eulogy on the date of his funeral and burial in 2003. (IMDb)
Credit Goes To The Respective Owner

መፅሐፍቶችን በpdf📚

30 Nov, 13:58


አማርኛ ፊልማችን ሁሉም ባለው ሚጢጢ እውቀት ውስጡ እየገባ የሚንቦጫረቅበት የሙያ ዘርፍ ከሆነ ቆየ። የሃሳብና የፈጠራ ድርቀት የሚስተዋልባቸው ፊልሞች በየጊዜው ይፈለፈላሉ። ታዲያ እኔ ይህን በማየት ለምን ጊዜዬን አጠፋለሁ ? አሁን ደግሞ ጭራሽ 24 ሰዓት በአንድ ቻናል ይግተለተላሉ። አየት አየት ብናደርጋቸው ረብ ያለው አንዳች ነገር የላቸውም። እናም እነኚህን ርካሽ ፊልሞች ማየት ከተውኩ ቆየሁ...

አንድ ነገር ግን አልደብቅም ደመወዝ ጎሽሜ የሚተውንበት ከሆነ የቱንም ፊልም ከማየት ወደኋላ አልልም። ምክንያቱም ሰውየው ተራ ፊልም አይሰራም። ለዚህ ደግሞ ቀደም ሲል የሰራቸው በእናት መንገድ እና ዩቶፒያ ፊልሞች ምስክር ናቸው። እኚህ ፊልሞች ድንቅ አተዋወኑን አሳይተውኛል።

ነገር ግን በእነዚህ ፊልሞች የአተዋወን ችሎታውን ብቻ አይደለም ያየሁት። ከሚሰራቸው እያንዳንዱ ፊልሞች ጀርባ ጠንከር ያለ ርእሰ ጉዳይና ማጠንጠኛ እንዲሁም ጥሩ ዝግጅት መኖሩን ነው። ከበሃይሉ ዋሴ ጋር ያላቸው የመንፈስ አንድነት ደግሞ ሌላ ነው።

ደመወዝ ፊልም ከሰራ አትጠራጠሩ አንድ ጥሩ ርእሰ ጉዳይ ተነስቷል ማለት ነው!!

ደመወዝ ጎሽሜ ወደ ስነ ፅሁፉም አለም ጎራ ብሎ “ሶስተኛው ኪዳን” እና “ዓሥራ ሥድሥት” የተሰኙ መፅሀፎችንም ፅፏል።

መፅሐፍቶችን በpdf📚

29 Nov, 21:48


ከሀመሮች እንማር...
===============================
'የዘርሲዎች ፍቅር' በሚል መፅሀፉ  ደራሲ ፍቅረማርቆስ ደስታ የአመሮችን ማህበረሰባዊ ባህሪ ፍንትው አድርጎ ያሳየናል። ለምሳሌ ለአንድ የሀመር ተወላጅ ጥያቄ ቢቀርብለት በጥድፊያ የመመለስ ግዴታ የለበትም።
በተቃራኒው ረጋ ብሎና ከልቡ ጋር መክሮ ይመልሳል። በጥድፊያ ውስጥ ስህተት እንዳለ ሀመሮች በተፈጥሮ ተምረዋል።

እኛ ሰለጠንን የምንልና ከተሜዎች ግን ችኩሎች ነን። በሁሉም ነገር ፊት መሆን እንወዳለን። አዋቂ ለመባል ያለን ፍጥነት ያስፍራልም ያሳፍራልም። ከአቅማችን በላይ የሆነ ሀላፊነት ቢስጠን፤ አንችለውም አንልም። ይልቁንም ሀላፊነቱ የጫነብንን ቀንበር ተሽክመን እንኖራታለን እንጂ። 'ኃላ ቀሮቹ' አመሮች ጋር ይሄ አይታስብም። አልችልም ማለት ሞት አይደለም። በተጨማሪም በቢጫማው የሀመሮች ምድር ማንም ከየትም መጥቶ ቢኖር የራስ ምታታቸው አይደለም። የእከሌ ብሔር ክልሌን ልቀቅ የኛ ስልጡኖቹ መገለጫ ነው። በሀመር ሽማግሌ ይከበራል። የሽማግሌዎች ምርቃት ለምድራቸው በረከት፤ እርግማናቸው ደግሞ ችጋር፣ ስቃይ፣ሞት... እንደሚያመጣ አበክረው ያምናሉ። በተቃራኒው ለእኛ ለከተሜዎቹ የአባቶች ምርቃት ብዙ ቦታ የለውም። ካስፈለገም ደካማ አባቶችን በደቦ ሆነን እንወግራለን።
እናማ ምን ለማለት ፈልጌ መስላችሁ? ሀፍረታችንን በድሪቶ ሽፍነን የምንኖር ከተሜዎች ከሀመሮች ብዙ እንማር

መፅሐፍቶችን በpdf📚

14 Nov, 17:32


‹‹ሕይወት ትርጉም የሚኖራት ሁሌም ንቁና ጠንካራ ስንሆን፣ ግብ ስናዘጋጅ እና በየጊዜው ዓላማችን ከግብ ለማድረስ የሚያስፈልገውን መስዋዕት በዘላቂነትና በቁርጠኝነት ስንከፍል ነው። ብዙ ጊዜ ደስታ ማጣት በሕይወት ግልጽ የሆነ ትርጉምና ዓላማ ከማጣት ይመጣል። እያንዳንዱ የሚገጥሙን ፈተናዎች ሕይወትን ተወዳጅ የሚያደርጓት ማጣፈጫ ቅመሞች ናቸው። ሕይወትን ትርጉም ያላት የምናደርጋት ደግሞ የሚሰነዘሩብንን ፈተናዎች በብቃትና በስሌት መቋቋም ስንችል ነው።
ለመለወጥ ካሰብን ግልፅ የሆነ ግብ እና በራስ የመተማመን መንፈስም ሊኖረን ይገባል። የስኬታማነት አንዱ አስፈላጊ ምስጢር በራስ መተማመን ነው። በራስ ለመተማመን አስፈላጊ መሳሪያው ደግሞ የማያቋርጥ ዝግጁነት ነው። በራስ ላይ እምነት ማጣት ከሌሎች ውጫዊ እንቅፋቶች ይልቅ የአንድን ሰው አቅምና ችሎታ ሽባ ያደርጋል።››

👉ከደራሲ መምህር በረደድ ገዳሙ መጽሐፍ የተወሰደ

መፅሐፍቶችን በpdf📚

14 Nov, 10:52


ዓለማችንን በንስር ዓይን ለማየት ከቆረጥክ፣ ወደድክም ጠላህ መጻሕፍትን ማንበብ አለብህ::
(መልህቅ በዘነበ ወላ)
‹‹ያሬድ ግን በጣም ዲሲፕሊን ያለው ሁሉንም ነገር በሥነ ሥርዓት የሚመራ መርከበኛ ነው፡፡ ቁጭ ብለህ ብታወጋው ተሰጥኦና ዝንባሌህን አውቆ ‹ይህንን ብትሞክረው ጥሩ ነው› ብሎ አቅጣጫ የሚመራህ ሰው ነው፡፡ ያሬድን አመፀኛ ያደረገው ይህ የምንኖርበት ሥርዓት ነው፡፡ እንደምታየው ሥርዓቱ ያደፈና የጎደፈ በአንድ ፓርቲ የአምባገነንነት አገዛዝ ስልት አገር ልግዛ ብሎ አገሪቱን ወደ ዘለዓለማዊ ጦርነት የከተተ በመሆኑ ይበሽቃል፡፡ ለምሳሌ ልንገርህ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ከስልጣን ሲወገዱ ሩብ ሚሊዮን የሚሆነው የወሎ ህዝብ ተራበ የሚል ነበር ወንጀላቸው፤ የሚገርመው በዚያን ወቅት የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ 8% ያድግ እንደነበር ታውቃለህ?› የኢትዮጵያን ብርስ የመግዛት አቅሙ በጣም ጠንካራ እንደነበር ግንዛቤ አለህ?››
‹‹እንዲያውም!››
‹‹ይኸውልህ ይህንን ከንባቡ ያወጋኝ ይህ አግድም አደግ የምትለው ያሬድ ሐጎስ ነው፡፡ ተጨባጭ ማስረጃም አለው፡፡ የሚያሳዝነው የንጉሡ ጥፋት እንጂ ልማት አልተለፈፈም፡፡ ደርግ ግን ኢትዮጵያን ይዟት መቀመቅ ሊወርድ ነው፡፡ ይህ ያሬድን ያበሽቀዋል፡፡››
‹‹ያሬድ መጽሐፍ ያነባል እያልከኝ ነው?››
‹‹በደንብ፤ ቀደም ብሎ ባህር ኃይል ውስጥ ከመቀጠሩ በፊትም የንባብ ስንቁ ነበረው፡፡ እዚህም ከመጣ ቀጥሎበታል፡፡ ለምሳሌ ረቡዕ፣ ረቡዕ እሱ የሚቀዝፍበት 201 ስኳድሮን ሆስፒታል ሄደው የሚታከሙበት እለት ነው፡፡ የዚያን እለት ያሬድም ያመኛል ይልና ሆስፒታል ለህክምና እንደሚሄድ ያሳውቃል፡፡ እሱ ግን ያቺን ግማሽ ቀን ቤተ መጻሕፍት ሄዶ ሲያነብ ይውላል፡፡ የሳምንታቱን ሕትመት ውጤቶች ጋዜጦቹን፣ መጽሔቶቹን አንድ በአንድ ያገላብጣል፡፡ በጊዜው አገሪቱ ያሰበችውን ከሕትመት ውጤቱ ይገበይና ወደ ኢንሳይክሎፒዲያው፣ ወደ ሌሎች መጻሕፍት ዳሰሳ ያመራል፤ በተለይም በሙያው በመርከብ፣ በመርከበኝነትና ባህር ላይ ጥብስቅ ያለ መረጃ አለው፡፡
‹‹እኔ'ኮ በዚህ ረገድ ጠብሰቅ ያለ እውቀት ያለው ስንታየሁ ገመቹ ነበር የሚመስለኝ›› አለ ኤብል ሲማን አህመድ፡፡
‹‹እሱንም አንባቢ ያደረገው ያሬድ ነው፤ ስንታየሁ ቅፅል ስሙ ፋራው ነበር፡፡ ይህንን ሲሰማ ስንታየሁ ተቆጣና ‹ለምንድነው ፋራ የምትሉኝ? እናንተ የምትለብሱት ፍሪንኮር ጂንስ ነው፤ እኔም እሱን ጂንስ ለብሻለሁ፤ እናንተ የምታደርጉት ዎኪንግ ሹዝ› ነው፡፡ እኔ እንዲያውም ከእናንተ የላቀውን ገዝቼ አድርጌያለሁ፡፡…………እና ለምንድነው ፋራ የምትሉኝ?! ከዚህ በኋላ ገመቹ ይሙት ፋራ ካለኝ ልጅ ጋር እጣላለሁ!››
‹‹አራዳ ለመሆን ከፈለግክ፣ ሁሉን አወቅ ለመሆን ካሰብክ፣ በአንድ ነፍስ ብዙ ለመኖር ከወሰንክ፣ ዓለማችንን በንስር ዓይን ለማየት ከቆረጥክ፣ ወደድክም ጠላህ መጻሕፍትን ማንበብ አለብህ፤ ያላነበበ ሁሉ ድብን ያለ ፋራ ነው፡፡ ዓይኑ የሩቁን አይደለም፣ የቅርቡንም አጥርቶ አያይም›› አለው ያሬድ።
‹‹ስንታየሁ አገሪቱ ካፈራቻቸው አራዶች ሁሉ አራዳ ለመሆን ማንበብን ተያያዘው፡፡ በአንድ መጥፎ አጋጣሚ ጀልባቸውን ለማደስ ወደ ዳህላክ ሄደው ጀልባቸውን ሲጠግኑ ስንታየሁ አንሸራተተውና ወደቀ፡፡ አወዳደቁ በእግሩ በመሆኑ የአጥንት መሰንጠቅ ደረሰበት፡፡ እስኪያገግም ሆስፒታል ብዙ ተኝቷል፡፡ ያ ጊዜ ድንቅ የማንበቢያና የሕይወት መመርመሪያው ሆነ። በመቀጠል ከሆስፒታል ወጥቶ ባህር ኃይል ወደብ ላይ እንዲያገግም ሲቀመጥ ትንሽም ብትሆን ቤተ መጻሕፍቷን ቦጥቡጧት ኢንሳይክሎዲያውን ከኤ እስከ ዜድ አንብቧል ነው የሚባለው፡፡››
‹‹ከኤ እስከ ዜድ ያለምንም ጥርጥር 20 ቅፅ በላይ ይሆናል›› አለ አህመድ ተገርሞ፡፡
‹‹ባይገርምህ ለእያንዳንዱ ፊደል አንድ ማስታወሻ ነበረው፡፡ ማስታወሻ አያያዙም ምንአልባትም አቻው የሚሆን ሰው ቢፈለግ ካርል ማርክስ ቢሆን ነው፡፡ ከሁለት ደርዘን በላይ ማስታወሻ ደብተር ሳይኖረው አይቀርም፡፡ አሁን ታዲያ ጀልባዋ ላይ በአንድ ጉዳይ ክርክር ሲነሳ እና አለመተማመን ሲፈጠር ለዳኝነት የሚጠሩት ያሬድና ስንታየሁ ናቸው፡፡ ለዚህ ተራ ነገር ነው እኔን የጠራችሁኝ? በሉ እናንት ፋሮች ተቀመጡ፤ ላብራራላችሁ› ይላል፡፡ ያንን ማስታወሻውን በዚህ ረገድ ብዙ እንደተጠቀመበት ይነገራል፡፡››

መፅሐፍቶችን በpdf📚

14 Nov, 10:48


ነብይ መኮንን ለሰይፉ በሰጠው ቃለመጠይቅ ላይ የአሁን ትውልድ ያንብባቸው ብሎ የጠቆማቸው 11 መጻሕፍት:-

1. ፍቅር እስከ መቃብር ~ ሐዲስ አለማየሁ

2. አርአያ ~ ደጃዝማች ግርማቸው ተክለሐዋርያት

3. ትዝታ ዘ አለቃ ለማ ~ መንግስቱ ለማ

4. ደማሙ ብዕረኛ ~ መንግስቱ ለማ

5. ልጅነት ~ ሰለሞን ደሬሳ

6. ኩርፊያ የሸፈነው ፈገግታ ~ ስዩም ወልደራምሴ

7. ጦቢያ ~ አፈወርቅ ገብረየሱስ

8.ማዕበል የአብዮቱ ዋዜማ'' ፣ ''ማዕበል የአብዮቱ መባቻ'' እና ''ማዕበል የአብዮቱ ማግስት'' የተሰኙ ስልስ ድጉስ (Triology) - ብርሃኑ ዘርይሁን

9. ዝክረ ነገር ~ ብላቴን ጌታ ማሕተመ ሥላሴ

10. መንግስትና የህዝብ አስተዳደር ~ ነጋድራስ ገብረሕይወት ባይከዳኝ

11. የከሳቴ ብርሃን መዝገበ ቃላት
~

መፅሐፍቶችን በpdf📚

09 Nov, 20:10


What would you ask Sewmehon Yismaw? 🎥

FEKER ESKMEKABR🤌

Prestige Addis is excited to welcome the renowned Ethiopian filmmaker, director, and cinematographer! Drop your questions below and stay tuned for an inspiring Q&A! 🌟

Let’s make this event engaging and memorable. Stay tuned for more exciting updates!

#AskSewmehon #sewmehonyismaw #FilmAndCinematography #ethiopianfilm #LiveQandA #prestigeaddis #behindthescenes #staytuned

U.S. Embassy Addis Ababa Coca-Cola Beverages Africa-Ethiopia Sewmehon Yismaw Sendekie

መፅሐፍቶችን በpdf📚

09 Nov, 19:57


2. እንስሳ ሰው!

እዚህ ላይ ደሞ ዋና የምናስተውለው በስሜቱ ብቻ የሚኖረውን የሰው ክፍል ነው፡፡ አመጸኛና የኔ ብቻ ካልሆነ ብሎ ግትር አቋም የሚይዘውን የሠው መደብ ይገልጻል፡፡ ራስ ወዳድና የራሱን ብቻ አምላኪ ራሱን ብቻ ተመልካች ራሱን ብቻ ሚዛን አድርጎ ከራሱ ፍላጎት ውጪ ማየት የተሳነውን የስሜት ወይፈን ሰብዕ…. የምንጠራበት ክፋይ ነው፡: አንዳንድ ሰው እንስሳ ነው፣ ስሜታዊ ነው ራስ ወዳድ ነው:: ክፉ ነው፣ ለአፉም ቃል አይጠነቀቅም፣ የግሉን ብቻ ያያል::

3. ሰው የሆነ ሰው

ይህኛው የሰው ልጅ ከልከኛ መደቡ ሲያድግ የሚደርስበት
ጣሪያ መድረክ ነው፡፡ ልክነትን ከመልካም መሆን ስብዕና
ሲጀምር የምንጠራበት ይሆናል፡፡

በሚኖርበት ማህበረሰብ ዘንድ ኃላፊነት አለብኝ ብሎ ከመነሳት የሚጸነስና የሚጸና ሰውነት ነው፡፡ የተፈጠረው በተፈጠረበት ከባቢ መልካም አገልጋይ ሆኖ ሌሎችን ለማገዝና ስለሌሎች ደህንነትና መክበር መኖርን ሲጀምር ሰው የሆነ ሰው ይሆናል ኃላፉነት ሚሰማቸው ፣ እውነትን መኖር ሲጀምሩግን ሁሉንም ለመረዳት ይሞክራሉ ለይቅርታም ክብር ይኖራቸዋል፣ ይቅርታም ይጠይቃሉ ባጭሩ፡:

ጨረስኩኝ:: ፎቶዬን አብሬ የማደርገው የጹሁፉን ሙሉ ሀላፊነት ለመውሰድ ነው:: ብዙ ማለት ፈለኩና ኢነርጂ አላገኘውም ግን ሰው የሆነ ሰው ምታቁት ካለ እዚህ ፕላት ፎርም ላይ እንተዋወቃቸው?

መፅሐፍቶችን በpdf📚

09 Nov, 19:38


መንገድ ጠፍቶን ስንደናበር ላረጋጉን ፣ ወደቅን ስንላቸው ላልፈረዱብን ። በድለናቸው ይቅርታን ለሰጡን ፦

ሚስጥራቸውን ላጋሩን፣ ደስታችን ለተካፈሉ፣ ሃዘናችንን ቦታ ለሰጡት ፣ ለተጠነቀቁልን ፣አጋርነታቸው ወረት ለሌለበት ፣ በቆሚነት የኛ ለሆኑ ።

እንድናምናቸው ለሆኑ ፣ ደግነታቸው ለማይስተን ፣ ለሚወዱን ፣ ሊረዱን ግማሽ መንገድ ለሚመጡ ፣ ለሚያበረቱን

ችርስ ለነሱ 🙏

ኑሩልን

©Adhanom Mitiku

መፅሐፍቶችን በpdf📚

09 Nov, 19:31


እናመሰግናለን!!
==========

(ይትባረክ ዋለልኝ)

የዛሬው የዶ/ር ተሻለ አሰፋ ከጠዋቱ 3:00 -5:00 አራት ኪሎ "ንቃ " ቡና ከብዙ ቤተሰቦች ጋር ይዞት የነበረው ቀጠሮ ተጠናቋል:: ለዛሬው ለአንባቢያን የተዘጋጀው መፅሐፍም በሙሉ አልቋል:: ቀጣይ ሐሙስና ቅዳሜ ይሄው ፕሮግራም ይቀጥላል:: ተሼም እናመሰግናለንም ብሏችኃል!!

መፅሐፍቶችን በpdf📚

09 Nov, 18:07


የበረሓ ጠኔ
በረሓ ላይ ቆሜ ጠኔ ሲያደባየኝ
ቆሞ ሲያመሰኳ ግዙፍ ግመል ታየኝ
ሰውነቴ ደክሞ ሆዴ እየተራበ
እጄ መጣፍ ገልጦ ቃሉን አነበበ
"ካመሰኳ ብላው" ይላል የፊተኛው
"ሸኾናው ክፍት ይሁን " ይላል ሁለተኛው
የፊተኛው ተዕዛዝ በፍጹም ተሳክከቷል
ግመሉን አየሁት ቅጠል ያመሰኳል
ሸሆናውም ቢሆን
አሸዋው ሸፍኖት
ጥልቅ አቧራ ውጦት
ካይኔ ቢሰወርም
ክፍት እንደሆነ ግን አልጠራጠርም
ስብስብ ግጥሞች በዕውቀቱ ስዩም

ዘፀ 12:9፤" ጥሬውን፡በውሃም፡የበሰለውን፡አትብሉ፥ነገር፡ግን፥ከራሱ፡ከጭኑ፡ከሆድ፡ዕቃው፡ጋራ፡በእሳት፡የተጠበሰ ውን፡ብሉት።"
በቃሉ መሰረት ሸኾና ድፍን የማያመሰኳ አልበላም የሚል አበሻ ቅቅል እና ቁርጥ መብላት አልነበረበትም
ከደበረህ ግን ደበረህ ነው ምክንያት አያስፈልግም

መፅሐፍቶችን በpdf📚

09 Nov, 04:57


📌"ጠይም ጤዛ" መጽሐፍ ለንባብ በቃ

የጋዜጠኛና ገጣሚ ተሾመ ብርሃኑ "ጠይም ጤዛ" የተሰኘ ርዕስ የተሰጠው የግጥም መጽሐፍ ዛሬ ጥቅምት 29 ቀን 2017 ዓ.ም ለአንባቢያን ቀርቧል።

"ጠይም ጤዛ" መጽሐፍ ሐምሳ የግጥም ስራዎችን በውስጥ የያዘ ሲሆን 94 ገፆች ተቀንብቦ በ300 የጀርባ ዋጋ ለአንባቢያን ቀርቧል።

ተሾመ ብርሃኑ በማህበራዊ ትስስር ገፁ "እንሆ ጠይም ጤዛ ቤቷ ገብታለች። ዛሬ ከማተሚያ ቤት መደበኛ ህትመቶችን ተረክበናል። ልዩ ህትመቶን ቀድማችሁ የገዛችሁ በጣም በቅርቡ ባላችሁበት ከምስጋና ጋር እናደርሳለን።ነገ ቅዳሜ ጥቅምት 30 አራት ኪሎ ዋልያ መጻሕፍት ከቀን 7 ሰዓት ከ30 ጀምሮ መገኘት ለምትችሉ ከሌሎች ዕውቅ ደራሲያን ጋር እንጠብቃችኋለን። የጥበብ ውጤቶን እያጣጣማችሁ ጠይም ጤዛን በአካል ትወስዳላችሁ" ብሏል።

ጋዜጠኛና ገጣሚ ተሾመ ብርሃኑ ከዚህ ቀደም በ2011 ዓ.ም በሆሄ የሥነጽሑፍ ሽልማት ላይ የዓመቱ ምርጥ የግጥም መደብል አሸናፊ የሆነበት "ኮብላይ ዘመን" መጽሐፍን ለአንባቢያን አድርሷል።

በተጨማሪም በጀርመን ባህል ማዕከል (ጎተ)አወዳዳሪነት ከተለያዩ ደራሲዎች ጋር በጋራ በተሰናዳው "ሠላሳዎቹ" የአጫጭር ልቦለዶች ስብስብ መጽሐፍ ውስጥም ስራው ታትሞለታል።

መፅሐፍቶችን በpdf📚

09 Nov, 04:21


የዘመናችን ትልቁ ተግዳሮት የሰው ልጅ አእምሮ የጎለበተውን ያህል ደመነፍሳዊ ስሜቱን መግራት አልመቻሉ ነው ።
የሰው ልጅ አእምሮው የ20ኛው ክ/ዘመን ቢሆንም ደመነፍሱ ገና ከድንጋይ ዘመን አልተላቀቀም። የሰው ልጅ ምክንያቲዊ በአመክንዮ የሚመራ ለመሆን ገና ይቀረዋል። ዛሬም ለመልካምነት የጦዖታት መለኮት ተማልሎ መተገን ያሻዋል።
ለሒወት ትርጉም መስጠት ፧ከራሱ በላይ ለራሱ ማንም እንደሌለው መቀበል ይቸገራል።
ከጭካኔን ፣ክፋትን ናቂምበቀል መፅዳት አልተቻለውም ይደብቃቸዋል እንጂ የስልጣንኃይል ፣ የገንዘብ-ኃይል ፣የሀገረመንግስት ፣የህዝብ ተገዢ ነው። በከንፈሩ ብቻ የሚቀበላቸው መንፈሳዊ መምህራን ታላላቅ ነብያት ኢየሱስ ክርስቶስ ፣ነብዩ መሀመድ( ሰ ዐ ወ) ፣ የቡድሃን አስተምሮዎች ከንቱ ቅዥት አድርጓቸዋል።

መፅሐፍቶችን በpdf📚

09 Nov, 04:18


ከራይድ ሹፌር ጋር የተደረገ Conversation።

አጭር መንገድ ቢሆንም ስለቸኮልኩ ራይድ ተሳፈርኩ። ሹፌሩ በደቂቃ ልዩነት «ሥራ ጥሩ ነው?» እያለ ሲጠይቀኝ personal ነገር ሊያወራኝ እንደሆነ አልጠፋኝም።

ገና ሳንጀምረው ቢደክመኝም፣ ዝግ ባለ ድምፅ «እግዚአብሔር ይመስገን» ብዬ መለስኩ።

«ምንድነው የምትሠራው?»

«እ. . . ሥነ ጽሑፍ አካባቢ ነው»

«ዖ ሥነ ጽሑፍ?!»

«አዎ ሥነ ጽሑፍ»

«እኔም academic ነገር እወዳለሁ። ግን እዚህ ሀገር ሥነ ጽሑፍ ያዋጣል ብለህ ነው? አርት እኮ እዚህ ሃገር የትም አያደርስም። ያቺ ማን ናት ማኅደር አሰፋ እንኳ ጎበዝ ተዋናይ ነበረች። ስንት ጥሩ ፊልም ሠርታ ነበር። ግን እንደማያዋጣት ሲገባት ሼኹን አገባች።»

(በውስጤ ምን አድርግ ነው የምትለኝ? እላለሁ።)

«ሌሎቹንም ሴት አርቲስቶች በተመሳሳይ እያቸው፣ በፊልም ይጀምሩና ትንሽ እንደታወቁ አንዱን ሀብታም አግብተው ወደ ሌላ ፊልድ ይገባሉ። አየህ መልካቸውን ወደ ዋጋ ይቀይሩታል።»

(አንገቴን በተመስጥዖ እነቀንቃለሁ።)

ንግግሩን ቀጠለ።

«አይቲ በድግሪ ወይም በማስተርስ ተማር። እርሱን በ part-time ሥራ። ሥነ ጽሑፍ አካባቢ ከሆንክ አእምሮህ ክፍት ነው ማለት ነው። አይቲ ነገር ላይ እንዴት ነህ?»

«ምንም አልል»

«so አይቲ ተማር። እኔ አሁን pharmacist ነኝ። እድሜዬ 45 ነው።»

«አትመስልም : ) »

«አዎ፣ ምክንያቱም ቅሜ፣ አጭሼ፣ ጠጥቼ አላውቅም። እንደምንም ብዬ መክሊቴ ምን እንደሆነ ደርሼበታለሁ። መክሊቴ ወደ መንፈሳዊው ነው —ወደ ሰባኪነት። ያላነበብኩት መጽሐፍ የለም። ግን አየህ ቄስነትም እዚህ ሀገር አያበላም። መንገድ ላይ ሲለምን ልታገኝ ትችላለህ። መጽሐፉ የሚያበራየውን በሬ አፉን አትሰር ይላል። እኔ የነቃሁት በ 40 ዓመቴ ነው፤ አንተም በ40 ዓመትህ ነው የምትነቃው። ሕይወት የሚያሯሩጠው ያኔ ነው። እኔም መሮጥ የጀመርኩት በዚህ እድሜዬ ነው። ይህቺ መኪና የእኔ ናት። በ part-time እሠራለሁ። ስትገባ እንዲሁ አይቼ አውቄያለሁ።»

የምወርድበት አካባቢ ደረስኩ።

«ያው እንዲህ እንመካከር እንጂ...»

«አዎ፣ እውነት ነው»

«መቼም የምትረሳኝ ሰው አልሆንም»

«እ...»

ሒሳቤን ከፍዬ ወረድኩ።

ለእኔ የተሰጠው ምክር ለሌሎችም የሙያ አጋሮቼ ከጠቀመ በሚል ጽፌ አጋርቼዋለሁ።
እሱባለው ንጉሴ

መፅሐፍቶችን በpdf📚

09 Nov, 04:09


ስለድብርት

ብዙ ጊዜ 'ደብሮኛል' ያሉ ሰዎች ከዛ ስሜት ለመውጣት ሲራወጡ ማየት ለምደናል:: በርግጥ ወዳጆቻችንም 'ደብሮናል' ሲሉን እንዴት በፍጥነት ከድብርት እንደምናስወጣቸው እናስባለን:: ደግ ሃሳብ ነው ይሄኮ::
እኔ ግን በግሌ ከድብርት ጋር የተያያዘ ተሞክሮዬን ላካፍላችሁ::

አይኖሩ ህይወትን ኖሬያለሁና ተደጋጋሚ የድብርት ጊዜያት አሳልፌያለሁ::
እንዴት እንዴት ይሰማኛል?

ድብርት ሲሰማኝ ሰውነቴን ማዘዝ አልችልም:: ከተቀመጥኩበት መነሳት: ከተኛሁበት ቀና ማለት ያቅተኛል:: ሰው አጠገቤ ባይኖር እመርጣለሁ:: አጠገቤ ሰው ካለም ማውራት አልችልም::
ውስጤ ባዶ ይሆናል:: 'የእስከዛሬው ቀን እንዴት አለፈ? ነገስ?' ይለኛል ውስጤ:: ማሰብ ብፈልግም ምንም ምሰብ አልችልም::

እንዲህ ሲሰማኝ ምን አደርጋለሁ?

ከባዱን ያንድ ወቅት ተሞክሮዬን ልንገራችሁ::

ከዩኒቨርሲቲ ወጥቼ ብዙ ብዙ ነገር አልፌ የሞከርኩት ሁሉ አልሆን ብሎኝ እናቴ ቤት ሄጄ ነበር:: እቤት ቁጭ ብዬ ለከባድ ድብርት ተጋለጥኩ::
ምን አደረኩ? ተኛሁ:: (በርግጥ ከላይ እንዳልኩት ሰውነቴም አይታዘዘኝም)
ተኛሁ ለሁለት ወራት:: ሁለት ወር መተኛት ሲባል እንዲህ እያረፍኩ እየተነሳሁ እንዳይመስላችሁ:: አልጋው ላይ ስር እስክሰድ ድረስ:: የወጣ የገባ 'አሁንም ተኝታለች?' እያለ: 'አሁንስ አበዛሽው' እየተባልኩ: ተኛሁ::

እንዴት ነበሩ እኒያ ሁለት ወራት? ለምን ለመነሳት አልታገልኩም?
ያለሁበት ጊዜ ከባድ እንደሆነ ባውቅም እንደሚያልፍ ይሰማኝ ነበር:: ወይም በድፍረት 'ያልፋል' እላለሁ ለራሴ:: እንዴት እንደሚያልፍ አላውቅም:: የምንም ነገር ውል አልነበረኝም::
'ያልፋል' እላለሁ ግን:: 'ያልፋል' ስል ግን በጎ በጎው እየታየኝ እንዳይመስላችሁ:: 'ብሞትም ማለፍ አይደል?' እላለሁ:: እንዲህ እያልኩ ድፍን ሚያዝያንና ግንቦት ተኛሁ::
ከዛስ?
ሰኔ ገባ:: አንድ ሐሙስ ጠዋት ስነቃ ከትናንቱ የተለየ ጤንነት አለው ሰውነቴ:: አሃ አልኩ:: ንቅት አልኩ:: ንቅት!
ከመኝታዬ ተፈናጥሬ ተነሳሁ:: ወደሳሎን ሄድኩ:: እህቶቼ ወደስራ ለመሄድ ይዘገጃጃሉ:: ልጄ ወደትምህርት ቤት ለመሄድ ዩኒፎርም ለብሳለች:: 'አደርሳታለሁ' አልኩ:: የለበስኩትን ልቀይር ወደልብሶቼ ስሄድ...ታምናላችሁ የለበስኩት ልብስ ያለፉትን ሁለት ወራት ከላዬ አልተነሳም:: ልብሱን ለማውለቅ ስሞክር ሙሉ ሰውነቴን በላኝ:: ልጄን መሸኘቴን ተውኩት:: አንደኛዋን እህቴን 'የሳሙና መግዣ ስጪኝ' አልኩ::
ቀኑን ሙሉ ልብስ ሳጥብ ዋልኩ:: የኔን ብቻ ሳይሆን የቤተሰቡን ሁሉ አጠብኩ::
ወደአስር ሰዓት ገደማ ልብስ አጥቤ ጨርሼ ሰውነቴን ልታጠብ ገባሁ:: አይወራም መቼም የሰውነቴ:: ጠጉሬን ልታጠብ ፈታሁት:: ሌላ ጉድ ደሞ:: ጠጉሬ በዛላው ልክ ቅማል አፍርቷል:: ማለት እንዴት አብራራዋለሁ? እጄን እንዲህ ሰደድ አድርጌ ስመልሰው እፍኝ ሙሉ ቅማል:: ይዘገንናል አይደል? የሆነው ግን እንደዛ ነው:: ሁለት ወር ሙሉ እንደነገሩ ወደሁዋላ በተያዘበት የተተወ ጠጉሬ ለብቻው ህይወት ይመግባል::
ብታጠበው ባበጥረው ሊወጣ ነው ተባዩ? ያችን ሰዓት አለቀስኩ:: ማርያምን:: ሁለት ወር ሙሉ አላለቀስኩም ብያችሁ ነበር? ከመተኛት ሌላ ያደረኩት የለም ብያችሁ ነበር አይደል? በዛች ጠጉሬን እያበጠርኩ በሆነው ሰዓት ግን አለቀስኩ:: ስቅስቅ ብዬ:: ጠጉሬ ላይ ያለው ርጥበት ፊቴን መከለል እስካይችል ድረስ:: ከልቤ ውስጥ ውስጥ...ከአንጀቴ!

አልቅሼ አልቅሼ ሲወጣልኝ ይሄ ጠጉር ከዚህ ወዲያ መዋቢያ አይሆነኝ' የሚል ሃሳብ መጣብኝ:: ደሞ ምንስ ባደርግ ያንን ሁሉ ተባይ ከላዬ ማራገፍ ይቻለኛል?
ወጥቼ መቀስ ገዛሁ:: እዛው ባለበት መደመድኩት:: እየቆረጥኩትም አልቅሻለሁ ምን ያደርጋል ውሸት:: ብዙ ብዙ አድናቆትና ፍቅር ሸምቼበት ኖሬያለሁ በጠጉሬ:: ከሰው ጠጉርም ተወዳድሮ 'ሌላ ነውኮ ያንቺው' ተብዬበታለሁ:: 'ጠጉሬ እንዳንቺው በሆነልኝ' ተብዬም ኩራት ኩራት ብሎኝ ያውቃል:: አያያዙን አላውቅበት ስልም 'ስንት የሚፈልገው እያለ ላንቺ ይስጥ ይሄን የመሰለ ጠጉር?' ተብያለሁ:: ብዙ ተወድጄበታለሁ:: አናቴን በመቀስ ጅብ የሄደበት ጥሻ እያስመሰልኩት አለቀስኩ:: ማምሻውን እህቶቼ ከስራ ሲመለሱ ደነገጡ:: ድንጋጤያቸው መለስ ሲል ተሳሳቅን:: አቆራረጤ ልክ አልነበረምና 'እንዴት ይስተካከል' ሲባል በምላጭ ይነሳ አልኩ:: ተላጨሁት::

የዛን ዕለት ዳግም መወለዴ ነበር:: በበነጋው የሰፈር ሰው ሁሉ መላጣዬን ለማየት ቤት ሲመጣ ሲስቅብኝ ስስቅ ዋልኩ:: ስውል ሳድር መነቃቃቴ እየጨመረ መጣ:: ያሉኝን ወዳጆች አስታወስኩ:: ማንን ምን መጠየቅ እንዳልብኝ በተራ በተራ ይመጣልኝ ጀመር:: ስልኬን ከጣልኩበት አነሳሁ:: ደዋወልኩ:: ስራ ፈልጉልኝ: ነይ በሉኝ አልኩ::
እህህ ከዛማ ምኑ ይጠየቃል?

አለፈ እያልኩዋችሁ ነውኮ::

መላጣዬም ሌላ ፋሽኔ ሆኖ አለፈ::

መፅሐፍቶችን በpdf📚

08 Nov, 19:44


ጊዜና ቀጠሮ ሊከበሩ የሚገባቸው ነገሮች ናቸው።

(ሀዲስ በበዓሉ ግርማ)

"ተፈጥሮ አንዱ ከሌላው ጊዜ ውስጥ እንዲታሰር አድርጋለች።ጊዜ የሁሉም መለኪያ፤ መነሻና መድረሻ ነው።

ማንኛውም ነገር እንደጊዜው ይወደዳል ፣ ይጠላል ፣ ይነሳል ፣ ይወድቃል ፣ ከጊዜ ውጭ የሚሆን ነገር የለም።

ጊዜን ድል ማድረግ የሚቻለው ጊዜን በማክበር ብቻ ነው።ምክንያቱም ህልውና ማለት በራሱ ጊዜ ስለሆነ።ምክንያቱም ከጊዜ ውጭ የሆነ ነገር ከዚህ አለም አይደለምና!"

መፅሐፍቶችን በpdf📚

08 Nov, 19:41


The 12 Dynamic Tips to Transform the Thinking of Today’s Leaders!

Attention all aspiring and seasoned leaders—brace yourselves for a transformational approach to leadership thinking! Here are 12 groundbreaking, game-changing strategies to help leaders enhance their decision-making and inspire their teams to reach new heights. Let’s dive right in!

1. Question Assumptions! Imagine the possibilities if we stop taking everything at face value. Leaders who challenge assumptions break free from outdated thinking, paving the way for fresh, innovative ideas. It’s about resilience against complacency—staying sharp, forward-thinking, and ready for the next breakthrough!

2. Cultivate Curiosity! Curiosity isn’t just for kids. Leaders who remain curious fuel a culture of discovery, delving deep to uncover hidden factors in every decision. This doesn’t just improve outcomes; it sparks a team-wide passion for learning and growth.

3. Practice Active Listening! There’s a difference between hearing and truly listening. Leaders who master this art build trust and earn valuable insights, showing their teams that every voice matters. Listening is the fuel of team morale—this is leadership in its most impactful form.

4. Embrace Diverse Perspectives! When leaders welcome differing viewpoints, they gain a 360-degree view of complex issues. This inclusion not only fosters better decisions but also helps expose blind spots and breaks down bias, creating an enriched, unified team dynamic.

5. Develop a Hypothesis-Driven Approach! Embrace the mindset of an experimenter! Leaders who test their ideas with data gain a grounded approach to decision-making, enhancing both precision and accountability. Hypotheses aren’t just for scientists—they’re for strategic leaders, too!

6. Question Your Own Thinking! True growth begins with self-reflection. Leaders who challenge their own reasoning are quicker to adapt and stronger in their resolve. This humility enhances trust, showing teams that their leader values improvement over ego.

7. Seek Constructive Feedback! Feedback isn’t criticism—it’s opportunity. Leaders who actively seek feedback from their peers and teams nurture an environment of continuous improvement, showing that every team member plays a role in achieving excellence.

8. Prioritize Data-Driven Decisions! In a world full of assumptions, data is a leader’s North Star. Leaders who prioritize data make choices grounded in reality, not guesswork. This strategic clarity minimizes risk and maximizes credibility.

9. Focus on Problem Reframing! See problems differently, and new solutions emerge. Leaders who master reframing break through mental barriers and lead teams through challenges with fresh perspectives and adaptability.

10. Adopt a Growth Mindset! The journey of leadership demands resilience, adaptability, and a “can-do” attitude. Leaders with a growth mindset see challenges as opportunities, inspiring their teams to stay motivated, engaged, and innovative.

11. Avoid Overgeneralizations! Leadership isn’t about one-size-fits-all solutions. Leaders who avoid sweeping statements make nuanced, context-sensitive decisions. It’s about precision and relevance.

12. Build a Mental Toolkit of Frameworks! From SWOT analysis to root cause analysis, frameworks provide structure in the midst of complexity. Leaders with a toolkit of frameworks make consistent, strategic choices, leading with efficiency and clarity.

Each of these tips builds a stronger, more dynamic leader capable of navigating the complexities of the modern world. Whether you're leading a small team or an entire organization, embracing these practices will set you on a path to inspiring leadership and sustainable success!

Author:MDeOswald

መፅሐፍቶችን በpdf📚

08 Nov, 19:34


ዶ/ር ተሻለ አሰፋ ነገ ቅዳሜ ከጠዋቱ 3:00 ጀምሮ አራት ኪሎ "ንቃ " ቡና ከብዙ ቤተሰቦች ጋር ቀጠሮ ይዟል! እናንተስ

በዶ/ር ተሻለ አሰፋ የተፃፈው

"የተውኔት ዝግጅት መሰረታዊያን " የተሰኝውን መፅሐፍ ገዝተው ለማስፈረምና ከተሼ ጋር ቡና እየጠጡ ለመጨዋወት በርካታ የኪነጥበብ ባለሙያዎች ጋዜጠኞች የእርሱ ተማሪዎች ወዳጆቹ ነገ ቅዳሜ ጥቅምት 30 ቀን 2017 ዓ.ም ከጠዋት 3:00-5:00 ሰዓት "ንቃ ቡና" ቀጠሮ ይዘዋል!!

በዚህ የመፅሐፍ ግዢ ዘመቻ ላይ ተሳትፋችሁ ገንዘቡን በአካውንቱ ያስገባችሁ ወዳጆች ነገ በተጠቀሰው ሰዓት ተገኝታችሁ የገዛችሁትን መፅሐፍ ዶ/ር ተሻለ አሰፋ በስማችሁ ፈርሞበት በክብር ይሰጣችኃል:: እናንተስ?
"የተውኔት ዝግጅት መሰረታዊያን " ን ያልገዛችኹ፣ ገዝታችኹ ተሼ እንዲፈርምላችኹ የምትፈልጉ ነገ ጎራ በሉ!!

የቅድሚያ ግዢ ዘመቻ ላይ ለመሳተፍና መፅሐፉን
ከደራሲው ከዶ/ር ተሻለ ለመግዛት የምትፈልጉ ሁሉ ከታች ባለው አካውንት ከአንድ መፅሐፍ ጅምሮ መግዛት ትችላላችሁ:: እርሱም በስማችሁ ፈርሞ ይሰጣችኃል:: የአንዱ መፅሐፉ ዋጋ :- 560 ብር ነው::

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ:
የተሻለ አሰፋ የባንክ ሂሳብ ቁጥር:-
1000024912659
ስልክ ቁጥር:-
+251 91 201 6775
ደውለው ተሻለን ያናግሩ::

አድራሻ:- "ንቃ ቡና"
ከአራት ኪሎ ወደ ፒያሳ በሚወስደው መንገድ፣
ከአራዳ ክፍለ ከተማ አጠገብ፤ አንግላ በርገር የሚገኝበት አንደኛ ፎቅ።

መፅሐፍቶችን በpdf📚

05 Nov, 19:36


ሰውየው ሃይለኛ የመርሳት ነገር ይዞታል : በሃይል!

በእርግጥ እንደዛኛው ሰውዬ ባይሆንም ... ያ ሰውዬ ሚስቱን ሰርፕራይዝ ስጦታ ልስጥሽ ብሏት አይኗን ስትጨፍን ምን ቆርጦሽ ነው እኔን ማየት ያስጠላሽ ውጪልኝ ከቤቴ ብሎ አባሯት ትንሽ ቆይቶ ሚስቴ ጠፍታለች ብሎ ፍለጋ እንደወጣው በጣም ፈጣን የመርሳት ችግር አይደለም የዚህኛው ... ትንሽ ሻል ይላል

ይህ ሰው መንገድ ላይ እየተጓዘ አንዲት ሴት ወደሱ ትቀርብና: አንተ አለህ? ደህና ነህ? የት ጠፋህ🧐

ማን ልበል? ማን ነሽ?

ማን ነሽእ? ምን ነካህ? እኔ'ኮ የበፊት እጮኛህ ነኝ

እና?

እና ምን?

አገባሁሽ ወይስ ተውኩት?

ማዘር ኦፍ ጆክስ ማስተዋል አሰፋ 😂

መፅሐፍቶችን በpdf📚

05 Nov, 19:24


በአንድ ወቅት ጋሽ ስብሃት ከ22 አቅጣጫ ወደ መስቀል አደባባይ በመሄድ ላይ ሳለ እስጢፋኖስ አካባቢ የተሰበሰቡትን የኔ ቢጤዎች አይቶ ቆም አለ። የተኮለኮሉትን የኔ ቢጤዎች በአንክሮ እያየ ከኪሱ በረካታ ባለ አንድ ብርኖቶች ጥቂት ሳንቲም አውጥቶ ። እንደሰው ወይስ እንደ ፈጣሪ እንድናከፋፍል ትወዳለችሁ አላቸው ።
አንዱ እርሶ ከነፂሞ ስላሴዎቹን ይመስላሉ እንደፈጣሪ አለ።ጋሽ ስብሃትም ትስማማላችሁ አላቸው። በአንድ ድምፅ አዎ አሉ ።እሺ እኛም እንደ ፈጣሪ እናከፋፍላችኋለን ፣ብሎ ሀሳቡን ላመጣው አስር ሳንቲም ቀጥሎ ለነበሩት ሽምገል ያሉ ሰውዬ አንድብር ሰጥቶ የቀረውን በሙሉ ቀጥሎ ላለው ወጣት ሰጥቶ ጉዞውን ቀጠለ ።
የተቀረቱ በሙሉ ኩም አሉ በተለይ ሰፍ ብላ የነበረችው ከወጣቱ ቀጥሎ ያላችው እመጫት ።
የጥበብ መንገድ ኦዚል
ይታደሉታል እንጂ . . .

መፅሐፍቶችን በpdf📚

05 Nov, 06:38


የአልቤርጎው ስህተት
(እሱ)
+++++++++++++++++++

ገና ከመተዋወቃችን ነገሩን ሁሉ አጣድፋና አጇክማኝ ልታገባኝ እንደምትፈልግ ታስታውቅ ነበር፡፡


እንደሰለቹኝ ብዙ ሴቶች ነበረች፡፡ የሳቀላት ሁሉ ጨርቆን እስኪጥል የሚያፈቅራት፣ አንድ ሁለት ነገር የተጋራት ሁሉ የሚያገባት የሚመስላት ጅላንፎ፡፡


ለምሳሌ ሁለታችንም ቴዲ አፍሮን መውደዳችንን እና በኢትዮጵያ ፖለቲካ መንገሽገሻችንን እንደ ትልቅ ነገር ቆጥራ፣

‹‹እኔና አንተማ ከአንድ ወንዝ ሳይሆን ከአንድ ስኒ ነው የተቀዳነው›› ልትል ዳዳት፡፡
የምሯን ነው ? ቴዲ አፍሮን በጋራ መውደድ የጋራ እጣ ፈንታ እንደሚኖረን ጠቋሚ የሚመስላት የምሯን ነው…? ከኢትዮጵያ ህዝብ ግማሹ ቴዲ አፍሮን ይወዳል፤ የፖለቲካችን ነገር ናላውን አዙሮት አታውሩልኝ ብሏል፡፡
ለነገሩ እሷ ፖለቲካውን ጠልታ ሳይሆን ምንም አይነት የፖለቲካ አቋም ለመያዝ እውቀት ስለሚያጥራት ነው፡፡


ያም ሆነ ይህ 65 ሚሊዮን ሰው የሚወደውና የሚጠላውን ነገር ከቁም ነገር ፅፋ እኔና አንተማ አንዳችን ለአንዳችን የተፈጠርን ነን ስትለኝና ራሷን እንደ ልዩ ሴት ስትቆጥር ድድብናዋ ገባኝ፡፡ ደደብ ሴት ደግሞ አልወድም፤ ምናልባት አንድ ሁለት ጊዜ ልጠልዛቸው ካልሆነ ያነፍሩኛል፡፡


ለዘለቄታውማ በምን እንግባባለን ?
------
ለብዙ ቀናት አብረን እንድንተኛ እንደምትፈልግ የሚያሳዩ ምልክቶችን ስትሰጠኝ ከቆየች በኋላ፣ ‹ብናደርግ ምን ቸገረኝ?›› በሚል ለብ ያለ ስሜት ተስማማሁ፡፡

ምንም ቢሆን፣ ምንም ባልወዳት ሴት ናት፣ ፈቃዷ ከሆነ እንደ ወንድ ብተኛት ባላተርፍ አላጎድል፡፡


----
ካዛንቺስ የሚገኝ አልቤርጎ እንድንሄድ ስጠይቃት ፊቷ ቅሬታዋን ነገረኝ፡፡
ኢሊሊ ሆቴል እንድወስዳት ጠብቃ ነበር? ደረጃሽን እወቂያ እቱ ገላ!

ወደ ክፍሉ እንደገባን የሻገተና የቆሸሸውን ግድግዳ፣ የረገበ ፍራሽ የተሸከመውን አሮጌ አልጋ አፈራርቃ እያየች ስትሸማቀቅ ላዝንላት ነበር፡፡

ነበር፡፡

ከዚያ ግን በአስማት ክፍሉን ወደ ቅንጡ ሆቴል ክፍል እንድቀይርላት የከጀለች ይመስል፣
“አንድ ነገር አድርግ እንጂ” በሚል ሁኔታ ስታየኝ በቋፍ የነበረው ሃዘኔታዬ በነነ፡፡


ምንድነው ከእኔ የምትፈልገው…? አስገድጄ አላመጣኋት…? ወይስ እዚህ ርካሽና አሮጌ አልቤርጎ ይዞኝ የመጣው እንዴት ቢንቀኝ ነው የሚል የሴት ወኔ እየተፈታተናት ነው…?

( ብዙ ሴቶች ወንድ ልጅ ‹‹ዋጋሽ ይሄ ነው›› ብሎ እቅጩን ሲያሳያቸው ሂሳቸውን ውጠው ዞር የማይሉበት ምክንያት መቼም አይገባኝ፣…ስሙኝማ! ወንድ ልጅ ውስብስብ አይደለም…ነገሩ ሁሉ ግልጽ፣ ፊት ለፊት ነው…የሚልሽና የሚያሳይሽ ሁሉ ከሆዱ ያለውን ነው…ዙሪያ ጥምጥም የእናንተ ክህሎት ነው)


----
አልጋው ላይ ጋደም አልኩና የምታደርገውን ነገር መጠባበቅ ያዝኩ፡፡

ደሟ ፈልቶና ‹‹እዚህማ አልደረግም›› ብላ ጥላኝ ብትወጣ ግድ አይሰጠኝም ነበር፡፡

እንዲያውም ትንሽ ላከብራት እችል ነበር፡፡

በእኔ በኩል እዚህ የመጣነው ሮሚዮ ሮሚዮ እና ጁሊየት ጁሊየት ልንጫወት ሳይሆን ቅዳሜ ተሲያት በሚሰነፍጥ አልጋ ላይ የፈላ ስሜታቸውን አብርደው የሚሄዱ ብዙ ‹‹የርካሽ አልቤርጎ አልጋ ጥንዶችን›› ልንመስል ነው፡፡

እዚህ ክፍል ውስጥ በእሷ ፈንታ ማንም፣ ምንም አይነት ሴት አብራኝ ገብታ ቢሆን ግድ አይሰጠኝም ነበር፡፡


አልሄደችም፡፡


-----
ሁለት ዙር አድርገን (አድርጌያት ብል ይቀላል…አሮጌው ጣራ ላይ ከማፍጠጥ፣ ምቾት በነሳት አልጋ ላይ ለመመቻቸት ከመነቃነቅ እና ቀዳዳ እንዳለው ጠረጴዛ ከስሬ ደርቃ ከመዘርጋት በስተቀር ምንም አላደረገችምና) ስንጨርስ እንደ ህጋዊ ሚስቴ በህግ የተሰጣት መብት ይመስል አቅፋኝ ልትተኛ ከጀለች፡፡

ጉድ በል ጎንደር!
ምን አይነቷ ቀውስ ናት በእማማ ሞት?!



ለቀናት ለምናኝና እንደ በግ ተጎትታ እዚህ ቆሻሻ ክፍል ውስጥ ከተደረገች በኋላ ላቅፋት የምጓጓ ይመስላታል?

ጠባቡን አልጋ ሙሉ በሙሉ ተዘርግቼበት ቦታ አሳጣኋትና ቦታዋን ልነግራት ሞከርኩ፡፡

ልትወድቅ ትንሽ ሲቀራት ጫፍ ላይ ለአፍታ ኩርምት ብላ ቆየችና፣ ብድግ ብላ ሻንጣ ከሚያህል ቦርሳዋ ሶፍት አወጣች፡፡
ቅድም ቡና ስጋብዛት ከገዛሁት የተረፈኝንና (አሁን ልጠጣው የፈለግሁትን ) ውሃ ወስዳ ብሽሽቷን አጸዳች፡፡ ባደረገችው ነገር ዋጋዋን እንዳዋደቀች እንደተሰማት በሚያሳብቅ ሁኔታ ፊቷ ጠቁሮ፡፡


----
ስንወጣ ነፋሻማው አየር ተቀበለኝ፡፡ የመገላገልና የእፎይታ ስሜት ተሰማኝ፡፡

አሁንም አጠገቤ ቱስ ቱስ ትላለች፡፡
ታክሲ እንዳስይዛት ሳትፈልግ አትቀርም፡፡
በእዚህ ሁኔታ እራት ጋብዘኝ ሳትልም አትቀር፡፡

ሁለቱንም ሳላደርግ በጥድፊያ ቻው አልኳትና ተለየኋት፡፡

ይሄኔ ጀርባዬን ሰጥቻት እየሄድኩ ዞር ብሎ ያየኛል ብላ ተገትራ ትጠብቅ ይሆናል፡፡

አላደረግሁትም፡፡
-------
ቤቴ ስገባ ‹‹ሰላም ገባሽ ወይ›› ብዬ ለመደወል ፍላጎት አጣሁ፡፡
ይሄኔ እንዴት አይደውልም ብላ ስልኳ ላይ አፍጥጣለች፡፡ የራሷ ጉዳይ፡፡ ሲገባት ይግባት፡፡
ጨከን ብላ ያንን ታቡላራሳ አንጎሏን ካሰራች ባሳለፍነው ቀን ውስጥ የተፈጠሩ ነገሮችንና አለመደወሌን ደምራ ነገሩ የሚገባት ይመስለኛል፡፡

ይገባታል እንጂ፡፡ ያሳለፍነው ቅዳሜ ከሰአት ትውስታ እንኳን ጥሎ ያልሄደ ርካሽ ወሲብ የፈጸምንበት ተራ ቀን እንደሆነማ ዛሬ ባይሆን ሰሞኑን ይገባታል፡፡

መፅሐፍቶችን በpdf📚

05 Nov, 06:34


ጠቃሚ የ AI መተግበሪያዎች

እዚህ ባለ 26 ገፅ ዶክመንት ላይ ከ200 በላይ የAI አፖች በሃያ ዘርፍ ተዘርዝረዋል: ሊንካቸውም ተያይዞ ተቀምጧል። ምን ምን እንደሚሰሩ ዶክመንቱ ላይ በአጭሩ የተገለፀ ሲሆን : በክፍያም ሆነ ያለ ክፍያ እናም የክፍያ መጠኑም በዝርዝር ተጠቅሷል:

መፅሐፍቶችን በpdf📚

04 Nov, 20:00


My Mother used to say:
When you give a person too much too soon, they will fall in love with your hand and not your heart.
Be proud of your kind heart, not everyone has it.
Gratitude and attitude are not challenges, they are choices.
Some people can’t support you in public because of the way they spoke about you in private.
The tough times, the hurt, the lessons you learn daily – one day they will be your strength and your blessings.
Stop telling people your business. Some people just talk to you so they can talk about you.
Stop telling people more than they need to know.
Some people avoid you because they still owe you an apology.
You can be a kind and loving person while not taking nonsense from anyone.
And that stayed with me for the rest of my life...
Luzette

መፅሐፍቶችን በpdf📚

04 Nov, 19:56


ደሞ ከሀበሻ ጋር!(የተደገመ)
******
ውጭ ሃገር ስትኖሩ ይህቺን አባባል መስማታችሁ አይቀርም ። ትላንት ጓደኛዬ ደውሎ የነገረኝ ጉዳይ እንደገና አባባሏን እንዳስታውስ አረገኝ።

- "የት ልትሄድነው ይኼ ሁሉ ጥድፊያ?" አልኩት ጓደኛዬን በስልክ ስናወራ ።
- "ቀብር አለብኝ ሰዓት ደርሶብኛል" አለኝ።
- "የማ ቀብር ?
-" አታውቀውም ። ማንም ሀበሻ አያውቀውም።"
- እዚች ትንሽ ከተማ ውስጥ ? ያውም ሀበሻ? አዲስ የመጣ ነው?"
- "አይደለም ። ኧረ በጣም የቆየ ነው። እንደኛው አካባቢ የመጣ ነው አሉ። ግን ምንም ግኑኝነት የለውም ከሀበሻ ጋር"
- "ታዲያ እንዴት አወቅኽ መሞቱን?"
- "ጀርመኖቹ ከኢንተርኔት የኮሚኒቲውን ኢሜል አግኝተው ፃፉልን። ከመሞቱ በፊት አንድ ጊዜ ጠይቀነው ነበረ ። ከአማርኛው ጀርመንኛው ይሻለኛል ባይ ዓይነት ነበረ ። የቤተሰቦቹን አድራሻ ብንጠይቀው ለመስጠት ፈቃደኛ አልነበረም። ታውቃቸው የለ እነዚህ ከጀርመኑ በላይ ጀርመን የሆኑ አበሾች ። እንደነሱ ዓይነት ነው።"
- "ገባኝ ። ታሞ ስትጠይቁት ከደበረው ታዲያ ለመቅበር ምን አነሳሳችሁ?"
- " እኛማ ከሚያቃጥሉት ቢቀበር ይሻላል ብለን ነው"
- ገባኝ አልኩት ፈገግ ብዬ ( የአበሻ ቅን ልቦና)

የጓደኛዬ ንግግር ብዙ ነገር አስታወሰኝ ። ከአበሻው ኮምኒቲ ተነጥሎ መኖርን የወደዱ አሉ። እንኳን እዚህ ካለው ከቤተሰቦቻቸው ግንኙነት የማይፈልጉና ምንም ግንኙነት የሌላቸው ቁጥራቸው ትንሽ አይደለም ።
ባለፈው አዲስ አበባ አንድ ሰው ጀርመን ሃገር አንድ ሰው እንድፈልግለት አጥብቆ ጠየቀኝና ፎቶ ሰጠኝ ። የተባለውን ሰው ሳጠያይቅ በርሊን ተገኘ ። የተላከውን ፎቶ ሲያሳዩት የወጣትነቱ የእሱ እንደሆነ አመነ ። ስልክ ቁጥር ሰጥተነው ቤተሰቦቹን እንዲገናኝ ፣ እየተጨነቁ እንደሆነ ነገርነው ። ይኸው ሁለት ዓመት ሞላው አልደወለም ።

ድሮ አንዲት የማውቃት ልጅ ነበረች ። ሆነ ብላ ፈረንጅ ለማግባት ቆርጣ የተነሳች። አንዳንዴ ይጠም የለም እንቢ አላት ። ሞክራ ሞክራ ተመልሳ ወደ አበሻ ፊቷን ብታዞር እሱም ጠፋ ። አዲስ አበባ ሄዳ አግብታ አመጣች ። ለነገሩ ከእድሜዋ ያነሰ ቢነኩት የሚቆሽሽ የመሰለ የሚያንፀባርቅ ወጣት ነበረ ያመጣችው። ያክርምላት ብለን ያልተሳልነው ታቦት አልነበረም። ስለታችን ሳይሰምር እሱም ፈረንጅ እኩያውን አግኝቶ እሷን ትቷት ሄደ። ትንሽም አልቆየ ልጅ ይዞ አየሁት። ልጅቷ ( አሁን ሴትየዋ ማለት ይቻላል) ድሮም ከአበሻ ጋር ብዬ ነበር ብላ አንድ ጠና ያለ ፈረንጅ አግብታ ከአበሻ ጋር ያላትን ግኑኝነት አቋርጣ ትኖር ጀመረ። መንገድ ላይ እንኳን ሃበሻ ስታይ ፊቷን አዙራ ነው የምትሄደው።

ጀርመናዊን ማግባት የራሱ የሆነ ጥቅም እንዳለው ሁሉ ብዙ ጉዳት አለው። የባህል ልዩነቱ ፣ የቋንቋው አስቸጋሪነት የሚፈጥረው ችግር ብዙ ነው።

ከአበሻ ጋር ግንኙነት የሌላቸው ወጣቶች አጋጥመውኛል። አንዳንዶቹ ከዕፅ (Drug) ጋር ተፋቅረው ይኖራሉ። ይህንን የጀመሩትም ፣ ለማስፈፀም የሚቀለውም ከጀርመኖቹ ጋር መሆን ነው።

እኔ በበኩሌ "ደሞ ከሀበሻ ጋር " ብለው ሀበሻን ሲያዩ ፊታቸውን አዙረው የሚበሩትን መምከር የምፈልገው ። ከሚለያየን የሚያስማማን ብዙ ጉዳዮች እንዳሉ ነው ።

መፅሐፍቶችን በpdf📚

04 Nov, 19:53


“ከፋኖስም በላይ ያበራል ውበቷ፣
ዥንጉርጉርነቷ፣
ጠይም ማንነቷ ፤
ችግር አያዳምነውም፣
ፖለቲካ አይለውጠውም፤
የምስራቅ ፀሀይ ነው
ኢትዮጵያዊ ፊቷ።”

ሞጋቿነኝ

መፅሐፍቶችን በpdf📚

04 Nov, 19:52


እንስሶች በወል የሚጋሩት አመል አላቸው፡፡ መብላት፣
መዳራት መተኛት… ይኼው ነው፡፡ ይህ ግልጋሎት ተኮር
ወይም የስጋ ፍላጎትን ያማከለ ተፈጥሮ ነው፡፡ እንስሶች ከሰው ልጅ የተለዩት በዚህ ሁኔታ ነው፡፡ የሰው ልጅ በወል ከእንስሶች በስጋው ይመሳሰላል፡፡ እንደእንስሳቱ ሁሉ የመብላት የመዳራትና የመተኛት ተፈጥሮ አለው፡፡ ይሁን እንጂ በእንስሶች ዓለም ወጥ ሆኖ የማናገኘው ድንቅ ልዕልና በሰው ልጅ ኣለም ውስጥ አለ፡፡ ትልቁ ሰው የመሆን ክይኑ የሞራል ስብዕናው ነው፡፡

ሰው ስለፈለገ ብቻ ባሪያ አይሆንም፡፡ አገልጋይና እሺ ባይ
አይሆንም፡፡ ይመዝናል፡፡ መልካምን ከእኩይ ብሎ ከሚጠራው ሚዛን አንጽሮ ይለያል፡፡ እያንዳንዱ ሰው አንድ ሙሉ የራሱን ብቻ የሆኑ ስፍር በአለው፡፡ ሁለት ሰዎች ሁለት እንጂ አንድ አይደሉም፡፡ ሁለት እንስሶች ግን አንድ ናቸው፡፡ የሁለቱም ፍላጎት አንድ አይነት ነው፡፡ አንዱ የሚመኘውን ሌላውም ይማልልበታል፡፡ በሰው ልጅ ስድረት ግን ተቃራኒው ነው ገሃዱ፡፡ ሁለት ሰዎች ከቶም አንድ አይነት ፍላጎት አይኖራቸውም፡፡ ሁለት የተለያየ መንገድና የልብ መድረስ ጉዳይ አላቸው፡፡ ከመወለድ እስከ አዋቂነት እድሜ ድረስ ፈጽሞ አይነት አስተዳደግና አካባቢን የማየት እኩሌታ ስለማይኖራቸው መለያየታቸው የግድ ነው፡፡

መፅሐፍቶችን በpdf📚

04 Nov, 17:51


ስንተዋወቅ

(ቀልዶች ከጋብሮቭ ምድር በአረፈዓይኔ ሐጎስ)

የሳይንስ ክፍለ-ጊዜ ነው።መምህሩ 'ሰልፈሪክ አሲድ ' ስለሚባለዉ የአሲድ አይነት በማስተማር ላይ ናቸዉ።

"ልጆች ፣ አሁን ይህን የወርቅ እንክብል እዚህ አሲድ ውስጥ ልከተዉ ነው።እና አሲዱ ሳንቲሙን የሚያበላሸዉ ወይም የማያበላሸዉ መሆኑን ከናንተ መኻል አስቀድሞ ሊነግረኝ የሚችል አለ?"

"አያበላሸዉም ቲቸር" አለ አንዱ ተማሪ ተሽቀዳድሞ።

"ለምን?"

"አሲዱ የሚያበላሸዉ ቢሆን ኑሮ ፣ እርስዎ ቀድሞዉኑ አሲድ ውስጥ አይከቱትማ!"

መፅሐፍቶችን በpdf📚

04 Nov, 17:31


"ቅቅል እንጀራ"
****
አማርኛ ለማስተማርም ይሁን ለመማር ከባድ ቋንቋ መሆኑን ያወቅሁት ውጭ በተወለዱ ልጆች ላይ ነው ። አማርኛን በሚመለከት አንዳንድ ጉዳዮችን ለልጆቻችን ማስረዳት ከባድ ነው ።
ልጄ ከጓደኞቼ ጋር ሳወራ "ድድ ማስጣት" ስንል ሰምታን ትርጉሙን ጠይቃኝ ነበረ። ብዙ አስረድቻት(የአባባሉን አመጣጥ እኔም ስለማላውቀው ) እስከ አሁን ይገርማታል። ስራ ሳይኖረን የምንቀመጥበት ወይም ጊዜ የምናሳልፍበት ብዬ ባስረዳት ከድድ ጋር ምን አገናኘው ?ብላ ሞግታኛለች።

ልጆቹ አንዳንዴ የሚጠቀሙት አባባል በጣም ያስቃል ።በተለይ ከሚያስቡበት(ካደጉበት ሃገር ቋንቋ) ቋንቋን ተርጉመው ሲናገሩት ለመረዳት ያዳግታል።
ለምሳሌ የእህቴ ልጅ " አባቴን አሮጌነት አግኝቶታል" ብላኝ የገባኝ ቆይቶ ነው። ለማለት የፈለገችው አርጅቷል ለማለት ነው። ሌላኛው ደግሞ " እናቴ አልቃሻ ቤት ሄዳለች " ብሎኝ ስገረም ነበረ ። ለቅሶ የምትለው ቃል ጠፍታው ነው ። ዓይን የሌለው እንጀራን "ጉድጓድ የሌለው እንጀራ"ብሎ የአሳቀኝም አለ። "እናቴ ልጅ የተሰጣት ሴት ቤት ሄደች" ብላኝ ግራ አጋብታኝም ታውቃለች ። መቼም አራስ ልትጠይቅ ሄዳለች የሚለው ከእሷ አይጠበቅም። ፍርፍርን "የተቀቀለ እንጀራ" የሚሉ አሉ።

መፅሐፍቶችን በpdf📚

04 Nov, 17:20


“Happiness in intelligent people is the rarest thing I know.”

― Ernest Hemingway, The Garden of Eden

"The Garden of Eden" is a novel by Ernest Hemingway that was published posthumously. The story follows a young American writer named David Bourne and his wife Catherine as they go on their honeymoon in France during the 1920s.

David is a writer who is struggling to find inspiration for his next book, while Catherine is a beautiful and adventurous woman who craves excitement. Along their journey, they meet a young woman named Marita, who becomes the object of Catherine's affection.
The story explores themes of sexual identity, gender roles, and the complexity of human relationships.
In the end, Catherine leaves David and he is left alone with his memories and his writing. The novel ends on a bittersweet note as David reflects on his experiences and gains a deeper understanding of himself and his desires.

መፅሐፍቶችን በpdf📚

04 Nov, 12:28


ትብብራችሁን ፈልጌ መጥቻለሁ ዛሬ!
(ሙሉውን አንብቡት🙏🏽)

ይህን “እውነት ልብስ የላትም” የተሰኘ ሁለተኛ የግጥም መፅሀፌን ለማውጣት ካሰብሁ ትንሽ ሰንብቼ ነበር! የውስጥም የሆነ የገፅ ስራው ተጠናቆ ማተሚያ ቤት ብቻ ነበር መግባት የቀረው! በመሀል ግን ብዙ ያላሰብኳቸውነገሮች መጡ! ሀዘንም ህመምም ገጠመኝ! ሁሉም ነገር ሀዲዱን ሳተብኝ!

እና ዛሬ አንድ ሃሳብ ይዤ ወደ እናንተ መጥቻልሁ! መፅሀፉን አብረን እናሳትመው ሀሳቡ ከ ሀሳቡ ዘልሎ እውን እንደ ሚሆንም አምናለው!…የአንዱ መፅሀፍ የመሸጫ ዋጋ 250.00 (ሁለት መቶ ሀምሳ ብር ነው ሚሆነው!

በ 1000213882728 CBE (Eyob Gezahegn) ብላችሁ 250.00 (ሁለት መቶ ሀምሳ ብር) ላኩና መፅሀፉን ቀድማችሁ ግዙት! የላካችሁበትን ደረሰኝም ላኩልኝ!…መፅሀፉ እንደ ወጣ ቀድሞ እጃችሁ ላይ ይገባል!…ስፖንሰር መሆን የምትፈልጉ ከላችሁም አውሩኝ!….አመሰግናለሁ🙏🏽

ፅሁፉን ለሌሎች ሰዎች share በማድረግ አጋሩልኝ!

መፅሐፍቶችን በpdf📚

26 Oct, 15:17


ትጉ ሰው

መፅሐፍቶችን በpdf📚

26 Oct, 09:30


የዋልታው "ነፃ ሐሳብ" ፕሮግራም ጋዜጠኛው ስሜነህ ባይፈርስን Simeneh Bayfers አዲስ መጽሐፍ እያነበብኩት ነው። የቀድሞ ባልደረባዬ ደፈር ያለባቸውን ሀሳቦች አየሁ። ከምንም በላይ ግን መሐል አምባ እና አብዮታዊ ዲሞክራሲ የፊልም ያህል ምስል ከሳች ትረካዎች ሞልተውበታል። ስጨርሰው የምለው ነገር እንዳለ ይሰማኛል።
ደራሲ ሔኖክ ስዩም

መፅሐፍቶችን በpdf📚

25 Oct, 20:08


"In No Strange Land"
by Francis Thompson
(The kingdom of God is within you)

O world invisible, we view thee,
O world intangible, we touch thee,
O world unknowable, we know thee,
Inapprehensible, we clutch thee!

Does the fish soar to find the ocean,
The eagle plunge to find the air—
That we ask of the stars in motion
If they have rumor of thee there?

Not where the wheeling systems darken,
And our benumbed conceiving soars!—
The drift of pinions, would we hearken,
Beats at our own clay-shuttered doors.

The angels keep their ancient places—
Turn but a stone and start a wing!
'Tis ye, 'tis your estrangèd faces,
That miss the many-splendored thing.

But (when so sad thou canst not sadder)
Cry—and upon thy so sore loss
Shall shine the traffic of Jacob's ladder
Pitched betwixt Heaven and Charing Cross.

Yea, in the night, my Soul, my daughter,
Cry—clinging to Heaven by the hems;
And lo, Christ walking on the water,
Not of Genesareth, but Thames!

መፅሐፍቶችን በpdf📚

25 Oct, 20:07


የቀይ ዳማ ነች ፤ ፍልቅልቅ የምትባል አይነት ።

እወዳታለሁ ፦

ቆንጆ ስለሆነች የምወዳት መስሎኝ ነበር ፤ ባለፈው አሟት አይኗ ግብት እስኪል ከሳች ፤ ጥምልምል አለች ወዟ ጠፋ

አዘንኩላት ፣ አመድማ ስትመስል ፍቅሬ በማዘን በኩል ብቅ አለ ።

ታታሪነቷ ማርኮኝ የምወዳት መስሎኝ ከረመ ፤ ባለፈው በተደጋጋሚ ዝንጉነ'ቷ ምክንያት አለቃዋ ስትከሳት ለእሷ ተቆረቆርኩላት ፤ ሰንፋ ራሱ ለማበርታት አቀድኩ እንጂ ፍቅሬ አልቀነሰም

በእርግጥ ብዙ ጊዜ የዋህ ስለሆነች የምወዳት መስሎኝ ብዙ ዘልቄ ነበር በቀደም ስለ'ኔ ስናወራ ስር ያለው የበቃ አሰላሳይ እንኳ የማይሰነዝረው ጥልቀት ያለው ነገር አብራራች

ስለነጋችን ስናወራ ፣ ስለ ልብ ጓደኛዬ ስነግራት የሰጠችው አሰተያየት ብስል ያለ ነበር ፤ የዋህነቷ ተኗል ወይ የዋህ አልነበረችም ብዬ ብስለቷን መወድድ ጀመርኩ

ፍቅር ማለት የምንወደው ሰው ያለውን ነገር መውደድ ይሆን ?! ()።
© Adhanom Mitiku

መፅሐፍቶችን በpdf📚

25 Oct, 19:25


"ምንድናት ይህቺ?" አለችኝ ። "እስኪ አትጠፋም እንዴ?" ትፈትጋታለች በጣቶቿ።

ይህቺ ምልክት እሷን ናት። ከግራ ደረቴ ላይ ያረፈች ዳና። በእዚህ መንገድ ሂጄበታለሁ .. እዚህ ደረት ላይ ተኝቼበታለሁ ..የሚል መልዕክት ይዟል ። ታዲያ ማናት ይህን ዛሬ ላይ የምታነበው ሴት?

"አታምህም ግን ? እስኪ " ወደጎን ትስባታለች ይህቺኛዋ ሴት ደግሞ ። " የሆነ ክሬም አለ የሚቀባ እሰጥሃለሁ ማታ ማታ ትቀባታለህ ከዚያ ትጠፋልሀለች" ዓይንሽ ይጥፋ እላለሁ በልቤ።

ለሶስት ዓመታት እዚህ ደረት ላይ ተንተርሳለች። የልቤን ምት ከፍ-ዝቅ አድምጣለች። በዚህም ከሺ ልቦች መሀል ልቤን አስቀምጣችሁ የሱ የታለ ብትሏት "ይኸው" ብላ ታወጣታለች። የልቤን ምት ሪትም እንደዘለሰኛ ኮምኩማለች። ለሶስት ተከታታይ ዓመታት እዚህ ደረት ላይ ነበረች። እሷ ስትሄድ ይህቺ ምልክት ከደረቴ ላይ ቀረች።

"ምንድነው ስለት ወግቶህ ነው?" ትለኛለች ይህቺኛዋ አዲስ መጤ። " ውዴ በጣም በልዛለችኮ" እያለች በጣቷ ትፈትጋታለች። ባለፈው የነበረችውም እንዲህ ሞክራለች። ምልክቷ ሳትጠፋ እነሱ ይጠፋሉ ።

እንደ ሰባሰገሎቹ እሷን ማግኘት የሚፈልግ በዚህች ምልክት ይመራ። እሷን ያገኛታል! ለተከታታይ ሶስት ዓመታት የተንተራሰችው ደረት ላይ ያረፈች የ 'እዚህ ነበርኩ' ምልክት ። ይህቺ የደረቴ ክብ ብልዝ የጆሮዋ ጌጥ ፈርጥ ማህተም ናት። ተንተርሳ ያተመቻት የታሪኳ ዶሴ! ተኝታ በተነሳች ቁጥር እየደመቀች መጥታ አሁን ላይ የሶስት ዓመታትን ታሪክ ያረገዘች ብልዝ!

አንዳንድ ሰው አሻራውን በኛ ላይ ለማሳረፍ ትልቅ ገድል መፈፀም ላይኖርበት ይችላል ። እንደቀላል እንዲሁ እንደዘበት የአንዲት የጌጥ ፈርጥ ስፋት ያህል ትበቃዋለች። እሷን ሰጥቶን ያልፋል ። ህይወታችንን ...ዛሬያችንን...ተስፋችንን ...ፍቅራችንን...በፈርጧ ሳይሆን ፈርጧ ባተመችው ብልዝ ይቀይሩናል።

እንርሳ ብንል አንችልም... መጪዎቹ ብልዛችንን እናጥፋላችሁ በሚል ሰበብ ይፈትጉናል። ከብልዙ ቀድመው እነሱ ይጠፋሉ ....

መፅሐፍቶችን በpdf📚

25 Oct, 17:10


#ዝክረ_ዲያና

እንደ ፈረንጆቹ የዘመን አቆጣጠር ከ1961 እስከ 1997 ድረስ በዚህች ምዶሮ 36 ዓመታትን ብቻ ቆይታ ያደረገችውን ልዕልት ዲያናን በምክንያት ልንዘክራት ወደድን።

ልእልት ዳያና ከአመታት በፊት የአሁኑን የኢንግላንድ ንጉስ ቻርልስን ስታገባ በቀጥታ የቴሌቪዥን ስርጭት ሲተላለፍ የነበረውን የሰርግ ፕሮግራም በአለም ዙሪያ ያሉ ከ750 ሚሊዮን ሰወች በላይ በፍቅር ቁጭ ብለው ተመልክተውታል ።

ዲያና በወቅቱ ትከሻ የሚያጎብጥ ከባድ ዝና ፣ እንዲሁም በምታደርገው የበጎ አድራጎት ስራና ትንሽ ትልቅ ሳትል ለሁሉም ፍቅርና አክብሮት በመስጠቷ በሚሊዮኖች ዘንድ ፍቅርና አክብሮት የተሰጣት ሴት ነበረች ።

ስለ ዲያና አስደናቂ ማንነት ከታች ያለው ፎቶ ትልቅ ማስረጃ ነው። ይህ ፎቶ በተነሳበት እለት ኢንግላንድ ውስጥ በሚገኝ በአንድ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ዓመታዊ የስፖርት ደይ የሚከበርበት እለት ነበር ።
እንደተለመደውም በዚህ ቀን የተማሪ ወላጆችና ተማሪዎች በተለያዩ የስፖርት አይነቶች ይወዳደራሉ ። የያኔው ታዳጊ ልኡል ሃሪ በዚህ ትምህርት ቤት ስለሚማር ልእልቷ በፕሮግራሙ ላይ ተገኝታ ነበር ።

ዲያና በፕሮግራሙ ላይ ለመካፈል ስትመጣ የት/ቤቱ ሰወች የተከበረ ቦታ ሰጠዋት ፕሮግራሙን እየተከታተለች እያለ ። በቀጣይ በወላጆች መሀከል የሚደረግ የሩጫ ውድድር እንደሚቀርብ ተነገረ ።

ልጆቻቸውን በዛ የሚያስተምሩ ብዙ ሀብታም እና ታዋቂ ነን የሚሉ ሰወች እንደ ወላጅ በውድድሩ ከመሳተፍ ይልቅ ሌሎች ወላጆች ሲሮጡ ለመመልከት ተዘጋጁ ።

ለልጆቻቸው ደስታ ሲሉ በሩጫው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ዝነኛ ያልሆኑ ወላጆች ወደሜዳ መግባት እንደጀመሩም ፤ ልእልት ዳያና በሩጫ ውድድሩ ላይ ለመሳተፍ ጫማዋን አውልቃ በባዶ እግሯ ወደሜዳ መግባት ስትጀምር ግን ታዳሚው ሁሉ ተደናገጠ።

በአለም ዙሪያ የገነነ ዝናና እውቅና ይዛ በዚህ በአንደኛ ደረጃ ት/ቤት የስፖርት ውድድር ላይ ትሳተፋለች ብለው ስላላሰቡ በመገረም ያዩኣት ጀመር ።

ውድድሩ እንደተጀመረም ዲያና ልክ እንደተራ ሰው በባዶ እግር በፎቶው እንደሚታየው ጥርሷን ነክሳ ከልቧ መሮጥ ጀመረች። በመጨረሻም የያዙት ሚጢጢ ዝናና እውቅና ከብዷቸው ውድድሩን ዳር ሆነው ይመለከቱ ለነበሩ ሰወች ትልቅ ትምህርት ሰጥታ ውድድሩን በአንደኝነት አሸነፈች ።
----------------------------
አንዳንድ ሰወች አሉ ። ዝና እውቅና እና ሀብት ከሰው ያልነጠላቸው ፤ ኩራት የሚለውን ነገር ከቃልነቱ በስተቀር የማያውቁ። ታዋቂና ሀብታምነታቸው ለአፍታም ትዝ ሳይላቸው ዝቅ ብለው ተናንሰው የሚኖሩ።

(የሀገሬ ሰው ሆይ...እባክህ ሰው ሁን....ምክንያቱም ሰውነት ምሉዕ ያደርግሃልና)
__//___

መፅሐፍቶችን በpdf📚

25 Oct, 15:28


ጥቅምት 15/1966 ዓም

በዛሬው ዕለት
ታላቁ የማራቶን ጀግና ሻምበል አበበ ቢቂላ ከዚህ ዓለም በሞት ከተለየ ዛሬ ልክ 50 ዓመታትን አስቆጥሯል።

አቤ ለኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን ለመላው አፍሪካውያን በአትሌቲክሱ ዘርፍ በር ከፋች አንፀባራቂ ኮከብ ነበር ።

መፅሐፍቶችን በpdf📚

25 Oct, 11:47


መፅሐፍቶችን በpdf📚 pinned «ነገ በዚህ ሰዓት የት ናችሁ? ካመቻችሁ ከእኛ ጋር ሁኑ። አቶ ጌታሁን ሄራሞ ለእርቃን ሩብ ጉዳይን በበይነ ዲስፕሊናዊ አጉሊ መነፀር ያየዋል። ፍቅር ጌታነህ ከስነልቦና አንፃር ትገመግመዋለች:: ዳዊት ብርሃኑ እንደ በሳል አንባቢ ይተቸዋል። ተወዳጁ ወዳጄ ሰለሞን ሳህለ እና ሐይማኖት ድልነሳው ከቡና ቁርስ ላይ ተውኔታዊ ንባብ ያቀርባሉ። አንተነህ ምናሉ በጊታር ይዘፍንልናል። እግረ መንገዳችሁን…»

መፅሐፍቶችን በpdf📚

25 Oct, 11:43


ነገ በዚህ ሰዓት የት ናችሁ?



ካመቻችሁ ከእኛ ጋር ሁኑ።




አቶ ጌታሁን ሄራሞ ለእርቃን ሩብ ጉዳይን በበይነ ዲስፕሊናዊ አጉሊ መነፀር ያየዋል።



ፍቅር ጌታነህ ከስነልቦና አንፃር ትገመግመዋለች::


ዳዊት ብርሃኑ እንደ በሳል አንባቢ ይተቸዋል።

ተወዳጁ ወዳጄ ሰለሞን ሳህለ እና ሐይማኖት ድልነሳው ከቡና ቁርስ ላይ ተውኔታዊ ንባብ ያቀርባሉ። አንተነህ ምናሉ በጊታር ይዘፍንልናል።
እግረ መንገዳችሁን ቡና ተጋብዛችሁ የቡና ቁርስ መፅሐፌን ትመርቃላችሁ።


ቦታው የከተማ ማዕከል ( እስጢፋኖስ ቤተክርስቲያን ፊት ለፊት) ሰዓቱ ስምንት ሰዓት እቅጩ ላይ ነው።

መፅሐፍቶችን በpdf📚

25 Oct, 10:47


የተረካ ተረክ መንታ ዶሴዎች፣ መቶ ካምሳ ንባብ፣ የስሜት ከፍ ዝቅ፣ የመውደድ እልም ብልጭ፣ ምዘና፣ ሙግት፣ ሣቅ፣ ከአቦል እስከ በረካ ሻይ ኮሬንቲ/ ነው ስፔሻል ሻይ? (በትናንቷ ፒያሳ)፣ ብጠራ፣ ተረብ፣ መረጣ፣ ሒሳብ፣ ፍርድ፣ መማማር፣ ማቃናት፣ ኅትመት >>> #ኩራት - ሠላሳ በማውጣት፤ በጸዲ እና አሌክስ ባልደረባነት፤ በዮኒ ቦስነት።

ባንድ በቃኝ አይባልም - #ሠላሳዎቹ።

መፅሐፍቶችን በpdf📚

25 Oct, 07:30


በጣም optimistic ስሆን የታክሲ ታሪፍ ጭማሪ ትሩፋቶች እንዳሉት ለማሰብ ሞከርኩ😂 አንዱ ለምሳሌ👉 "ስምሽ ማነው? ተማሪ ነሽ ሠራተኛ?ስልክ ቊጥር እንለዋወጣ? ምናምን የሚሉ ኋላ ቀር ወንድ ለካፊዎችን ሥርዐት አስይዞልናል። ሆኖም ግን አሁንም ተስፋ ሳይቆርጡ የሚጋደሉ አይጠፉም።

በዚህ አጋጣሚ ውሃ አጣጭን ለመፈለግ ከሚደረጉ strategies መካከል በአንዱ ላይ ሀሳብ ልስጥ ። tik tok ላይ ማይክ ደቅነው "ሴት ልጅ እንዲህ ካለችህ" ወይም "ወንድ ልጅ እንዲህ ሲሆንብሽ" ከሚሉት ሰዎች አላንስም ብዬ ነው🙄 "ባለቤቴን ያገኘኋት ታክሲ ውስጥ ነው" የሚል ሰውዬ ከሰማችሁ በኃላ እንስት ባያችሁ ቁጥር እሷ ትሆን እንዴ አይነት ፊት የምታሳዩ ወንድሞች አረጋጉት!

tik tok ላይ የሚያወራው ሰውዬ የዘለለውን አንድ ጥሩ ነገር ልንገራችሁ 👉 "Consent" የአማርኛው ፍች "ፈቃድ ወይም ስምምነት" ይመስለኛል። ማንም ሰው ማውራት የመፈለግ ወይም ያለመፈለግ ፈቃድ አለው። ፈቃዱን ደግሞ በተለያየ መንገድ ይገልጻል። ዝም ማለት ወይም ንግግርን መቆጠብ አንዱ ሊሆን ይችላል። ይሄንን መስመር አልፎ ድርርርርርቅቅቅቅቅቅቅ ብሎ ንግግርን ለመቀጠል መሞከር በዘመኑ ቋንቋ "በጣም ነው እንዴ ማግባት የፈለጋችሁት" ስለሚያስብላችሁ ሌላ እድል እና ስልት ተጠቀሙ።🙏

መፅሐፍቶችን በpdf📚

23 Oct, 10:32


“ኖትር ዴም ሀንችባክ” የህዝብ ታሪክ ነው፡፡
(በሄኖክ ፋሲል)
እ.ኤ.አ ጥር 15 በ1831 ዓ.ም ቪክቶር ሁጎ “ኖትር ዴም ደ ፓሪስ” ተብሎ የሚታወቀዉን “The Hunchback of Notre Dame” መፅሃፉን ፅፎ ጨረሰ።ቪክቶር ሁጎ ይህን መፅሃፉን በሌሎች ስራዎች ምክንያት ለአሳታሚዎቹ ለማድረስ ቀነ-ገደቡን ያለማቋረጥ አራዝሞ የነበረ ቢሆንም በመጨረሻ አንድ ጊዜ ለመጻፍ ወስኖ ከተቀመጠ በኋላ፣ ልብ ወለዱን በአራት ወራት ውስጥ ፅፎ አጠናቀቀ።

መፅሃፉ በኖትር-ዳም ካቴድራል ዉስጥ ዲያቆን በሆነዉ ክላውድ ፍሮሎ ፣ የፍሮሎ ማደጎ ልጅ እና የካቴድራሉ ደወል ደዋይ በሆነዉ አካል ጉዳተኛዉ ኳሲሞዶ እንዲሁም ካፒቴን በሆነዉ ፎብስ ስለተፈቀረችዉ ቆንጆዋ ጂፕሲ እስሜራልዳ ታሪክ ይተርካል።

የካቴድራሉ ዲያቆን የሆነዉ ክላውድ ፍሮሎ እስሜራልዳን አስገድዶ ሊደፍራት ሞክሮ ያልተሳካለትን ካፒቴን ፎብስ ላይ የግድያ ሙከራ አድርጋለች በሚል ጠንቋይ ናት ተብላ እንድትወገዝ በማድረግ የሞት ፍርድ ዉሳኔ እንዲወሰንባት ያስተላልፋል፡፡የካቴድራሉ ደወል ደዋይ የሆነዉ አካል ጉዳተኛዉ ኳሲሞዶ ደግ ከሆነችው ኤስሜራልዳ ጋር በፍቅር ወድቆ በካቴድራሉ ግንብ ውስጥ በመደበቅ ሊያድናት ሲሞክር በመፅሃፉ ዉስጥ እንመለከታለን።

“ኖትር ዴም ሀንችባክ” የህዝብ ታሪክ ነው፡፡ከፈረንሣይ ንጉሥ ጀምሮ በፓሪስ የፍሳሽ ማስወገጃዎች ውስጥ የሚኖሩ ገፀ-ባህሪያት አሉት።መፅሃፉ መቼቱን ያደረገዉ ፓሪስ በሚገኘውና እ.ኤ.አ በ1482 አ.ም በተገነባው ኖተርዳም ካቴድራል ነው።ይህ የኖተርዳም ካቴድራል በጣም ብዙ ጥንታዊ የፓሪስ መፅሃፎችን የያዘ ሲሆን ቪክተር ሁጎ በመፅሃፉ ይህ ካቴድራል ሲቃጠል ያትታል።ይህ ካቴድራል እ.ኤ.አ ሚያዚያ 15 2019 ዓ.ም ሌሊት ላይ ተቃጥሏል።ሁጎ በመፅሃፉ የተናገረው ትንቢትም ተፈፅሟል።ሁጎ የፃፈው ቃል በቃል ሲተረጎም እንዲህ ይላል፡፡

“ሁሉም ወደ ቤተክርስቲያኑ አናት ላይ በማተኮር ልዩ የሆነዉን ክስተት እያዩ ነበር፡፡ከማዕከላዊው ሮዝ መስኮት ከፍ ብሎ በሚገኘዉ ከፍተኛ የስዕላት ስብስብ ያለበት የስእል ማዕከል ጫፍ ላይ በሁለቱ ማማዎች መካከል ታላቅ መጠነ ሰፊ፣ የተዘበራረቀ እና ሰደደ የእሳት ነበልባል ተነስቶ ነበር።የእሳት ነበልባሉ ነፋስ ባገኘ ቁጥር ስር እየሰደደ እና መጠኑ እየጨመረ ይሄድ ነበር፡፡ከእሳቱ በታች ያሉ የህንፃዉ ክፍሎች ከእሳቱ አንጻር ሲታዩ ፣ በጣም በድቅድቅ ጨለማ የተዋጡ ይመስሉ ስለነበር ክስተቱን ለተመለከተ ሰዉ አንፀባራቂ ብርሃናቸዉ ከታችኛው ህንፃ ክፍል በተቃራኒ የቆሙ ሁለት እሳት የሚተፉ ጉሮሮዎች ያሏቸው ድራጎኖችን ይመስላሉ።“

መፅሐፍቶችን በpdf📚

23 Oct, 10:31


'ኑ ትውልድን እናቅና'
አዲስ መጽሐፍ

ብዙ ጊዜ ስናድግ ትኩረታችን የሚሆነው የተመቻቸ ሕይወት እንዲኖረን ወደ ትምህርት ቤት በመሄድ ትምህርት መማር፣ ጥሩ ውጤት ማምጣት፣ ስራ መቀጠር ወይንም መፍጠር ላይ ነው። ይህን ዓላማችንንም እንደየጥረታችን መጠን ከግብ እናደርሳልን፡፡

ነገር ግን፥ ሕይወት በየትኛውም _ የኑሮ ደረጃ ብታስቀምጠን ጥረን ግረን የደረስንበትን ዉጤታችንን በጎ መልክ የሚሰጠውና አኗኗራችንን የሚያሳምርልን በዕድገታችን ውስጥ ይዘነው የመጣነው የስነ ልቦና መዋቅራችን ነው።

ይህም ማለት ነገሮችን የምናይበት የምንቀበልበት እና መልስ የምንሰጥበት መንገድ ማለት ሲሆን፤ በነዚህ ጉዳዮች ላይ ትኩረት የሚደረገው ግን አንድ ሰው ችግሮች ገጥመውት መወጣት ሲያቅተው ወይም ባልጠበቀው እና በማያውቃቸው የህይወት መንገዶች ስነ-ልቦናዊ ጉዳት ካጋጠመው በኋላ ከችግሩ እንዲያገግም በተለያዩ የህይወት ፍልስፍና ቃላት እገዛ በመስጠት እንጂ፤ ነገሮች ከመከሰታቸው በፊት ቅድመ ስነ-ልቦናዊ ዝግጅት እንዲኖር የማንቂያ ደውል የሚሰጥበት መንገድ አይስተዋልም፡፡

ይህ፥ ልጆች (ተማሪዎች) ላይ ትኩረት ያደረገ ልዩ መፅሐፍም በህይወት የሚከሰቱ እያንዳንዱን ርዕሰ-ጉዳዮች ማንሳት ባይቻልም ወሳኝ እና መደበኛ የሆኑ የህይወት መልኮችን በመጠይቅ መልክ በማቅረብ ተማሪዎች ከመደበኛ ትምህርት ጎን-ለጎን ራሳቸውን እየጠየቁ፣ የሕይወት ጠንካራ እና ደካማ ጎናቸውን እየገመገሙ፤ ከወላጅ፣ ከመምህር፣ ከጓደኛ እና ከአካባቢው ማህበረሰብ እንዲሁም ከተለያዩ መፅሀፍት እያውጣጡ ሚዛናዊ የህይወት ፍልስፍና እውቀት እንዲኖራቸው ለማድረግ ታልሞ የተዘጋጀ ነው።

የዚህ መጽሐፍ ዓላማ፥ ልጆች ሁሉን እና ዕለት ከዕለት በህይወታቸው የሚያጋጥሟቸውን ነገሮች መቆጣጠር ባይችሉም፤ ለሁሉም ነገር ወሳኝ እና የእነሱ ድርሻ የሆነውን ምላሽ የሚሰጡበትን መንገድ በመቆጣጠር ዛሬ የሚያልፉበትን፣ ነገ የሚጠብቃቸውን የህይወት ፈተናም ሆነ ስኬት የመሸከም አቅም እንዲኖራቸው እንዲያስቡ፣ ራሳቸውን እና ዕይታቸውን እንዲመረምሩ፣ ህይወት ፈትና የምታስተምራቸው ሳይሆኑ የህይወትን መልክ እና ጥያቄዎችን ቀድመው በመረዳት ነቅተው ቅድመ-ዝግጅት በማድረግ እና በመጠበቅ ከዘመን ጋር ተራማጅ ሀሳብን መርምረው የሚቀበሉ ጠንካራ እና ሁልጊዜም ዛሬን ከትላንት የተሻለ ለማድረግ የሚጥሩ፣ የሞራል ልዕልናቸው በበጎ ነገር የተገነባ በማድረግ ብቁ ዜጎችን ማፍራት ነው።

በተጨማሪም ስለ ሀገራቸው እና ማህበረሰባቸው ባህል ወግ እና ልማድ ክፍተት እና ሙላት፣ ጠንካራ እና ደካማ ጎን እያዩ፣ እየተገነዘቡ ለሚረከቧት ሀገር መፍትኤ አምጪ አካል እንዲሆኑ የተካተቱ መጠይቆችም ይገኙበታል፡፡

'ኑ ትውልድን እናቅና' የተማሪዎች መጠይቅ መፅሐፍ
አዘጋጅ እና አቅራቢ ፥ ሙና ሽኩር
2017

መፅሐፍቶችን በpdf📚

23 Oct, 06:22


#አይ_መርካቶ 😥😥

አገር ከየጎራው ወጥቶ
አንቺን ብሎ ነቅሎ መጥቶ
ግሳንግሱን ጓዙን ሞልቶ
ኁልቁ መሳፍርትሽ ፈልቶ
ባንቺ ባዝኖ ተከራትቶ
እንደባዘቶ ተባዝቶ
ተንጠራውዞ ዋትቶ ዋትቶ
አይ መርካቶ

የምድር አለም የእንጀራ እናት
ላንዱ ርካሽ ለሌላው እሳት
ላንዱ ፍትሃት ላንድ ምትሃት
ላንዱ ሲሳይ ላንድ ፍርሃት
ላንዱ ተስፋ ላንድ ስጋት
የግርግር የሆይታ ቋት

አይ መርካቶ

ያንዱን ወስዶ ላንዱ ሰጥቶ
ያንዱን ገፋፎ ላንዱ አብልቶ
አንዱን ነስቶ ላንዱ አድልቶ
ስንቱን ፈርቶ ስንቱን ሸሽቶ
ባፈ ጮሌ ተሸልቶ

ፀጋዬ ገብረ መድህን

መፅሐፍቶችን በpdf📚

23 Oct, 06:20


You don’t need anyone’s affection or approval in order to be good enough. When someone rejects or abandons or judges you, it isn’t actually about you. It’s about them and their own insecurities, limitations, and needs, and you don’t have to internalize that. Your worth isn’t contingent upon other people’s acceptance of you — it’s something inherent. You exist, and therefore, you matter. You’re allowed to voice your thoughts and feelings. You’re allowed to assert your needs and take up space. You’re allowed to hold onto the truth that who you are is exactly enough. And you’re allowed to remove anyone from your life who makes you feel otherwise.

መፅሐፍቶችን በpdf📚

23 Oct, 06:16


የቡርኪናፋሶዋ ገበሬ 🌴🌿🌵

ይህች ልጅ ስዋሚድዋ ሀቢዳዲ ትባላለች ሀገሯ የቶማስ ሳንካራዋ ቡርኪናፋሶ 🇧🇫🇧🇫

ገበሬ ነች ። ወላጆቿ ከሞቱ በኋላ በ16 ዓመቷ ግብርና ጀመረች።

ከትምህርት ይልቅ እርሻን መረጠች ፤ ከቤተሰቧ በውርስ ያገኘችውን 6 ሄክታር መሬት ''አሸሼ ገዳሜ ብላ አላጠፋችውም ''። 6 ሄክታር መሬቷን ለተለያዩ አዝርዕት እና ፍራፍሬ ከፋፍላ አሳረሰች ። ሩዝ፣ በቆሎ፣ ባቄላ፣ አኩሪ አተር እና ፍራፍሬ እና ሌሎችንም ዘራች ።

ከወላጆቿ የተረከበችውን 6 ሄክታር መሬት ለእርሻ ብቻ አዋለችው ። መሬቱን በአጭር ጊዜ ውስጥ ዋና የገቢ ምንጭዋ ሆነ ።

ስዋሚድዋ በዚህ አመት 10,000 ከረጢት በቆሎ፣ 8,000 ከረጢት ሩዝ እና 5,000 ከረጢት የተፈጨ ለውዝ ሰበሰበች።

ከ900 በላይ ከብቶች፣ 500 ፍየሎች አልዋት ። 20 ወንድ እና 20 ሴቶች ቀጥራ ታሰራለች ። በቀላሉ ለማልማት የሚያስችል ትራክተርም አላት።

ከጋዜጠኛው ጋር ቆም ብላ ስታወራ Vx hilux መኪናዋን ተደግፋ ነው ። ከዚህ ተሽከርካሪ ሌላ እንደ 4 BMW፣ 2 Mercedes Benz wagon እና 3 range Rover መኪኖች አሏት። ለእያንዳንዱ ሰራተኛ 40 ሞተር ሳይክል ገዝታለች ።

በአሁኑ ጊዜ በአካባቢዋ የበጎ አድራጎት በስፋት ትሳተፋለች ። መብራት ቧንቧ ውሃ ለአካባቢዋ አስገብታለች ። ለበርካቶች እንጀራ እንዲወጣላቸው ምክንያት ሆናለች ።

መፅሐፍቶችን በpdf📚

23 Oct, 06:12


የቅዳሜ ቀጠሮ
ወዳጆቻችን '...ግጥም ለ50 ሰው ጌጡ ነው' ተባብለው 'ክንፋም ከዋክብት' ብለው በመጽሐፍ መጥተውልናል::
ቅዳሜ በጥቅምት 16/2017 ይመረቃል::
የ'በጥቅምት አንድ አጥንት' ተረት 'በጥቅምት አንድ መድብል'...
መልካም እድል ወዳጆች!
እዛው እንገናኝ:::

መፅሐፍቶችን በpdf📚

23 Oct, 06:11


የ93 አመት እድሜ ባለጸጋ አዛውንት በድንገት ራሳቸውን ይስቱና መተንፈስ አቅቷቸው ወደ ሆስፒታል ይወስዳሉ። እናም ለ 24 ሰዓታት ኦክስጅን ተሰጥቷቸው ይቆያሉ። ከጥቂት ሰዓት በኋላ ተሽሏቸው ወደቤታቸው እንዲመለሱ ተወሰነ። ዶክተሩም ‘’እስካሁን ለተደረገልዎት የህክምና እርዳታ 5000 ዶላር መክፈል ይጠበቅብዎታል’’ ይልና ሂሳቡን ያሳያቸዋል።

አዛውንቱም ሂሳቡን አይተው ማልቀስ ጀመሩ። ዶክተሩ በሂሳቡ ምክንያት ከሆነ እንዳያለቅሱ ነገራቸው። አዛውንቱ ግን "በገንዘብ ምክንያት አላለቅስም። ገንዘቡን በሙሉ መክፈል እችላለሁ። ያለቀስኩበት ምክንያት ለ 24 ሰአታት ኦክሲጅን በመጠቀሜ 5000 ዶላር መክፈል አለብህ አላችሁኝ። ነገር ግን 93 አመት ሙሉ ፈጣሪዬ የሰጠኝን አየር ስተነፍስ ቆይቻለሁ። ግን ይህን ያህል ዘመን ምንም አልከፍልም ነበር። ከፈጣሪዬ ምን ያህል ዕዳ እንዳለብኝ ታውቃለህ? ይህ ቸርነቱ ነው ያስለቀሰኝ።’’ ብለው መለሱለት።

ዶክተሩም አንገቱን ደፍቶ ስቅስቅ ብሎ ማልቀስ ጀመረ።

ይህን ለምታነቡ ሁሉ፣ ለፈጣሪ ምንም የምንከፍለው ነገር ሳይኖር ለዓመታት ነፃ አየር ስንተነፍስ ኖረናል፣ እንኖራለንም።

በህይወታችን ውስጥ ይህን ሁሉ በገንዘብ የማይተመን አገልግሎት በነፃ ለሰጠን ፈጣሪያችን 2 ሰከንድ ብቻ ወስደን ማመስገን ይከብደናል?

ፈጣሪያችንን እናመስግነው!

መፅሐፍቶችን በpdf📚

23 Oct, 06:09


በዚህ የህትመት ዋጋ እሳት በሆነበት ጊዜ ግዙ እና አንብቡ ከማለት ጎን ለጎን፣ "የምትችሉ እያነበባችሁ፣ መግዛት የማይችሉትን ጋብዙ" የማለትን አማራጭ ማምጣት ጠቃሚ ሆኖ ስላገኘሁት፣ በከንፈርሽ በራ'ፍን ቀድማችሁ ገዝታችሁ ለሌሎች መግዛት ለማይችሉ ሰዎች ለመጋበዝ የምትፈልጉ ወዳጆች ሁሉ፣ ሁለት አማራጮች አዘጋጅቻለሁ።

ለአገር ውስጥ ከታች ያለውን የንግድ ባንክ አካውንት መጠቀም ትችላላችሁ። (screenshot በውስጥ ላኩልኝ)።
CBE 1000063672363

ውጪ ያላችሁ ደግሞ ከታች ያለውን ሊንክ ተከትላችሁ ካሉት አማራጮች (ከ20 ዶላር እስከ 200 ዶላር) ውስጥ ልባችሁ የፈቀደውን መምረጥ ትችላላችሁ። ምናልባት አውሮፓ፣ ካናዳና አውስትራሊያ ያላችሁ ወዳጆች የመላኪያው ዋጋው፣ በስጦታ የሚደርሳቸውን ሰዎች ቁጥር ሊቀይረው እንደሚችል ከወዲሁ ማሳወቅ እፈልጋለሁ።

ለወዳጅ ዘመድ እንዲደርስም ሼር ማድረግ አንድ እገዛ ነው። https://www.indiegogo.com/projects/yohanes-by-the-gate-of-your-lips/x/38134865#/