የኮንፈረንሱ መሪ ቃል “ዲናችንን ማወቅ መተግበርና ማስተማር”
🏝 የኢትዮጵያ አህለ ሱና ኢስላማዊ ማህበር ታላቅ ሀገር ቀፍ ኢስላማዊ ኮንፈረንስ ጥቅምት ላይ በአዲስ አበባ ከተማ ለማካሄድ አስቧል።
ለዚህ ፕሮግራም የአዳራሽ ኪራይ፣ ለተሳታፊዎች ሻይ ቡና ፣ ለዑለማዎች ትራንስፖርትና ማረፊያ ወዘተ የሚያስፈልገውን ወጪ ለመሸፈን እንዲቻል የአንድ ሰው መግቢያ ትኬት 1000 ብር ነው።
🔹 ስለሆነም ትኬት በአካል መግዛት ለምትፈልጉ፦
➡️ አል ኢስላሕ መድረሳ
➡️ ዳሩ ሱና የሸሪዓ እውቀት ማዕከል
🔹በባንክ አካውንት ለምትጠቀሙ
የባንክ አካውንት ቁጥር፦ 1000650550718
ሙሒዲን ሳሊሕ እና ዩሱፍ ኸድር
የኢትዮዽያ አህሉ ሱና ኢስላማዊ ማህበር
https://t.me/alateriqilhaq