ማንም የድርጅቱ ደንበኛ የሆነ ሰው አንድ መቶ እና ከዚያ በላይ ደንበኞችን በቀጥተኛ ግብዣ በሥሩ በማስመዝገብ እና ሌሎች የድርጅቱን ህግና ደንቦችን ያከበረ እንደሆነ ከሥራ እንቅስቃሴ ውጭ ቢሆንም ከእሱ ሥር ባሉት ደንበኞች አማካኝነት ከተሰራው ሥራ ላይ ተከፋይ መሆን ይችላል። ይህ ማለት አንድ መቶ እና ከዚያ በላይ ደንበኞችን በቀጥተኛ ግብዣ በሥሩ ሳያስመዘግብ ለድርጅቱ ሁለንተናዊ ዕድገት አለመስራት እና ከሥራ እንቅስቃሴ ውጭ መሆን አይፈቀድም ማለት ነው። ነገር ግን ይህን ደንብ የተላለፈ ደንበኛ ደንበኛው ከሥራ እንቅስቃሴ ውጭ በሆነባቸው ወራት ከሥሩ ባሉት ደንበኞች አማካኝነት ከተሠራው ሥራ ላይ ድርጅቱ ምንም አይነት ክፍያ አይከፍልም። እንዲሁም ደንበኛው ወደ ሥራ እንቅስቃሴ የገባ እንደሆነ ደግሞ ደንበኛው እንቅስቃሴ ከጀመረበት ወር ጀምሮ ከሥሩ ባሉት ደንበኞች አማካኝነት ከተሰራው ሥራ ላይ ብቻ ክፍያ የሚከፈለው/የሚከፈላት ይሆናል።
Any person who is a client of the company can be paid from the work done by the clients under him, even if he is not active, by registering one hundred or more clients under him by direct invitation and complying with other rules and regulations of the company's. This means that it is not allowed to not work for the overall development of the company and to be inactive without registering one hundred or more customers through direct invitation. However, the company will not pay any fees for the work done by the downlines under him during the months when the customer who has passed this rule is out of business. Also, if the customer has entered into business activity, he/she will be paid only for the work done by the downlines from the month of the customer is active.