Последние посты JUMJ Official Page - main campus (@jumjofficialpage) в Telegram

Посты канала JUMJ Official Page - main campus

JUMJ Official Page - main campus
- This channel is created to inform you different activities of Jimma university Muslim Jama'a (JUMJ)

- If you have any suggestions and comments, you can use this bot ( @ContactJUMJbot )
3,558 подписчиков
914 фото
36 видео
Последнее обновление 10.03.2025 07:01

Последний контент, опубликованный в JUMJ Official Page - main campus на Telegram

JUMJ Official Page - main campus

05 Mar, 21:35

2,668

🛑Oduu yaachisaa ta'e kan amma nu qaqqabe.

Gaaffii barttoonni muslimaa niqaabni akka nuuf hayyamamu gaafatan hoggansi yuunivarsitichaa gurra isaa cufatee akka hin dhageenyee fi akka hin argine gochuudhaan amiirota jama'aa ukkaamsuudhaan fuudhuu eegalee jira.

Amiira jama'aa kaampaasii Agrii kan ta’e Abdulkariim kormaa namoota eenyummaan isaanii hin beekkamneen patrooliidhaan qabamee deemameenii jira.

Gocha seeraan alaa Yuunivarsiitichaa kanaan wol qabatee jama'aan keenya ejjannoo
inni fudhatu dhiheenyatti kan isin beeksifnu ta’a.

Jama'aa muslimaa Yuunivarsiitii jimmaa.
JUMJ Official Page - main campus

05 Mar, 21:21

1,995

አሁን የደረሰን አሳሳቢ ዜና

የሙስሊም ተማሪዎችን የኒቃብ ይፈቀድልን ጥያቄ እንዳላየና እንዳልሰማ ጆሮ ዳባ ልበስ ያለው የዩኒቨርስቲ አስተዳደር የጀመዓውን አሚሮች አፍኖ መውሰድ ጀምሯል።

የአግሪ ኮምፓስ የተማሪዎች አሚር የሆነው አብዱልከሪም ኮርማ ማንነታቸው ባልታወቁ ሰዎች በፓትሮል መኪና ተይዞ ተወስዷል።

ይህንን የዩኒቨርስቲውን ህገወጥ ስራ አስመልክቶ ጀመዓችን የሚሰጠውን ውሳኔ በቅርቡ የምናሳውቅ ይሆናል

ጅማ ዩኒቨርስቲ ሙስሊም ጀመዓ
JUMJ Official Page - main campus

05 Mar, 19:49

1,584

Tuttuqqiin nutti baay'atullee; guddummaa fi kabaja keenya akkanatti nutu eeggachuu danda'uu qaba.

ንኪኪ ቢበዛብንም፤ ትልቅነታችንን እና ክብራችንን እንደዚህ እኛ ነን ማስጠበቅ መቻል ያለብን።


Allahu Akbar
JUMJ Official Page - main campus

05 Mar, 19:43

1,571

ጅማ አግሪ ካምፓስ ለአንድ ሰዓት ያክል አላስገባም ብሎ ቢገግምም በተማሪው አንድነት እና ህብረት በስተመጨረሻም ሁሉም ተማሪዎች ከእነ ክብራቸው ገብተዋል!

አላሁ አክበርርር!

Erga sa'aa tokkoo ol dhaabee booda amma seenanii jiru!.

Allaahu akbarrrr
JUMJ Official Page - main campus

05 Mar, 19:41

1,651

Yuuniversitii jimmaa -kampasii Agriculturiitti barattoonni yeroo salaata taraawihaa irraa deebi'an niqaaba baaftan malee hin seentanu jechuudhaan barattoota balbala irratti seenuu dhoorkee jira!

የ አግሪ ካምፓስ  ኒቃብ ካላወለቃቹ አገቡም ቢልም እስካሁን እህቶቻችንን ትተን አንገባም ብለው ቆራጥ አቁዓም አሳይተዋል

አላሁ አክበር
JUMJ Official Page - main campus

05 Mar, 19:41

1,180

ጅማ አግሪ ካምፓስ በዚህ ምሽት ኒቃቢስቶችን አናስገባም ብለው ከበር ገትረዋል!

ተማሪውም ሙሉ ለሙሉ አንገባም ብለው ከበር ቆመዋል!

እንዲህ አይነት ጭካኔ ከየት መጣ? ያውም በአባጅፋር አገር እስልምናን የተጠየፉ ሰዎች የዚህን ያክል እጃቸው ረዝሞ የራሳቸውን ልጆች ከበር መገተራቸው ውርደት ነው::

ፍትሕ ያሻል!

ፍትሕ ለጅማ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች!

https://t.me/EHEMSU
JUMJ Official Page - main campus

05 Mar, 16:55

1,127

የአባ ጅፋር ጀግኖች በክብራቸው ከነ ኒቃባቸው ወደ ግቢያቸው ገብተዋል።
ስለበዙ ይመስላል ያስገቧቸው።

የእህቱ ክብር ሲነካ ልዩነትን ገሸሽ አድርጎ ከጫፍ እስከ ጫፍ አንድነቱን አስጠብቆ «እህቴ ሳታፈጥር አላፈጥርም!» የሚል ጀግና ወጣት መፈጠሩ ደስ ይላል።

የእህቶቻችንን ክብር ማስመለስና ማስከበር የምንችለው እኛ ነን። እኛ ካከበርናቸው ማንም አይነካቸው። በአላህ እገዛ ድሉ የእህቶች ነው። የጅማ ዩኒቨርስቲ ጀማዓዎች በርቱልን። መብት በልመና አይገኝም። አንድ ከሆናችሁ ማንም አይደፍራችሁ።


ለዩኒቨርስቲው ድጋሜ የምለው ነገር፤ ይህን የተማሪ ማዕበል ማንም ሊያስቆመው አይችልም። የሰላማዊ ተማሪን ሰላማዊ ጥያቄ በሰላማዊ መንገድ መመለስ እንጂ ሌላ አላስፈላጊ እሰጣ ገባ ውስጥ ገብቶ ጉዳዩ መሳካቱ ላይቀር መስዋዕትነት መክፈልና ማስከፈል ከትምህርት ተቋም አይጠበቅም። በአባ ጅፋር ምድር የእህቶች መብት ሊከበር እንጂ ሊገፈፍ አይገባም። እንዳውም የእህቶችን ነፃነት በይፋ በማወጅ በአባ ጅፋር ምድር ላይ የተገነባ አርዓያነቱን ሊያስመሰክር ይገባል።

መጅሊስ ደግሞ እስከ መቼ ነው ከአንድ ት/ቤት ወደ ሌላ ት/ቤት፣ ከአንድ ዩኒቨርስቲ ወደ ሌላ ዩኒቨርስቲ የእህቶች ጉዳይ እየተንከባለለ የሚሰቃዩት? እነዚህ እህቶች አላህ ያዘዛቸውን በፈፀሙ ምን ወንጀል ሠሩ? ሊበረታቱ እንጂ እንዲህ በየሄዱበት ሊሳቀቁ ይገባ ነበር ወይ? የእውነት መሳቀቅ ያለባቸው እነሱ ወይንስ ተራቋቾች?


ለምን ቋሚ እልባት አይሰጥም?

||
t.me/MuradTadesse
JUMJ Official Page - main campus

16 Feb, 03:56

183

💥🎁 Quiz Winners🎁🎁
JUMJ Official Page - main campus:

  💫TOP 3💫

Quiz relaeased @3:05LT

🥇 1st Place- Oliyad Mohammed, freshman🎁🎁4⃣5⃣0⃣MB🎁🎁🎁 weekly package
Point: 10/10
Time: 3:09

🥈2nd place- Muhajir naim , EDPM 2nd year 🎁🎁3⃣7⃣5⃣MB🎁🎁
Point:- 10/10
Time: 3:16

🥉3rd place- Abdulfetah Med C2 🎁🎁2⃣0⃣0⃣MB🎁🎁
Point:- 9/10
Time:- 3:11

Answer
1.C
2.D
3.A
4.B
5.C
6.D
7.D
8.B
9.A
10.D

💥 Prepared by JUMJ Irshad structure 💥

🎁 THE PRIZES ARE SPONSORED BY JUMJ BM(BEYTUL MAL) 🎁

💐💐💐 💐💐💐

♻️ Jezakumullahu kheyren for your participation.

@jumjofficialpage
JUMJ Official Page - main campus

15 Feb, 17:48

426

Another Ramadan—Another Chance!

Last year, we told ourselves we would make the most of Ramadan. We planned to pray more, recite more Qur’an, and seek Allah’s forgiveness like never before. But as the days passed, laziness crept in, distractions took over, and before we knew it, Ramadan was gone. Yet, out of His mercy, Allah has blessed us with another opportunity. Another Ramadan. Another chance to turn back to Him.

Will we repeat the same cycle, or will we truly make a change this time? What if this is our last Ramadan? What if this is our final opportunity to seek Allah’s mercy, to earn Jannah, and to be freed from the Fire? Let’s not waste it. From now, let’s prepare our hearts, set our goals, and make the intention to give this Ramadan our very best. May Allah allow us to reach it, make the most of it, and emerge from it purified and closer to Him.

Aameen!
JUMJ Official Page - main campus

15 Feb, 17:23

394

Da'awa by ustaz mukhtar mahmud
About remeduan