🗓ዕለተ ሐሙስ ጥቅምት 14/2017 ዓ.ል
⏰ሰዓት 11:30 ጀምሮ
የዚህ ሳምንት የዋኒያ ኮከብ እንግዳችን በተለያዩ የዳዕዋ ስራዎቹ የምናውቀው ተወዳጁ ኡስታዝ ኑሩ ቱርኪ ሲሆን ኡስታዝ ኑሩ ከዳእዋ ስራዎቹ በተጨማሪ የየሲር ለና የበጎ አድራጎት ድርጅት መስራችም ናቸው!
የሲር ለና የበጎ አድራጎት ድርጅት በ 2011 ዓ.ል የተመሰረተ ሲሆን ዋና አላማውም አረጋውያንን ፣ ወላጅ አልባና ከድሀ ቤተሰብ የተወለዱ ሕፃናትን በመደገፍ እንዲሁም ከ280 በላይ የጉድጓድ ውሃዎችን በማስቆፈር የንፁህ ውሀ መጠጥ አገልግሎቶችን ተደራሽ በማድረግ ላይ ይገኛሉ!!
📍እናንተም የዚህ ልዩ ምሽት ፕሮግራም ተካፋይ ትሆኑ ዘንድ ዋንያ ይህን መድረክ አዘጋጅቷል!
አድራሻ :- መካኒሳ ቢላሉልሀበሺ አዳራሽ!
ስልክ ቁ.ር :- ☎️+251935-60-88-88