የኢትዮጵያ ሙሉ ወንጌል ስነመለኮት ሴሚናሪ የሰነ አመራር ትምህርት በዲግሪ መርሀግብር እየሰጠ እንደ ሆነ ይታወቃል። የ2017 ፕሮግራም የሚጀምረው ሕዳር 2 ስለሆነ አዲስ ተመዝግባችሁ መማር የምትፈልጉ ሁሉ ዶክመንታችሁን በ telegram በመላክና ክፍያ በመፈጸም መመዝገብ ትችላላችሁ። ለተጨማሪ መረጃ በ ስ.ቁ 0968001933 ወይም 0913124075 ደውላችሁ አነጋግሩን።
ለበለጠ መረጃ፡
በዩትዩብ፡ https://www.youtube.com/@efgbc
ፌስቡክ፡ https://www.facebook.com/etfullgospel/
ቴሌግራም፡ https://t.me/EFGBC_HO እንዲሁም በሌሎች ፕላትፎርሞቻችን ይከታተሉን።
ለበለጠ መረጃ፡
በዩትዩብ፡ https://www.youtube.com/@efgbc
ፌስቡክ፡ https://www.facebook.com/etfullgospel/
ቴሌግራም፡ https://t.me/EFGBC_HO እንዲሁም በሌሎች ፕላትፎርሞቻችን ይከታተሉን።