እኔ በእግዚአብሔር ፊት የምቆመው ገብር ኤል ነኝ( የሉቃስ ወንጌል ም 1፩፤፩፱)
በተባበሩት አረብ ኤሜሬት በአልአይን ደብረ ብስራት ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ታኅሣሥ22 \04\2015 ዓ.ም Dec31\12\2022
የቅዱስ ገብርኤል በአል ይከበራል ብፁዕ አቡነ ዲሜጥሮስ የሊባኖስ በተባበሩት ዓረብ ኤሜሬት እና የአካባቢው አህጉረ ስብከት ሊቀጳጳስ እንዲሁም የቅዱስ ሲኖዶስ አባል የሁሉም አደባራት አስተዳዳሪዎች
ከኢትዮጱያ የመጡ ሰባክያነ ወንጌል የየአድባራቱ ሰንበት ተማሪዎች በመላው ኤማራት የሚኖሩ ምዕመናን በተገኙበት በታላቅ ድምቀትይከበራል በዚሁ ዕልት እርሶም በበአሉ ላይ እንዲገኙ ተጋብዘዋል ።