ቅዱሳት መካናት

@kidusat_mekanat


ስለ ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ገዳማትና አድባራት መረጃ መለዋወጫ ቻናላችንን ይቀላቀሉ ዘንድ የተዋህዶ ልጆችን ይጋብዙ

ለማንኛውም ጥያቄ
@betewali
@Zegedamat

💚👇 በፌስቡክ ያግኙን 💚👇
👉 https://www.facebook.com/abageorgis/

👉 https://m.facebook.com/zegedamat/

ቅዱሳት መካናት

20 Oct, 12:45


የከበረ ነው ገናና
አዲስ ዝማሬ በቀሲስ መምህር ጥበቡ

https://vm.tiktok.com/ZMh5E3uw7/

ቅዱሳት መካናት

18 Oct, 06:41


ለአባ ጽጌ ድንግል ገዳም ወፍጮ ለማስገባት በ3 ሰው ማለትም በአባ ወልደ ሐዋርያት፣ በቢንያም መንግሥቴ እና በቃልኪዳን አበበ አካውንት እንዲከፈት በተነጋገርነው መሠረት በዛሬው ዕለት ተገናኝተን የገዳሙ አበምኔት የኔታ አባ ገብረ ሥላሴ በተገኙበት አካውንቱ ተከፍቷል።

ገዳሙ የሁላችንም ስለሆነ በቻልነው መጠን ተንቀሳቅሰን ለገዳሙ ቋሚ የገቢ ምንጭ እንዲኖረውና መናኒያኑ ራሳቸው እየሰሩ የዕለት ምግባቸውን (ሠርከ ኅብስት) እንዲችሉ ለማድረግ ጥረት ማድረግ ይጠበቅብናል።

በመሆኑም፦ በገዳሙ ሊሰሩ ከታቀዱ ፕሮጀክቶች ውስጥ የመጀመሪያው በኤሌክትሪክ የሚሠራ ወፍጮ ቤት መክፈት ነው። ለዚህ ፕሮጀክት አሁን ባለው ወቅታዊ የዋጋ ግሽበት ጠቅላላ ወጪውን አስልተን ወደፊት የምንገልጽ ሲሆን ለጊዜው በአስቸኳይ የ3 Phases ቆጣሪ ክፍያ አሟልቶ ከሚመለከተው አካል ፈቃድ መውሰድ ያስፈልጋል።

Aba Wolde-Hawariyat & Biniyam Mengiste & Kalkidan Abebe
👉 1000655570296

ቅዱሳት መካናት

16 Oct, 06:34


የዋርካዎቹ ጥላቸው ዛሬ ወደቀ።
ለልማዱ አርካ፣ ዝግባ፣ ሾላ ለሌሎች ምድራውያን ፍጥረታት መጠጊያ ማረፊያ መጠለያ ይሆናሉ መናኙ አባ መፍቀሬ ሰብእ ግን ለዋርካዎቹ፣ ለዝግባዎቹ ለሾላና ለወይራዎቹ መጠለያቸው ነበሩ። ለዚህ የሰው ምስክር አያስፈልግም በቅዱስ ላሊበላ በሐይቅ ቅዱስ ስጢፋኖስ ገዳም በደሴ አድባራት ስለእርሳቸው ለዘለዓለም ሊመሰክሩ የቆሞት ዛፎች ሕያዋን ምስክሮች ናቸው።
አባ መፍቀሬ ሰብእ ማለት ለምናኔ ከወጡበት ጊዜ ጀምሮ የተወለዱበትን አካባቢና ዘመዶቻቸውን ዙረው ያልተመለከቱ አክስቴ አጎቴ ዘመዴ ባዕዴ የሚባለው ግሳንግስ የጠፋላቸው እንደ ስማቸው በፍቅረ ሰብእ የተገነቡ ሙስሊም ክርስቲያኑ በእኩል የሚወዳቸው እርሳቸውም በእኩል የሚወዱ የፍቅር ሰው ናቸው። (ነበሩ ለማለት ተናነቀኝ)
በከተማ እየኖሩ የኔ የሚሉት ተቀማጭ ገንዘብ፣ የራሰቸው መጠጊያ ቤት የሌላቸው ነገር ግን በርካታ አብያተ ክርስቲያናትን ያስገነቡ በመንፈስ ድኃ የሆኑ አባት ናቸው። ማኅበረ ምእመናኑም ይህንን ያውቅላቸዋል። ለአባ መፍቅሬ ሰብእ በአደራ ገንዘቡን ለገዳማት እና አድባራት የላከ ሰው ለእግዚአብሔር የሰጠያህል አይጠራጠርም። ለደሴ ምእመናን ደረሰኝ ከማስቆረጥ ለአባ መፍቀሬ መስጠት አስተማማኝ ነው።
ከብዙ ደጋግ አበው የተገናኙ ጣዕመ ምናኔ የገባቸው <<መንኖ ዓለም ምስለ ዓለም>> የተፈጸመላቸው የክርስትና ተምሳሌት ናቸው።
ምን እላለሁ? ምንስ እናገራለሁ?
አሳዳጊየ! መካሪየ! ተቆርቋሪየ! አባቴ።
አባ መፍቀሬ ሰብእ ለተመልካች የተማሩ የማይመስሉ ምሥጢር ያደላደሉ፤ ሲጠቅሱም አንድ ቃል ሁለት ቃል ሳይሆን ሁለት ሦስት ዐረፍተ ነገራትን ከመጽሐፍ ቅዱስ አፈፍ አድርገው የሚናገሩ፤ ጣዕመ ትምህርት የሚያውቁ በተለይም ደገኛ መምህር ከተገኘ በጉባኤ መካከል ወፍ እንዲዞር የማይፈቅዱ የዐውደ ምሕረት አስከባሪ ተቀምጦ ተማሪ ሳይናገሩ አስተማሪ ናቸው። በእድሜው ሁሉ ዐውደ ምሕረት ላይ ቁጭ ብሎ ረጅም ዘመናት ትምህርት የሰማ ሰው ይፈለግ ቢባል አባ መፍቀሬ ሰብእን የሚመስል አይገኝም። ደሰ ከተማ ላይ ከየትኛውም ደብር ጉባኤ ተደርጎ አምልጧቸው አያውቅም።
አባ መፍቀሬ የታወቀ መኖሪያ እንጂ የተለየ ደብር፤ የተለየ ወረዳ፤ የተለየ ሀገረ ስብከት የላቸውም። ተቸገረ ለተባለ በየትኛውም ቦታ ላለ ቤተ ክርስቲያን እንደ ግል ቤታቸው ይጨነቃሉ።
ላሊበላ የአገልግሎት ማኅፀናቸው ግሸን ዙፋናቸው ናት።

ሞተከ አባ እመ ይሰምዕ በድምፅ
ሰብእ አኮ እምከየ ዕፅ።
የኒህን ደግ መናኝ ነፍስ ለማሳረግ የሚወርዱ ቅዱሳን ሀገራችንን ባርከውልን እንዲሄዱ እንጸልይ። በረከታቸው ይደርብን።

🖋 መምህር ኃይለማርያም ዘውዱ

ቅዱሳት መካናት

20 Sep, 08:42


👣 እግሮች ሁሉ ወደ ግሸን ያመራሉ... 🚶

የማይቀርበት የንግሥ ጉዞ ወደ ታሪካዊቷና ጥንታዊቷ
የመስቀሉ መገኛ ዳግማዊት ኢየሩሳሌም
#ግሸን_ደብረ_ከርቤ_ማርያም
* መነሻ መስከረም 15 እና 17
*መመለሻ ለሁሉም መስከረም 23 (24)
*የጉዞ ዋጋ፦ ቦታው ላይ ምግብና ማረፊያን ጨምሮ በ15 ለሚነሳው 7500 ብር፣ በ17 ለሚነሳው 7000 ብር

👉🏿 በጉዟችን ላይ አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ፣ አቡነ በጸሎተ ሚካኤል፣ አባ ጽጌ ድንግል፣ ፅጋጃ አቡነ አኖሬዎስ፣ በልበሊት ኢየሱስ፣ ሐይቅ እስጢፋኖስና ሌሎችንም ገዳማት እንሳለማለን
* ለበለጠ መረጃ፦
👉 0911289877
👉 0901070707

• ባላችሁበት አካባቢ ትኬት ለመቁረጥ (ለምዝገባ)፦
👉 በሚከተሉት የመ/ር አንተነህ ውብሸት የባንክ አካውንቶች በካሽ (በሞባይል ባንኪንግ) አስገብታችሁ ደረሰኙን የጉዞው ቀን ይዞ መምጣት ወይም Screenshot አድርጋችሁ በቴሌግራም ልትልኩልን ትችላላችሁ።
☞ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 1000099794899
Swift Code: CBETETAA
☞ አቢሲኒያ ባንክ 73439825
Swift Code: ABYSETAA
☞ አሐዱ ባንክ 0042939910101
☞ አማራ ባንክ 9900001752271
☞ ዓባይ ባንክ 1931019728607012
☞ አዋሽ ባንክ 01320104564900
☞ ቴሌ ብር 0901070707

በማኅበራዊ ሚዲያ ገጾቻችን ቤተሰብ በመሆን ያግዙን

• በዩቲዩብ ☞ https://youtube.com/@mekoreta

• በቲክቶክ 👉🏿 http://tiktok.com/@betewali

• በራምብል 👉 https://rumble.com/c/Mekoreta

• በቴሌግራም 👉🏿 https://t.me/Kidusat_Mekanat እና

☞ https://t.me/gishenmaryam

ቅዱሳት መካናት

04 Sep, 10:20


ሰላምታ፦ በጾመ እግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ እና በጾመ እግዝእትነ ማርያም የሚባልና የቅድስት ቤተክርስቲያናችንን ክብር የሚገልጥ ምስጋና ነው።
@ አዋበል ዥጎድ መድኃኔዓለም


👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇

★ መስከረም 15 እና 17 ወደ ታሪካዊቷና ጥንታዊቷ የመስቀሉ መገኛ ግሸን ደብረ ከርቤ ማርያም ለምናደርገው ዓመታዊ የንግሥ ጉዞ ምዝገባ ላይ ነን።

*የጉዞ ዋጋ፦ ቦታው ላይ ምግብና ማረፊያን ጨምሮ በ15 ለሚነሳው 7500 ብር፣ በ17 ለሚነሳው 7000 ብር
*መመለሻ ለሁሉም መስከረም 23

👉🏿 በጉዟችን ላይ አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ፣ አቡነ በጸሎተ ሚካኤል፣ አባ ጽጌ ድንግል፣ ፅጋጃ አቡነ አኖሬዎስ፣ በልበሊት ኢየሱስ፣ ሐይቅ እስጢፋኖስና ሌሎችንም ገዳማት እንሳለማለን
* ለበለጠ መረጃ፦
👉 0911289877
👉 0901070707

• ባላችሁበት አካባቢ ትኬት ለመቁረጥ (ለምዝገባ)፦
👉 በሚከተሉት የመ/ር አንተነህ ውብሸት የባንክ አካውንቶች በካሽ (በሞባይል ባንኪንግ) አስገብታችሁ ደረሰኙን የጉዞው ቀን ይዞ መምጣት ወይም Screenshot አድርጋችሁ በቴሌግራም ልትልኩልን ትችላላችሁ።
☞ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 1000099794899
Swift Code: CBETETAA
☞ አቢሲኒያ ባንክ 73439825
Swift Code: ABYSETAA
☞ አሐዱ ባንክ 0042939910101
☞ አማራ ባንክ 9900001752271
☞ ዓባይ ባንክ 1931019728607012
☞ አዋሽ ባንክ 01320104564900
☞ ቴሌ ብር 0901070707

ቅዱሳት መካናት

05 Aug, 08:33


“ትዳር ይደከምለታል...”
🎤 በየኔታ ርእሰ ሊቃውንት አባ ገብረ ኪዳን ግርማ

ቅዱሳት መካናት

19 Jul, 03:01


የንግሥ ጉዞ ወደ ስእለት ሰሚው
ቁልቢ ቅዱስ ገብርኤል
* መነሻ ሐምሌ 17 ከሌሊቱ 11:00
* መመለሻ ሐምሌ 20
* የጉዞ ዋጋ ማረፊያ ቤትን ጨምሮ 3000 ብር

2ኛ) በርካታ ገዳማት ያካተተ የንግሥ ጉዞ ወደ
ግሸን ደብረ ከርቤ ምዝገባ ጀምረናል።

ለበለጠ መረጃ ቀድመው ይደውሉ፦
👉 0901070707
👉 0911289877
ማኅበረ ቅዱስ ፊልጶስ ወአቡነ ሳሙኤል ዘዋልድባ

ቅዱሳት መካናት

17 Jul, 06:32


ሁለቱ ልበ ብርሀን ሕፃናቶች በብሬል የተጻፈ መዝገበ ጸሎት ለኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን አበረከቱ።

ሕፃን ሶሊያና እና ሕፃን ሄራን ዓይነ ስውራን ለሆኑ የቤተክርስቲያን አገልጋዮች እና ምዕመናን የጸሎት መጽሐፍ በብሬል አዘጋጅተው በመቀየር ለቅድስት ቤተክርስቲያን በዛሬው እለት በሥጦታ አበረከቱ።

ልበ ብርሃን ሕጻናቱ ከኅዳር 19 እስከ ታኅሣስ 19 ቀን 2016 ዓ.ም ባለው አንድ ወር ጊዜ መጽሐፍ እንደጻፉ የተገለጸ ሲሆን በትላንትናው እለት ለኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ሰጥተዋል።

በተጨማሪም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን በሊቃውንት ጉባኤ ታይቶ ተመርምሮ መጽሐፉን ከገመገመ በኋላ ለህጻናቱ የእውቅና ደብዳቤ ተበርክቶላቸዋል።

ቤተ ክርስቲያኑም በቀጣይ የአካል ጉዳተኛ አማኞች በመሰል ስራዎች ዙሪያ ድጋፍ እንደሚያደርግ አስታውቋል።

ሶስቱ መንታ ህጻናቱ የፊታችን ሐሙስ ለህክምና ወደ ባንኮክ የሚያመሩ ሲሆን ሲመለሱ በድምቀት የምስጋና እና የምረቃ ዝግጅት እንደሚኖር ተጠቁሟል።

ቅዱሳት መካናት

11 Jul, 17:06


“በቤተክርስቲያን የኖረ ወደ ብርሃን መቅደስ ይገባል፤ ከመቅደስ የራቀ ከላይኛው መቅደስም አይገባም።”
🎤 በርእሰ ሊቃውንት የኔታ መምህር አባ ገብረ ኪዳን ግርማ

ቅዱሳት መካናት

27 Jun, 13:23


የንግሥ ጉዞ ወደ #የበረሃው_ገነት_አስደናቂው_ጋስጫ_ገዳም
* መነሻ ሐምሌ 5 ከሌሊቱ 11:00
* መመለሻ ቀን ሐምሌ 8
* የጉዞ ዋጋ ስንሄድ ምሳን ጨምሮ 3000 ብር
ለበለጠ መረጃ፦
☞ 0901070707 / 0911289877

✥ ስለ አስደናቂው ጋስጫ ደብረ ባህርይ አባ ጊዮርጊስ እና አባ በጸሎተ ሚካኤል አንድነት ገዳም ምን ያህል ያውቃሉ?
☞ ከ12ኛው መ/ክ/ዘ ጀምሮ የታላቁ ጻድቅ አባ በጸሎተ ሚካኤል ጸሎተ በዓት የነበረ፣
☞ ዕውቁ የድጓ ሊቅ አባ ጊዮርጊስ ዘጋሰጫ ከ47 በላይ ቅዱሳት መጻሕፍትን በመንፈስ ቅዱስ ተመርተው የጻፉበት ሙራደ ቃል በርካታ ደቀ መዛሙርት ያፈሩበት መካነ አእምሮ፣
☞ ከመጀመሪያው የቅድስት ቤተክርስቲያናችን ጉባዔያት ማስመስከሪያ ሐይቅ ቅ.እስጢፋኖስ ቀጥሎ ዓቢይ መካነ ትምህርት የነበረ፣
☞ ጻድቁ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ለ10 ዓመታት ምነና እና የምንኩስናን ትምሕርት ከአባ በጸሎተ ሚካኤል የተማሩበት፣
☞ ከአቡነ በጸሎተ ሚካኤል እና አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ ክቡር ዓፅማቸው በተጨማሪ የ6000 መናንያን ዓፅመ ቅዱሳን የሚገኝበት፣
☞ የሁለቱም ግኁሣን ቅዱሳን አበው አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ እና አባ በጸሎተ ሚካኤል እጅግ ጥንታዊና ታሪካዊ የዋሻ አብያተ ክርስቲያናት የሚገኙበት፣
☞ ከ95 - 130 ሜትር ቁመት ያለው ተራራ ላይ የተመሠረተ እና 46 ሜትር ቁመት ባለው መሰላል የሚወጣ ጥንታዊ ገዳም ነው፡፡
☞ ከአዲስ አበባ እሰከ ገዳሙ ድረስ በደሴ ከላላ 600 ኪ.ሜ በሙከጡሪ ዓለም ከተማ 270 ኪ.ሜ ብቻ ነው፡፡

✥ በገዳሙ ያሉ አስደናቂ አብያተ መቃድስና ታሪካዊ ቦታዎች፦
☞ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ለ10 ዓመት የምንኩስናን ትምህርት የተማሩበት የአባ በጸሎተ ሚካኤል ፍልፍል ዋሻ ቤተ መቅደስ፣
☞ በየዓመቱ የሰሙነ ሕማማት ከየት እንደሚመጣ የማይታወቅ ከአስደናቂ ኅብረ ቀለም ጋር ፬ እግሮችና ፪ ክንፍ ያለው እንስሳ ከመናኒያኑ ጋር ስግደቱን ጨረሦ ወዴት እንደሚሄድ ሳይታወቅ የሚሰወርበት፣ ሊቁ ቅዱስ ጊዮርጊስ ዋሻውን ካነፀ በኋላ ቅ/ሚካኤል በሰይፍ የሸነቆረለት ጣሪያው ክፍት ሆኖ ዝናብ የማያስገባው ጻድቁ የከበረ ቃልኪዳን የተቀበሉበት መካነ መቃብራቸው የሚገኝበት ተአምረኛው የአባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ ፍልፍል ዋሻ ቤተ መቅደስ፣
☞ በገዳሙ በር ላይ ከመንገዱ ስር በአቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስና በቅ/ኪዳነ ምሕረት ስም ከአንድ ወጥ ነጭ ድንጋይ የተፈለፈለ የዋሻ ቤተ መቅደስ፣
☞ ጻድቁ ካነጸው በኋላ የተሰወረውና በፈቃደ እግዚአብሔር በቁልቋልና እሾሃማ ዕፅዋት ታጥሮ በዘንዶና በነብር ዘወትር እየተጠበቀ ኅቡዓኑ ቅዱሳን አበው የሚርመሰመሱበት የግኁሣን በዓት ስውሩ ገዳም፣
☞ ያለምንም ማሰሪያ ሚስማርና ሐረግ (ገመድ) ሳይጠቀሙ የቅንጭብ እንጨቶችን በአስደናቂ ጥበብ በማወናገር ብቻ የተሰራ የገዳሙ መወጣጫ 46 ሜትር ጥንታዊ መሠላል፣
☞ በርካቶች ከጨጓራ፣ ከሆድ ሕመም፣ ከኩላላትና ከማንኛውም ዓይነት የውስጥ ደዌ የዳኑባት ተአምረኛዋ የጻድቁ መራሪት ጠበል፣
☞ እንደ ግሸን አንድ ብቻ የሆነውና ከአንድ ወጥ አለት ድንጋይ የተፈለፈለው አስገራሚ መግቢያና መውጫ በር፣
☞ አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫና አባ ጽጌ ድንግል በእፍኝ
አፈር ረጭተው የጸናላቸው የእግዜር ድልድይ፣

✥ የገዳሙ ቃል ኪዳን ፦
👉 በበዓልህ ቀን ከቦታው የረገጠውን ባንተ ስም ለተራበ ያበላውን ለተጠማ ያጠጣውን በስምህ ቤተ ክርሰቲያን ያሳነጸውን በስምህ መባ ያስገባውን የማታልፍ መንግስትን አወርስልሃለሁ ብሎ ቃል ኪዳን ገበቶላቸዋል፡፡

✥ በታላቁ ገዳማችን ውስጥ ያሉ ዓመታዊ ክብረ በዓላት፦
👉 የወርቃማው ዘመን ወርቃማ ደራሲ፣ መናኝ፣ ጻድቅ፣ ሊቅ፣ የሕዝብ መምህር፣ ፈላስፋ፣ የሥነ ምሕንድስና ባለሙያ፣ እንደ ሙሴ ኦሪትን የተረጎመ የተዋህዶ ጠበቃ “ኢትዮጵያዊው ቄርሎስ ዐምደ ሃይማኖት”፣ “ለመናፍቃን መዶሻ የነገረ መለኮት ሊቅ ዳግማዊ ዮሐንስ አፈወርቅ”፣ “የድጓውና የጾመ ድጓው አደላዳይ ዳግማዊው ቅዱስ ያሬድ ማኅሌታይ”፣ መናኝ እንደ ኤልያስ፤ ልሳነ እረፍት አንደ ጳውሎስ፤ መሃንዲስ እንደ ላሊበላ፤ ኮከበ ክብር፤ ባህረ ጥበብ፤ በመለኮት ጨው የጣፈጠ፤ ቅድስት ቤተ ክርስቲያንን በድርሰቱ ያንቆጠቆጣት ጥበበኛ፣ ታላቁ ምሁር ሊቁ አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ
→ ጽንሰታቸው ጥቅምት 3 ቀን
→ ልደታቸውና ዕረፍታቸው ሐምሌ 7 ቀን በዓለ ንግሥ በደማቅ ሁኔታ ይከበራል።

👉 የታላቁ ጻድቅ የአባ በጸሎተ ሚካኤል
→ ግንቦት 21 በዓለ ልደታቸው፣
→ ሐምሌ 21 በዓለ ዕረፍታቸው፣
→ የካቲት 12 በዓለ ቅዳሴ ቤታቸው ዓመታዊ የንግሥ ክብረ በዓል በሊቃውንተ ቤተክርስቲያን ያሬዳዊ አገልግሎት ደምቆ ይከብራል፡፡

★ ወደዚህ ቅዱስ ስፍራ ታላቅ የበረከት ጉዞ ተዘጋጅቷል፤ ሊሞላ ጥቂት ወንበሮች ብቻ ናቸው የቀሩን።

✞❖✞ ጦማሩን አንብበው Share, Tag, Like, Comment & Forward... በማድረግ ለሌሎችም ያካፍሉት!

ጌታችን በወንጌል፦ “የእናንተ ግን ዓይኖቻችሁ ስለሚያዩ ጆሮቻችሁም ስለሚሰሙ ብፁዓን ናቸው። እውነት እላችኋለሁ፥ ብዙዎች ነቢያትና ጻድቃን የምታዩትን ሊያዩ ተመኝተው አላዩም፥ የምትሰሙትንም ሊሰሙ ተመኝተው አልሰሙም።” እንዳለ። ማቴ ፲፫፥ ፲፮- ፲፯
እነዚህን ቅዱሳት መካናት ተሳልሞ የቃልኪዳን በረከታቸውን ለማግኘት የታደለ ማን ነው?

• በጉዟችን የምንሳለማቸው ቅዱሳት መካናት፦
→ ደብረ ባሕርይ አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ ገዳም (ዋሻ)፣
→ ጋስጫ አቡነ በጸሎተ ሚካኤል ገዳም (ዋሻ)፣
→ ደብረ ጽጌ አባ ጽጌ ድንግል ገዳም (ዋሻ)፣
→ ተአምረኛው ደብረ መድኃኒት አቡነ መልከ ጼዴቅ ገዳም (ዋሻ)፣
→ ጥንታዊው በልበሊት ኢየሱስ ገዳም፣
→ ታሪካዊቷ ትርንጎ ማርያም፣ እና ሌሎችም...

✞❖✞ እነዚህን ቅዱሳት መካናት መሳለም የምትሹ ኦርቶዶክሳዊያን ሁሉ ይደውሉልና አብረውን ይጓዙ!
👉 0901070707
👉 0911289877
ማኅበረ ቅዱስ ፊልጶስ ወአቡነ ሳሙኤል ዘዋልድባ

• ባላችሁበት አካባቢ ትኬት ለመቁረጥ (ለምዝገባ)፦
👉 በሚከተሉት የመ/ር አንተነህ ውብሸት የባንክ አካውንቶች በካሽ (በሞባይል ባንኪንግ) አስገብታችሁ ደረሰኙን የጉዞው ቀን ይዞ መምጣት ወይም Screenshot አድርጋችሁ በቴሌግራም ልትልኩልን ትችላላችሁ።
☞ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 1000099794899
Swift Code: CBETETAA
☞ አቢሲኒያ ባንክ 73439825
Swift Code: ABYSETAA
☞ አሐዱ ባንክ 0042939910101
☞ አማራ ባንክ 9900001752271
☞ ዓባይ ባንክ 1931019728607012
☞ አዋሽ ባንክ 01320104564900
☞ ዳሽን ባንክ 5248723384011
☞ ቴሌ ብር 0901070707

* መነሻ ቀን ሐምሌ 5
* መመለሻ ቀን ሐምሌ 8

* መነሻ ቦታዎች፦ መገናኛ አደባባይ እና አራዳ ቅ/ጊዮርጊስ

#ማሳሰቢያ:-
🎫 መታወቂያ ወይም ፓስፖርት ልትይዙ ይገባችኋል።
🌌 አካባቢው የመንገድ መብራት ስለሌለው የእጅ ባትሪ ይያዙ፤
🥾 የምንሳለማቸው ገዳማት የእግር መንገድ ስላላቸው ቀድሞ መዘጋጀትና ሽፍን ጫማ ማድረግ ይገባል።

✥✞✥ ጽሑፉን ሌሎች እንዲያነቡትም Like እና Share ያድርጉ፤ ፔጁን Like / Follow በማድረግ ያግዙን።

👇 በቴሌግራም ይቀላቀሉን 👇
☞ @waldiba
☞ @negeretewahido

❖ የዩቲዩብ ቻናላችንን « መኮሬታ Mekoreta Tube »ን በሚከተለው ሊንክ ከፍተው Subscribe, Like, Share, Comment & Copy Link በማድረግ ያግዙን
☞ https://youtube.com/@mekoreta

ቅዱሳት መካናት

22 Jun, 07:28


👉 ዕለተ ሰንበትን የት ሊያሳልፉ አስበዋል? ደግሞ ወርኃዊ በዓሉ የኪዳነ ምሕረት ነው።

☞ ወደ ታሪካዊቷ አንጎለላ አብረውን ተጉዘው ተአምረኛዋ ሰሚነሽ ኪዳነ ምህረትን መሳለም ይፈልጋሉ?

መነሻ፦ ነገ እሑድ ሰኔ 16 ከጠዋቱ 11:30
መመለሻ፦ በዕለቱ
የጉዞ ዋጋ ምሳን ጨምሮ 700 ብር
መነሻ ቦታዎች፦ አራዳ ጊዮርጊስ፣ መገናኛና ጣፎ አደባባይ

ለበለጠ መረጃ፦ 0901070707

#ለምዝገባ (ትኬት ለመቁረጥ)፦
👉 ባላችሁበት አካባቢ
በሚከተሉት የመምህር አንተነህ ውብሸት የባንክ አካውንቶች በካሽ (በሞባይል ባንኪንግ) አስገብታችሁ ደረሰኙን የጉዞው ቀን ይዞ መምጣት ወይም Screenshot አድርጋችሁ በቴሌግራም ልትልኩልን ትችላላችሁ።
☞ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 1000099794899
Swift Code: CBETETAA
☞ አቢሲኒያ ባንክ 73439825
Swift Code: ABYSETAA
☞ አሐዱ ባንክ 0042939910101
☞ አማራ ባንክ 9900001752271
☞ ዓባይ ባንክ 1931019728607012
☞ አዋሽ ባንክ 01320104564900
☞ ቴሌ ብር 0901070707

1,322

subscribers

166

photos

42

videos