ባለፉት ስድስት ወራት በኅብረተሰቡ ተሳትፎ 62.9 ሚሊዮን ብር የሚገመት የአካባቢ ልማት ማከናወኑን የንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ የኅብረተሰብ ተሳትፎና በጎ ፈቃድ ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት አስታወቀ።
የጽህፈት ቤቱ ኃላፊ ወ/ሮ እቴማር ጌታቸው ለኮሚሽኑ ኮሙኒኬሽን እንዳስታወቁት በበጀት ዓመቱ ስድስት ወራት የክፍለ ከተማውን ኅብረተሰብ በማሳተፍ 31 ሚሊዮን ብር በጥሬ ገንዘብ፣ በዓይነትና በጉልበት ለመሰብሰብ ታቅዶ 62.9 ሚሊዮን ብር መሰብሰብ መቻሉን ተናግረዋል። ዝቅተኛ ገቢ ያላቸውና ለመሰረተ ልማት ተግባር ማዋጣት ለማይችሉ ነዋሪዎችም ፕሮጀክት በመቅረፅና 1.1 ሚሊዮን ብር በመሰብሰብ የተለያዩ መሰረተ ልማቶች መከናወናቸውን ነው ኃላፊዋ የተናገሩት።
ኅብረተሰቡን በአካባቢ ልማት በስፋት በማሳተፍም 19.6 ኪ.ሜ ሰቤዝና 16.1 ኪ.ሜ ኮብል ጥገና ተከናውኗል ብለዋል። የኅብረተሰቡን የልማት ፍላጎት መሰረት በማድረግ 4 አነስተኛ ድልድዮች፣ 10.7 ኪ.ሜ ቱቦ ቀበራ፣ 10 ኪ.ሜ ቱቦ ጥገና፣ 3 የማኅበረሰብ አቀፍ ፖሊስ ማዕከላት እንዲሁም 5 የጋራ መፀዳጃ ቤቶች ተገንብተዋል።
የተሰሩ ልማቶች ለኅብረተሰቡ የረጅም ጊዜ የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎች ምላሽ የሰጡ መሆናቸውን የተናገሩት ወ/ሮ እቴማር 9.4 ኪ.ሜ የዲች ስራ፣ 4 ኪ.ሜ የውስጥ ለውስጥ የመንገድ መብራት ዝርጋታ እና 2.8 ኪ.ሜ የጠጠር መንገድ መሰራቱን ገልፀዋል። 5 ኪ.ሜ ቴራዞ ንጣፍ እና 2 ኪ.ሜ የድጋፍ ግንብ መከናወኑን ኃላፊዋ አክለዋል።
በክፍለ ከተማው በተከናወኑ መሰረተ ልማቶች ለ628 ወጣቶች ጊዜያዊ የስራ እድል እንዲሁም 62.9 ሚሊዮን ብር የገቢያ ትስስር ተፈጥሯል።
ማኅበረሰቡን በአካባቢ ሰላም፣ በፅዳት፣ በልማት፣ በመልካም አስተዳደር እና በሌሎች ተግባራት በማስተባበርም 64 ብሎኮችን ሞዴል ማድረግ መቻሉን ያብራሩት ኃላፊዋ ኅብረተሰቡ በአካባቢ ልማትና ሰላም እያሳየ ያለውን የነቃ ተሳትፎ አጠናክሮ እንዲቀጥል ጥሪ አቅርበዋል።
የማኀበራዊ ሚዲያ አማራጮቻችን፥
ፌስቡክ - https://www.facebook.com/cpvcc.2015
ቴሌግራም - https://t.me/CommunityPVC
ቲክቶክ - https://www.tiktok.com/@voluntarismaddis16
ዩቱዩብ - https://youtube.com/@communityparticipationvolu8714
ዌብሳይት - www.volunteeraddis.et
Instagram - https://www.instagram.com/communitypv/
Twitter - https://x.com/Volunteeraddis
የኀብረተሰብ ተሳትፎና በጎ ፈቃድ ማስተባበሪያ ኮሚሽን - አዲስ አበባ

Similar Channels



የኀብረተሰብ ተሳትፎና በጎ ፈቃድ ማስተባበሪያ ኮሚሽን በአዲስ አበባ
እንደዚህ ያለው የኀብረተሰብ ተሳትፎና በጎ ፈቃድ ማስተባበሪያ ኮሚሽን በአዲስ አበባ፣ እንደ የዕድገት እቅድ እንዲሆን የተመሠረተ በግንዛቤ የሚደረገው በህዝብ ትምክህት ማስተባበሪያ ነው። ይህ ኮሚሽን የአካባቢዎች አማካኝ ተወካይ ሆኖ የኅዝብ ውሳኔ ተመን ማስተዋልና የኅዝብ እንደ ፈቃድ ወይም ተሳትፎ የሚሰጠው አመራር ይሰጣል። በግልፅ የኅዝብ ተሳትፎ መንግስታት በጣም ወንጌዎች ላይ የሚሆኑት ናቸው። ይህ በአመራር ዘርፍ ውስጥ የኅዝብ መረጃ ማስተዋልን ለማካተት የተገባ እና ጥቃት ለሚያሳይ ተከታይ እንደነዚህ በጠንካራ የሚወስዱ የዕድገት ሥራዎች ይገኙበታል።
የኀብረተሰብ ተሳትፎ ምንድነው?
የኀብረተሰብ ተሳትፎ በሕዝብ ባለሞያነት ውስጥ ህዝብ ውሳኔዎችን ወንድ እንዲያወዋው የሚያካብር አካባቢ እና ግንዛቤ እቅድ ማስተካከሊያ ከለውጥ የወንድ ወርቅ ይሆናል። ይህም ወዲያውኑ የኀብረተሰብ ኃላፊዎችና ህዝቡ በገንዘብ ይለወጣሉ።
የተሳትፎ ስርአት እንዳይወድድ፣ ይዘው ከተሳትፎ ውስጥ በፈቃድ ወንድ ለውጥ ነው የሚሰጠው። እነዚህ የመንግሥታት ዕድገት እና ውሳኔዎች በህዝብ እንዲኖር ይረዳባቸዋል።
ይህ ኮሚሽን ምን ይረዳዋል?
አዲስ አበባ ውስጥ የኀብረተሰብ ተሳትፎ ማስተባበሪያ ኮሚሽን የሚሰጥው በህዝቡ ውሳኔዎች ውስጥ ይረዳል። ይህ ኮሚሽን እንደሚሰራው እንዳገኙ የዚህ አንድ ድምፅ ይገኙት ይሰጡዋል።
አዲስ አበባ ላይ የሚሰራው የገንዘብ ማሰባሰባ ይሆኖና የተወሰነ ዝርዝር ገዥና ወይም ዝርዝር ዕለታዊ ማሳወቅ የሚደርሰው ይደርሳል።
የኮሚሽኑ ዋና ግንዛቤ ምንድነው?
የኮሚሽኑ ዋና ግንዛቤ እንደምን ይመስል የመንግሥታት ፈቃድ ወይም አስተዋል በህዝብ ላይ ፈቃድ የሚሰጡ ጉዳይ ይሆኖታል።
ይህ ወደ ግልፅ የተለያዩ ሃገሮች ዕንቅስቃሴን ይረዳል ወደሌላ ገዝበዋል የሚሰጡ አካባቢዎችን ይለዋወጁት እንዳለው።
አዲስ አበባ ውስጥ የኮሚሽኑ አስተዋል ምን ነው?
አዲስ አበባ ውስጥ የኮሚሽኑ ቃል በጥንቃቅ የኾነ ውሳኔ ቢሆንም ወደ እንዲህ በሕዝብ ውሳኔ ላይ ከወንጌር ይገኛሉ።
ይህ ወደነዚህ ዬቹ ህዝብ እንዲወሳደድ፣ መንግሥታት እንደሚሰሩት አንድ ጊዜ ይደርሳል።
የኀብረተሰብ ተሳትፎና በጎ ፈቃድ ማስተባበሪያ ኮሚሽን - አዲስ አበባ Telegram Channel
የኀብረተሰብ ተሳትፎና በጎ ፈቃድ ማስተባበሪያ ኮሚሽን - አዲስ አበባ ላይ የተሰየለት ስለሆነ ሙሉ ገፅ! በእንግሊዝነ መከታብ ወምገባችሁ እና አገልግሎታችሁን እንደመጠቀም የመነሻው ኢንፌሽን ፡፡ አሁን የምንከብረው ስም ወደ communitypvc ማስረጃ እንዳይጠቀሙ እርስዎም ይስከራሉ። communitypvc ዛሬ በሁኔታ ለእኛ ለሚሰጥ ሥራን ለመረጃ ብዙ አገልግሎትን አከፈትላችሁ። ስለዚህ እኛ የምንከብረው ንብረት እንቀይረዋለንና።