ከህገ-ወጥ የውጭ አገራት ገንዘብ ማስተላለፍ ወንጀሎች ጋር ግንኙነት እንዳላቸው የተጠረጠሩ ከ600 በላይ የባንክ ሒሳቦች ታገዱ
***************************
የፋይናንስ ደህንነት አገልግሎት ከወንጀል ተግባር ጋር ግንኙነት ያላቸውን ከ600 በላይ የባንክ ሂሳቦች ማገዱን አስታወቀ።
አገልግሎቱ ለኢቢሲ በላከው መግለጫ፣ ከወንጀል ተግባር ጋር ግንኙነት ያላቸው የባንክ ሂሳቦችን እንዳገደ አስታውቋል።
ከህገ-ወጥ የውጭ አገራት ገንዘብ ማስተላፍ ወንጀሎች ጋር ግንኙነት እንዳላቸው የተጠረጠሩ 665 የባንክ ሂሳቦች እንዳይንቀሳቀሱ ማገዱን ነው የገለጸው።
በአገልግሎቱ የታገዱት የባንክ ሂሳቦቹ ህጋዊ የውጭ አገራት ገንዘብ ማስተላለፍ ፈቃድ ሳይኖራቸው በህገ-ወጥ መንገድ በአገር ውስጥ እና በውጭ አገራት ከሉ አካላት ጋር ትስስር በመፍጠር በህገ-ወጥ መንገድ የገንዘብ ማስተላለፍ ተግባር ላይ ተሰማርተው የተገኙ መሆናቸው ታውቋል።https://www.facebook.com/EBCzena/posts/pfbid0x2UbQWVR1ACVXt1AWgFPfxUXoQWwZsdCjsunyHkkvT2JJYNX7KwJAKBPKvENFthil
***************************
የፋይናንስ ደህንነት አገልግሎት ከወንጀል ተግባር ጋር ግንኙነት ያላቸውን ከ600 በላይ የባንክ ሂሳቦች ማገዱን አስታወቀ።
አገልግሎቱ ለኢቢሲ በላከው መግለጫ፣ ከወንጀል ተግባር ጋር ግንኙነት ያላቸው የባንክ ሂሳቦችን እንዳገደ አስታውቋል።
ከህገ-ወጥ የውጭ አገራት ገንዘብ ማስተላፍ ወንጀሎች ጋር ግንኙነት እንዳላቸው የተጠረጠሩ 665 የባንክ ሂሳቦች እንዳይንቀሳቀሱ ማገዱን ነው የገለጸው።
በአገልግሎቱ የታገዱት የባንክ ሂሳቦቹ ህጋዊ የውጭ አገራት ገንዘብ ማስተላለፍ ፈቃድ ሳይኖራቸው በህገ-ወጥ መንገድ በአገር ውስጥ እና በውጭ አገራት ከሉ አካላት ጋር ትስስር በመፍጠር በህገ-ወጥ መንገድ የገንዘብ ማስተላለፍ ተግባር ላይ ተሰማርተው የተገኙ መሆናቸው ታውቋል።https://www.facebook.com/EBCzena/posts/pfbid0x2UbQWVR1ACVXt1AWgFPfxUXoQWwZsdCjsunyHkkvT2JJYNX7KwJAKBPKvENFthil