Desye ashenafi(ደስዬ አሸናፊ)

@desyeashenafii


Personal channel

Desye ashenafi(ደስዬ አሸናፊ)

08 Aug, 04:05


#FYI
ኮሚቴ ኣሰናዳኢት መበል 14 ጉባኤ ህወሓት በዝሒ ኣባላታ ካብ 9 ናብ 3 ወሪዱ::

በብመዓልቱ ንባዕሎም እናግለሉ ዝመፁ ኣባላት ኮሚቴ ኣሰናዳኢት ጉባኤ ህወሓት ኣብ ቀረባ እዋን #ኢሳያስ ታደሰን #ኣልማዝ ገ/ፃድቕን ንባዕሎም ካብቲ ኮሚቴ ኣግሊሎም ኣለዉ::

እታ ኣሰናዳኢት ኮሚቴ ሕዚ 3 ሰብ ሒዛ ተሪፋ'ላ ንሶም'ዉን #መንጀርኖ ፣ወዲከበደን ክብሮምን ዝበሃሉ ጥራሕ እዮም::

3/9 እዮም ንዉድባዊ ሕጊ ይኹን ን majority rule ብምጥሓስ ዝመርሑ ዘለው::

Desye ashenafi(ደስዬ አሸናፊ)

06 Jul, 05:50


በአፍሪካ ቀንድ የአሜሪካ ልዩ መልዕክተኛ አምባሳደር ማይክ ሐመር ወደ ኢትዮጵያና ጅቡቲ ሊጓዙ እንደኾነ የአገሪቱ ውጪ ጉዳይ መስሪያ ቤት አስታውቋል።
አምባሳደር ሐመር በኢትዮጵያ በሚያደርጉት ቆይታ፣ የኢትዮጵያ ፌደራል መንግሥት እና የትግራይ ኃይሎች የግጭት ማቆም ስምምነቱን ተግባራዊነት በሚገመግመው የአፍሪካ ኅብረት ኹለተኛ ስብሰባ ላይ እንደሚሳተፉ መስሪያ ቤቱ ገልጧል። የውጪ ጉዳይ መስሪያ ቤቱ፣ አሜሪካ በኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላም እንዲሰፍን የኢትዮጵያ መንግሥትንና የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደርን እንደምትደግፍ፣ የቀድሞ ተዋጊዎችን ትጥቅ ለማስፈታት፣ ለመበተንና ከኅብረተሰቡ ጋር መልሶ ለማዋሃድና ለማቋቋም ድጋፍ እንደምታደርግ እንዲኹም የሽግግር ፍትሕና ተጠያቂነት እንዲሰፍንና ተፈናቃዮቹ እንዲመለሱ ድጋፍ እንደምታደርግ አስታውቋል። ሐመር፣ በአማራና ኦሮሚያ ክልሎች ያለውን ግጭት በንግግር በመፍታት ዙሪያ ከባለሥልጣናት ጋር ይነጋገራሉ ተብሏል። ሐመር መቼ ኢትዮጵያ እንደሚገቡና ስንት ቀን እንደሚቆዩ ግን አልተገለጠም።

Desye ashenafi(ደስዬ አሸናፊ)

09 May, 08:27


ዜና: ማይክ #ሀመር የፌደራል መንግስቱ እና የትግራይ ሀይሎች መካከል ዳግም ግጭት እንዳይቀሰቀስ ለማወያየት አዲስ አበባ ይገባሉ ተባለ

#በአማራ እና #ኦሮምያ ክልል ግጭቶች ዙሪያ ይመክራሉ

#የአሜሪካ መንግስት የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ማይክ ሀመር ከሚያዚያ 30 ቀን እስከ ግንቦት 11 ቀን 2016 ዓ.ም ድረስ በአፍሪካ ቀንድ ጉብኝት እንደሚያካሂዱ ተገለጸ።

ሀመር የሚበኟቸው ሀገራት ኢትዮጵያ፣ ጂቡቲ እና ኬንያ መሆናቸውን የሀገሪቱ ውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት አስታውቋል።

ሀመር በአዲስ አበባ ቆይታቸው ከፌደራል መንግስቱ እና ከትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ባለስልጣናት ጋር ተገናኝተው በፕሪቶርያ ስምምነት አፈጻጸም ዙሪያ እንደሚመክሩ ተጠቁሟል።

ዳግም ግጭት እንዳይቀሰቀስ ለማድረግ የፌደራል መንግስቱ እና የትግራይ ሀይሎ መካከላቸው ያሉ ዋነኛ ልዩነቶች በውይይት እንዲፈቱ ለማስቻል ይመክራሉ ሲል መግለጫው አመላክቷል።

በአማራ እና ኦሮምያ ክልል ያሉ ግጭቶ በውይይት እንዲያበቁ ለማስቻል እና የተፈጸሙ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች ምርመራ እንዲካሄድባቸው ለማስቻል ይመክራሉም ተብሏል።

በጂቡቲም በመገኝ ከሀገሪቱ ባለስልጣናት ጋር በቀጠናዊ ጉዳዮች እንደሚመክሩ መስሪያ ቤቱ በመግለጫው ጠቁሟል።

ሀመር በኬንያ ስለሚኖራቸው ቆይታ መግለጫው ያለው ነገር የለም።

================
የአዲስ ስታንዳርድ

Desye ashenafi(ደስዬ አሸናፊ)

03 May, 11:06


...
መንግስታዉን ውድባውን መሓውር ከምድሌቱ ብምጥቃም ብዘይሕጋዊ መንገዲ ኣብ ወረዳ ራያ ጨርጨር ጣብያ ባግኤ ዝርከብ 457 #ሄክታር ዝገዝኦ በዓል ሃፍቲ #ዘርኡ ገብረሊባኖስ እውን ስራሕቲ ልምዓት ንምጅማር ኣብ ምድላው ይርከብ።

ነዙ ስዒቡ ድማ ብርክት ዝበሉ ምልሻታት ብመሃያ ካብ ምቁጻር ጀሚሩ ክሳብ በዓል ሞያ ንምቁጻር ኣብ መቐለ #vacancy እውን ኣውጺኡ ኣሎ።

እቲ መሬት ኣብ መውዐልኡ ዝወዓለ ንምኻኑ ዘረጋግጹን
ቁፅፅር ዝገብሩ ሰራሕተኛታት ኮምሽን #ኢንቨስትመንት ትግራይ መሓውሮምን፡ሰራሕተኛታት ምልማዕ መሬት፡ኣጠቃቅማ ምሕደራ መሬት፣በቢብርኩ ዝርከቡ ኣማሓደርቲ ክሳብ ሐዚ ምስቶም መሬት ወሰድቲ ብዝፈጥርዎ ርክብ ይኹን ብካሊእ ጽዕንቶ ስጉምቲ ክወስዱ ኣይራእን።

#መሬት ራያ ናይቲ ሓረስታይን ናይቶም ፎቆዶ የመንን ራጎን ዝስደዱ ዘለው መናእሰይ ደቁን ብምዃኑ ኩሉ ንፍትሒ ደው ዝብል ድምጹ ክስምእን ጽዕንቶ ክፈጥርን ኣለዎ ይብል።

#መሬት_ንህዝቢን

.
.
.
ክቅጽል እዩ

Desye ashenafi(ደስዬ አሸናፊ)

03 May, 11:06


ውራ መሬት #ራያ_ጨርጨር

መንግስታዉን ውድባውን መሓውር ከምድሌቶም ዘሽከርክሩ ገባሪ ሓዳገቲ #ጉጅለታትን ወልቀሰባትን ተሓራሲ መሬት ብዘይሕጋዊ መንገዲ ካብ #ህዝቢ እናወረሩ #መንእሰይ ሰኣን መሬት ኣብ ሕሱም ድኽነት ንኽነብርን ኣደዳ ስደትን መከራን ንክኾን ይገብሩ ኣለው።

ኣብ ወረዳ ራያ ጨርጨር ጣብያ #ባግኤ ዝርከብ #ሳቫና ዝብሃል ትካል ካብዚኣቶም ሓደ እዩ። ምስ #ሳቫና ተታሒዙ ብርክት ዝበሉ ዝለዓሉ ነገራት ስለዘለው ብዝርዝር ክመጸሉ እየ። ንሐዚ ግን #ሳቫና ኣብ ጣብያ #ባግኤ ብሽም ኢንቨስትመንት ብ2001 ዓ/ም 457 #ሄክታር #መሬት ወሲዱ ንምልማዕ ስርሕቲ ጀሚሩ ከምዝነበረ ዝፍለጥ እዩ።

እዚ ትካል ብላዕለወት ሰበስልጣን ዝተደገፈ ከምዝኾነ እዩ ዝነገር። ኣነ ዝረኸብክዎ ሓበሬታ ከምዘመላኽት ድማ በዓል ዋና #ሳቫና #ኣበራ ዝብሃል ኣብ ኣዲስ ኣበባ ዝነበር ትግራዋይ እዩ።

ትካል #ሳቫና ንኢንቨስትመንት ዝተቀበሎ መሬት ሓጺሩ ንዓመታት #ብዘይልምዓት ኮፍ ኣቢሉ ከፍቲ ሕዛእቲ አተየን ብምባል ገባር በገዛ ዓዱይ መርየቱይ ብገንዘብ ብምቅጻዕን ብሄክታር መቓቒሉ ብልዕል ዋጋ እናካረየ ህዝቢ ጸርጸር ንክብል ዝገበረ እዩ።

ነዚ ጉዳይ ንምስትኽኻል ምምሕዳር እቲ ወረዳ ነቲ ዝወረሮ መሬት 50% ንክምንጠል ወሲኑ ናብ ዞባን ክልልን ብምልኣኽ ውሳነ ይጽበሎ።

እዚ ኮይኑ እናሓለወ ሕጊን ስርዓትን ኢንቨስትመንት ትግራይ ብምጥሓስ ብዘይሕጋዊ መንገዲ እቲ መሬት ከምዝተሸጠ ኣረጋጊጸ ኣለኹ።

ትካል #ሳቫና እቲ ናይ ኢንቨስትመንት መሬት ባዕሉ ክልምኦ እናተገብኦ ክባረር ምኻኑ ምስፈለጠ ካብ ሕግን ስርዓትን ኢንቨስትመንት ወጻኢ ንብዓል ሃፍቲ #ዘርኡ ገ/ሊባኖስ ሙሉእ ብሙሉእ ከምዝሸጦ እዩ መረዳእታ ዝረኸብኩ። እዙ ድማ ብሕጊን ስርዓትን ኢንቨስትመንት ዝተኸልከለ እዩ።

Desye ashenafi(ደስዬ አሸናፊ)

22 Apr, 08:55


ዜና: መቀመጫቸውን አዲስ አበባ ያደረጉ የሰባት ሀገራት ኤምባሲዎች በሰሜን #ኢትዮጵያ የተፈጠረው ውጥረት አሳስቦናል ሲሉ ገለጹ

#የካናዳ፣ #ፈረንሳይ፣ #ጀርመን፣ #ጣሊያን፣ #ጃፓን፣ ዩናይትድ ኪንግደም እና #አሜሪካ በሰሜን ኢትዮጵያ በትግራይ እና አማራ ክልል መካከል “አጨቃጫቂ ቦታዎች” ሲሉ በገለጿቸው የደቡብ ትግራይ አከባቢዎች የተፈጠረው ውጥረት አስግቶናል ሲሉ ገለጹ።

ሁሉም አካላት ትጥቅ የማስፈታት፣ ተዋጊዎችን የመበተን እና መልሶ የማቋቋም እንዲሁም ተፈናቃዮችን በሰላማዊ መንገድ ወደ ቀያቸው የመመለስ  ጥረት እንዲፋጥኑ ጠይቀዋል።

ሁኔታዎች እንዲረጋጉ እና ንጹሃንን ደህንነታቸው እንዲጠበቅ ጠይቀዋል።

በኢትዮጵያ የሚታየው ውስብስብ የፖለቲካ እና የጸጥታ ቀውስ መፍትሔ ሊያገኝ የሚችለው እና ዘላቂ ሰላም የሚሰፍነው ሁሉን አቀፍ ንግግር በባለድርሻ አካላት መካከል ሲደረግ ብቻ ነው ሲሉ አሳስበዋል።

================
የአዲስ ስታንዳርድ

Desye ashenafi(ደስዬ አሸናፊ)

17 Apr, 17:14


#ፕሮፓጋንዳ_ወረርቲ ሓይልታት

ተበታቲኖም ካብ ደቡብ ትግራይ ዝወጽ ወረርቲ ሓይልታት እቲ ኣብ ባይታ ዘሎ ሓቂ ብምኽሓድ ብፕሮፓጋንዳ ኣቢሎም ህዝቢ ዘድናግሩ መልእኽታት ኣብ ምውዛዕ ስለዝርከቡ ህዝብና እቲ ሓቂ ክፈልጥን ከይደናገርን ንግበር።

ብፍላይ ኣብ ከተማ ኣላማጣ ዝተፈላለዩ ህዝቢ ዘደናግሩ፣ ዘርዕዱን ክረጋጋእ ዘይገብሩ ናይ ሓሶት ፕሮፓጋንዳ መልእኽታት ተበቲኖም እዩም ።

ስራዊት ትግራይ ይኹን ምልሻታት ትግራይ ካብ ዋጃን ጥሙጋን ይኹን ካልኦት ከባቢታት ክወጹ ምኻኖምን #ወረርቲ ሓይልታት ከምዝምለሱ ዝውዛዕ ዘሎ ሓበሬታ ካብ ሓቂ ዝርሓቀን ንፕሮፕጋንዳ ዝጥቀምሉን ምኻኑ ናብ ንኩሉ ንኽባጻሕ ንግበር።

እቲ ምምሕዳር ከተማ ምስ መሓውሩ ኣይኣትዉን ሓይልታት ጸጥታ ትግራይ ዕጥቆም ፈቲሖም እዩም ዝኣትው ዝብል እውን ሓሶት ብምኻኑ ህዝብና ብናቶም ፕሮፓጋንዳ ክርዕድን ክድነገርን የብሉን።

እቲ ቀጻሊ ከይዲ ግዝያዊ ምምሕዳር ኣብ ሓፂር ግዘ መንግስታዊ መሓውር ዝዝርግሕ እንትኾን ናይ ፀጥታ መሓውር ምስ ኣተወ ቀጺሉ ድማ ተመዛበልቲ ናብ መረበቶም ክምለሱ እዩም።

#FYI ኣብ ትሕቲ ወርርቲ ሓይልታት ዝነበራ ጣብያታትን ወረዳታትትን ዳርጋ ኩለን ናብ ቅድሚ ሕዚ ምሕደራአን ተመሊሰን እየን።

ካብዚ ብተወሳኺ ወረዳታትን ምምሕዳር ከተማታትን ናብ ንቡር ምምላሰን ምጅማረን ስዒቡ እቶም ኣምሓደርቲ ዝተፈላዩ ስራሕቲ ንምስራሕ አብ ምድላው ከምዝርከቡን ኣብ ኩለን ከባብታት እከለ ከምዚ ነበረ/ት ምባል ከምዘያድልን ካብ ሕሉፍ ስራሕቲ ተማሂረን ህዝባዊ ኮይነን ክመጻ ተዳሊና ኢና ክብሉ ገሊጾምለይ ኣለው።

Desye ashenafi(ደስዬ አሸናፊ)

16 Apr, 15:04


#FYI
ኣብ ትሕቲ ወረርቲ ሓይልታት ነይረን ስምምዕ ፕሪቶሪያ ስዒቡ ናብ ንቡር ምሕደራ ትግራይ ዝተመለሳን ጣብያታትን ወረዳታትን ከምኡ እውን ዘይተመልሳን ዝምልከት ዝተወሰነ ሓበሬታ

#ራያ_ጨርጨር

ኣብ ወረዳ ራያ ጨርጨር 4 ጣብያታት ኣብ ትሕቲ ወረርቲ ሓይልታት ዝነበራ እንትኾን ብዘይካ ቁሸት #ጉባጋላ ፣#ዳጨውን ሓድሽቅኝን ኩለን ጣብያታትን ቑሸታትን ናብ ንቡር ተመሊሰን እየን።

#ራያ_ዛታ
ኣብ ወረዳ ዛታ ኣብ ትሕቲ ወረርቲ ሓይልታት ዝነበራ ኩለን ጣብያታትን ቑሸታትን ናብ ንቡር ተመሊሰን እየን።

#ራያ_ኦፍላ
ኣብ ወረዳ ኦፍላ ኣብ ትሕቲ ወረርቲ ሓይልታት ዝነበራ ኩለን ጣብያታትን ቑሸታትን ናብ ንቡር ተመሊሰን እየን።

#ራያ_ኮረም
ኣብ ከተማ ኮረም ኣብ ትሕቲ ወረርቲ ሓይልታት ዝነበራ ኩለን ከባብታት ናብ ንቡር ተመሊሰን እየን።

#ራያ_ኣላማጣ

ኣብ ወረዳ ራያ ኣላማጣ ኣብ ትሕቲ ወረርቲ ሓይልታት ዝነበራ ብዘይካ ሰለስተ ጣብያታት ካልኦት ጣብያታትን ቑሸታትን ናብ ንቡር ኣይተመለሳን ።

#ከተማ_ኣላማጣ
ከተማ ኣላማጣ ክሳብ ሐዚ ናብ ንቡር ምሕደራኣ ኣይተመልሰትን። ኮይኑ ግና ምልሻታት ትግራይ ኣብቲ ከተማ መእተዊ እዩም ዝርከቡ።

ኣብ ጣብያታት ራያ ጨርጨር ናይ ህዝቢ መድረኽ ምፍጣር ተጀሚሩ ኣሎ። ካልኦት እውን ከምተሞክሮ ክወስድኦ ይግባእ።

ኣብ ኩለን ከባብታት እከለ ከምዚ ነበረ/ት ምባል ከምዘያድልን ኹሉ ብሰላም ብዝደለዮ ኣመራርሓ ክምራሕ ከምዘለዎን ኣብ ምርድዳእ ተበፅሑ ስራሕቲ ተጀሚሩ እዩ ።

እተን ምምሕዳራት ካብ ሕሉፍ ስራሕቲ ተማሂረን ህዝባዊ ኮይነን ክመጻ ተዳልየን ስለዘለዋ ህዝብና ክትረጋጋእ ኣለዎ። ዋላ ሓደ ዝፈናቀል ህዝቢ ክህልወና የብሉን ።

Desye ashenafi(ደስዬ አሸናፊ)

14 Apr, 05:54


ኢራን በእስራኤል ላይ ጥቃት ጀመረች

🎈በርካታ ድሮኖችና ሚሳኤሎችን ወደ እስራኤል ተኮሰች

⭕️ እስራኤል ኢራን በበርካታ ድሮኖችና ሚሳዔሎች ጥቃት እንደሰነዘረችባት አስታወቀች
👉 ኢራን ወደ እስራኤል የተኮሰቻቸው ሮኬቶችና ሚሳኤሎች ከ200 ማለፋቸውን የእስራኤል ጦር ቃል አቀባይ አስታውቋል።

👉 እስራኤል በአሜሪካ እና በብሪታኒያ እርዳታ ከ100 በላይ የኢራን ድሮኖችና ሚዔሎች ድንበር ላይ ተመትተው መውደቃቸውን ይፋ አድርጋለች::

📌እስራኤል የአየር መከላከያዎቿ ከሰማይ ላይ ድሮኖችን ለመጣል ሲተኮሱ ሳይረንስ እና ከፍተኛ ፍንዳታ ሲሰማ ነበር::

⭕️ እስራኤል ተከላከልኩ ትበል እንጂ የኢራን ሚሳኤሎች የእስራኤል አየር መከላከያዎችን ጥሰው በመግባት በርካታ ኢላማዎችን መምታታቸው መረጃዎች እየወጡ ነው።
👉 "ካህይበር" የተባለው አደገኛው የኢራን ሚሳዔል ወሳኝ የሆነ የእስራኤል የአየር ኃይል ጣቢያን መምታቱን ኢራን አስታወቀች
👉 ኢራን ሚሳይሉ መታ ያለችው በናቃብ የሚገኘውን የእስራኤል የአየር ኃይል ጣቢያን ነው

⭕️👉 የጆርዳን ጦር ጄቶች ወደ እስራኤል በመብረር ላይ የነበሩ በርከት ያሉ የኢራን ድሮኖችን በሀገሪቱ የአየር ክልል ላይ መምታቱ ተነግሯል
👌 ጆርዳን፣ ኢራቅና ሊባኖስን ጨምሮ የመካከለኛው ምስራቅ ሀገራት የአየር ክልላቸውን መዝጋታቸውን አስታውቀው ነበር::

🏷 እስራኤል ባሳለፍነው ሳምንት በሶሪያ መዲና ደማስቆ በሚገኝ የኢራን ኢምባሲ ላይ ባደረሰችው ጥቃት ሁለት ወታደራዊ አዛዦችን ጨምሮ ዘጠኝ ኢራናዊያ መገደላቸው ይታወሳል።

🏷 ይህንን ተከትሎ እስራኤልን እንደምትበቀል ስትዝት የቆየችው ኢራን ሌሊቱን መጠነ ሰፊ የድሮን እና ሚሳዔል ጥቃተ ወደ ቴልአቪቭ መክፈቷን አስታውቃለች።

🐧 በመካከላኛው ምስራቅ የተፈጠረው ግጭት ዓለም አቀፍ ሁኔታዎችን በፍጥነት እየቀያየረ ነው:: እስራኤልና ምእራባውያን ለኢራን የሚሰጡት ምላሽም እየተጠበቀ ነው:: hanan federalist

Desye ashenafi(ደስዬ አሸናፊ)

12 Apr, 10:56


ኣብ ኤርትራ ተኣሲሮም ዝፀንሑ ተጋሩ ተፈቲሖም።

ኣብ ኤርትራ ከተማ #ባረንቱ ካብ ዝተኣሰሩ ተጋሩ እቶም 48 እዩም ሎሚ ዕለት 04/08/16 ዝተፈትሑ።

#ባረንቱ ኣብ ሰሜን ምዕራብ ኤርትራ ትርከብን ዋና ከተማ ዞባ #ጋሽ_ባርካ እያ።

ኣብታ ከተማ ኣብ ዝርከቡ ቤት ማእሰርቲ ሐዚውን ብርክት ዝብሉ ተጋሩ ተኣሲሮም ከምዘለው እዩ ዝግለጽ ዘሎ።

ነቶም እሱራት ኣባላት ሰራዊት ኤርትራ እዩም #ብዓዲፀፀር ኣቢሎም ናብ መከለከያ ዘረክብዎም።

ኣብዚ ሐዚ ስዓት ኣብ ከተማ ሸራሮ ይርከቡ።

እንኳዕ ብሰላም መሬት ዓድኹም ኣርገጸኩም!!

Desye ashenafi(ደስዬ አሸናፊ)

12 Apr, 10:54


#ቦሌ የነበረው ተኩስ

ዛሬ ቦሌ ሚሊዮን አዲራሽ አካባቢ ተኩስ ነበር‼️

የተኩሱ መነሻ የጎንደር ፋኖ መሪ የነበረው ናሁሰናይ በመንግሥት የፀጥታ ሀይሎች በመያዙ ምክንያት ነው ተብሏል።

ናሁሰናይን ፖሊስ በቁጥጥር ስር ሊያውለው ሲሞክር ከፀጥታ ኃይሎች ጋር የተኩስ ልውውጥ አድርጓል ያሉ ሲሆን አብረውት ከነበሩት ሁለት ሰዎች ውስጥ አንዱ ወዲያውኑ የሞተ ሲሆን ናሁሰናይ ቆስሎ ቢያዝም ህይወቱ አልፏል ተብሏል። አንደኛው ምንም ሳይሆን ተይዟል ተብሏል።

ከፀጥታ ኃይሎች በኩል አንድ የሞተ ሲሆን የቆሰሉም መኖራቸውን ነው የመረጃ ምንጮቹ የገለፁት።
ከቦሌ snap plaza እስከ ቦሌ መድሃኒያለም ያለው መንገድ ዝግ ተደርጓል ብለዋል።

Desye ashenafi(ደስዬ አሸናፊ)

04 Apr, 17:18


#በረራ ተጀሚሩ!!

ኣብ ሳዑዲ ኣረብ ዘለዉ 70 ሽሕ እሱራት ወገናትና ዓዶም ክምለሱ ምዃኑ ተሓቢሩ።

ኣብ ቤት ማእሰርቲ ሃገረ ስዑዲ ኣብ ከቢድ ኩነታት ዝርከቡ ወገናትና ናብ ትውልዲ ዓዶም ንምምላስ ኣብ መዓልቲ #4 ኣብ ሰሙን #12 በረራታት ክግበሩ ከምዝኾነ fbc ጸብጺቡ ።

ብሰላም ምጹና!!

Desye ashenafi(ደስዬ አሸናፊ)

04 Apr, 12:52


የሶማልያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አቶ ዓሊ ዑመር በሶማልያ የሚገኝ የኢትዮጵያ አምባሳደር በ72 ሰአታት ውስጥ አገሪቱን ለቆ እንዲወጣ አዘዙ

Desye ashenafi(ደስዬ አሸናፊ)

02 Apr, 08:31


ዜና: #የአሜሪካ መንግስት ልዑክ #ከኢትዮጵያ መንግስት ጋር በፕሪቶርያ ስምምነት እና በሀገሪቱ ወቅታዊ ጉዳይ ዙሪያ መከረ

የአሜሪካ ሴኔት የውጭ ግንኙነት ኮሚቴ ዋና ሃላፊ ዳምያን ሙፊ የተመራ ልዑክ በአፍሪካ ቀንድ ሀገራት ጉብኝት እያካሄደ ይገኛል።

ልዑኩ ከኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋናው አረጋ ጋር ተወያይቷል፤ የውይይታቸው ዋነኛ አጀንዳም #የፕሪቶርያው የሰላም ስምምነት እና የሀገሪቱ ወቅታዊ ጉዳዮች መሆናቸውን ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያሳያል።

የኢትዮጵያ መንግስት አሁንም በሀገሪቱ የሚስተዋሉ የፖለቲካ ልዩነቶች በውይይት እንዲፈቱ የማድረግ ፍላጎት እንዳለው ሚኒስትር ዴኤታው ለሉዑካኑ እንደገለጹላቸው መረጃው አመላክቷል።

አምባሳደር ምስጋናው በተጨማሪም መንግስታቸው የፖለቲካ ምህዳሩን ለማስፋት እያደረገው ስላለው ጥረት፣ በሀገሪቱ ሰላም ለማስፋን ስለሚደረጉ ጥረቶች እና ስለ ኢኮኖሚ ልማት እንቅስቃሴው ለሉዑክ ቡድኑ ገለጻ ማድረጋቸውንም ጠቁሟል።

ሁለቱ ሀገራት የጋራ በሆኑ ጉዳዮች ዙሪያ የሚያደርጉትን ውይይት ለማስቀጠል መስማማታቸውንም ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በይፋዊ የማህበራዊ ሚዲያ የፌስቡክ ገጹ ያጋራው መረጃ ያሳያል።
አዲስ ስታንዳርድ

Desye ashenafi(ደስዬ አሸናፊ)

31 Mar, 09:06


የወሰን ይገባኛል ጥያቄ የሚነሳባቸው አካባቢዎችን በሚመለከት የብሔራዊ ኮሚቴው የአፈፃፀም አቅጣጫዎች

በአማራ እና ትግራይ ክልሎች የወሰን ይገባኛል ጥያቄ የሚነሳባቸውን አካባቢዎች ገዳይ ዘላቂነት ባለው መልክ እልባት ለመስጠት የሁለቱን ክልሎች የበላይ አመራር ተወካዮች ያሳተፈው  ብሔራዊ ኮሚቴ  ተሰብስቦ በፕሪቶሪያው ስምምነት መሰረት ከ8ወራት በፊት ተቀምጦ የነበረው አቅጣጫ የተስተጓጎለበት ምክንያት ገምግሞ ተገቢ ግልፅነት ከተፈጠረ በኋላ አጠር ባለ ጊዜ የሚፈፀምባትን መርሃ ግብር አዘጋጅቶ ለመተግበር በመስማማት ሁለቱም ክልሎች ከመከላከያ ከተመደቡ አመራሮች ጋር ሆኖ የሚያስተገብር የኦፕሬሽናል  ቡድን አባላትን እንዲወክሉ መግባባት ላይ ደርሷል።

የእስካሁን አፈፃፀሞችን በመገምገም የወደፊት አቅጣጫዎችንም  አስቀምጧል። በዚህም መሰረት ኮሚቴው በሚከተሉት ነጥቦች ላይ ተግባብቷል:

1. #የፌደራል መንግስት/ መከላከያ ፀጥታውንና ሂደቱን የማስተባበር ኃላፊነት እንደሚረከብ፣

2. #ተፈናቃዮችን ወደ ቀድሞ አካባቢያቸው መመለስ ቀዳሚ ስራ እንዲሆን፣ ሁሉም ተፈናቃይ ያለቅድመ ሁኔታ እንደሚመለስ፣ በወንጀል የሚታማ ካለም በሂደትና በማስረጃ ፌደራል መንግስት የሚከታተለው ስለሚሆን ወደቀየው ከመመለስ የሚያስተጓጉል ምክንያት እንደማይኖር፣ ለዚህም  የተፈናቃዮች ቁጥርና ዝርዝር በቅድሚያና በፍጥነት ተለይቶ መታወቅና ለመከላከያ መሰጠት እንዳለበት፤ ይህንንም የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ማቅረብ እንዳለበት፤

Desye ashenafi(ደስዬ አሸናፊ)

31 Mar, 09:06


........3.#በትግራይ በኩል ያለ ታጣቂ እና ሚሊሻ አካላትን በተመለከተ የአካባቢው ተወላጆች/ነዋሪ የሆኑት / እንደ ታጣቂሳይሆን እንደ ተፈናቃይ  ዜጋ ወደ ቀድሞ አካባቢያቸው መመለስ እንደሚችሉ ፣

4. #የወሰን ይገባኛል ጥያቄ በሚነሳባቸው አካባቢዎች በአማራ ክልል የተመሰረቱ የአስተዳደር እና የፀጥታ
መዋቅሮች እንደሚፈርሱ፤ በቅርቡ አከራካሪ ካልነበሩ ስፍራዎች ቀበሌያት እየተቀነጨቡ የተፈጠረ መዋቅር/ ወረዳ ፈርሶ ከግጭት በፊት ወደነበረበት ይዘትና ቅርፅ  እንደሚመለስ ፣ታጣቂን በተመለከተ  ከሌላ አከባቢ መጥተው የነበሩ እንደሚወጡ፣  የአከባቢው ተወላጅ/ ነዋሪ የሆኑት ግን  እንደታጣቂ መደብ ሳይኖራቸው እንደ ዜጋ መቆየት እንደሚችሉ፣ አስተዳደሩ ሲፈርስ ሀብትና ሰነድ በማይጠፋበትና ክፍተት በማይፈጥር
አግባብ መሆን እንዳለበት፤ የሀገር መከላከያ ሰራዊት አዲስ ለሚዋቀረው አስተዳደር የማረካከብ ስራ እንደሚሰራ፤
5. #ተፈናቃዮች ወደ ቀድሞ አካባቢያቸው ከተመለሱ በኋላ የተመላሾችን ተሳትፎ ያካተተ የአከባቢ  አስተዳደር ከቀበሌ ጀምረው እንደሚመርጡ፣ የቀበሌ ተወካዮች በህዝብ ከተመረጡ በኋላ በተራቸው የወረዳ አመራር እንደሚመርጡ፣ለምርጫው ከህዝቡ በመከላከያ አስተባባሪነትና ታዛቢዎች ባሉበት አስመራጭ ኮሚቴ እንደሚመረጥ፣

6. #በአካባቢዎቹ አስተዳደሩ ከተመረጠና ከተሰየመ በኋላ የፌዴራል መንግስት በጀት በቀጥታ እንደሚመድብላቸው፤

7. #የወሰን ይገባኛል ጥያቄን በተመለከተ  ህዝበ ውሳኔ እንደሚካሄድና ይህም  አመቺ ጊዜ እና ሁኔታ መፈጠሩ በጋራ ተገምግሞ ሲረጋገጥ እንደሚካሄድ፤

8. #ስምምነት የተደረሰባቸውን ዋና ዋና ጉዳዮች የሚያስፈፅም ኦፕሬሽናል ቡድን እንዲዋቀር፤

9. #የራያ፣ ጠለምት እና ወልቃይት አካባቢዎች ጉዳይ በተመሳሳይ መንፈስ እንዲፈታ፤ የራያ እና ጠለምት
አካባቢዎች ጉዳይን በቅድሚያ በመፍታት የወልቃይት ጉዳይ ይህንን ተከትሎ በተመሳሳይ መንፈስ እና
ሂደት በፍጥነት እንደሚፈታ፤

10. #ከሁለቱ ክልሎች የተውጣጣ የስምምነቱን አፈፃፀም የሚከታተል እና ተልዕኮውም የአፈፃፀም ሂደቱንመታዘብ ብቻ የሆነ የታዛቢ ቡድን እንዲዋቀር፤የታዛቢዎቹ ስራ ሂደቱን መከታተል : የሚታዩ ክፍተቶች ካሉ እንዲስተካከሉ እዛ አከባቢ
ለሚያስፈፅመው አካል ፊድባክ መስጠት : ያልተስተካከለ ካለ ለብሔራዊ ኮሚቴ ሪፓርት ማድረግ እንደሆነ

11. #ሁለቱም ክልሎች የሀገር መከላከያ ሰራዊት ላይ እምነት ማሳደር እደሚገባቸው፤ መከላከያም አባላቱ በተቀመጠው አቅጣጫ ብቻ  በጥብቅ ዲሲፕሊን መፈፀማቸውን ተገቢ ክትትል እንዲያደርግ።

12. #በሁለቱም ክልሎች የሚከናወኑ የህዝብ ግንኙነት ስራዎች በተናበበ፣ የህዝብ መተማመን በሚፈጥርና እና ተስፋ ሰጪ በሆነ መንገድ እንዲሰሩ፤

13. #የብሄራዊ ኮሚቴው በየሁለት ሳምንት እና የኦፕሬሽናል ቡድኑ በየሳምንቱ በመደበኛነት በመገናኘት አፈፃፀሞችን እየገመገመ በተቻለ ፍጥነት #ሁለት ወር ባልበለጠ ጊዜ ውስጥ ለማከናውን እንዲተጋ

14. #ጉዳዩ በፍጥነት ይፈፀም ዘንድ  የጊዜ ሰሌዳና መርሃግብር ወጥቶለት እንዲጀመር
ሚሉ ነጥቦች የአፈፃፀም አቅጣጫዎች እንደሆኑ ተዳሰዋል።

Desye ashenafi(ደስዬ አሸናፊ)

30 Mar, 17:48


ፍትህ በተጓደለው አለም ፍትህ የሚሰጡት በጎ ሰው

ምንም እንኳን በአለም ላይ በተዛባ መረጃና ማስረጃ የተዛባ ፍትህ ውሳኔ በመስጠት የበርካቶችን ተስፋ ያጨለሙ  ዳኞች በአለም ዙሪያ የበዙ ቢሆንም ግን ከወደ አሜሪካ ዳኝነት ሲሰጡ በ7 አይኖች አይተው ይዳኛሉ የሚባሉ፣ ሁሉንም ሰዎች እኩል በማየት ፍትህ ዳኝነት የሚሰጡትና የአለም ታማኝ ሰው በመባል በአለም ዙሪያ የሚወደሱት አሜሪካዊ ባለ 87 እድሜ ባለፀጋ ዳኛ #ፍራንክ_ካፕሪዮ ናቸው።


#ፍራንክ_ካፕሪዮ አሁን ላይ በካንሰር ህመም እየተሰቃዩ እንደሚገኙ ስሰማ እጅጉን ኣዘንኩ።

ፍትህ ሲዛባ ህገ-መንግስትን ይሸረሽራል፤ ፍትህ ሲዛባ ዜጎች በሀገረ-መንግስት ግንባታ እምነትን ያጣሉ፣ ፍትህ ከሌለ ዜጎች ከልማት ይልቅ ለአደባባይ ሰልፎችና ተቋውሞ ይዘጋጃሉ፣ በአለም ዙሪያ በተለይም በአፍርካ አህጉር ያለፍርድ ቤት ትዕዛዝ ሰዎችን በመያዝ በጊዜያዊ እስር ቤት ማቆየት መደበኛ የፖሊስ ሥራ ያደረጉ ሀገረ መንግስቶች ተበራክቷል፤ ዛሬ የምናደርጋቸው መልካም ይሁን መጥፎ ሥራዎች ለነገ ታሪኮች መሠረቶች ይሆናሉ፤ ፍትህ መስጠት ለራስ ነው ምክንያቱም ዛሬ የዘራነውን ነጌ ማጨዳችን ስለማይቀር፤ መልካም መልካሙን እንስራ።

ፍትህን ያዛቡ፣ ብዙዎችን የበደሉ፣ ደሃውን ያፈናቀሉ ዛሬ ከምድረ ገፅ የጠፉ ሰዎች፣ጎሳዎች እና መንግስታትን አይተናል።

ለሚያልፈው ጊዜ የማያልፍ ነገር አንስራ!!  መልካም መልካሙን እንስራ!! ሰው እንሁን!!

Desye ashenafi(ደስዬ አሸናፊ)

28 Mar, 09:07


#Update

ክልል ኣምሓራ ንትግራይ ምላሽ ሂቡ።

ካቢኔ ጊዝያዊ ምምሕዳር ትግራይ 16 መጋቢት 2016 ዓ/ም ዘውጽኦ መግለጺ ተቀባልነት የብሉን ክብል መንግስቲ ክልል ኣምሓራ ገሊጹ።

ክልል ኣምሓራ ሎሚ 19 መጋቢት 2016 ዓ/ም ኣብ ዘውጽኦ ዕላዊ መግለጺ "ካቢኔ ጊዝያዊ ምምሕዳር ትግራይ 16 መጋቢት 2016 ዓ/ም ዘውጽኦ መግለጺ ተመሬት ትግራይ ኣብ ካርትኡ ኣስፊሩን ኣካል ስርዓተ ትምህርቱ ገይሩን እናምሃረሉ ከምዘሎ ብምግባር ናይ "ዛቻን ትንኮሳን" መገለጺ ምውጽኡ ተቀባልነት የብሉን ክብል እዩ ዝገለጸ።

እቲ ብመንግስቲ ትግራይ ዝወጸ መገለጺ ታሪኻዊ ክውንነት፡ ጭቡጥ መርትዖን ህሉው ክውንነትን ዝኽሕድ መግለጺ እዩ ዝበለ ክልል ኣምሓራ ሰራዊት ትግራይ ናብቲ ከባቢ ብምንቅስቓስ ሓደሽቲ ቦታታት ብምሓዝ ንነበርቲ ወረዳ ራያ ኣላማጣ ይቐትልን የሳቕዮምን ኣሎ ክብል ከሲሱ ኣሎ።