||Quran ቻናል

@quranchannel_30


وَإِذَا قُرِئَ الْقُرْآنُ فَاسْتَمِعُوا لَهُ وَأَنصِتُوا لَعَلَّكُمْ تُرْحَمُونَ
ቁርኣንም በተነበበ ጊዜ እርሱን አዳምጡ፡፡ ጸጥም በሉ፡፡ ይታዘንላችኋልና፡፡አል አዕራፍ 7/204


https://t.me/Quranchannel_30


ℹ️አስተያየት ካለ @Quranchannel30_bot አድርሱኝ

||Quran ቻናል

22 Oct, 18:41


الحمدلله رب العالمين

||Quran ቻናል

22 Oct, 11:52


「𑁍📲አዲስ አፕ | ተለቀቀ 𑁍」

╭┄┈┈⟢
│❏ አል ቀዋዒዱል ሒሳን القواعد الحِسان

│አል ሙተዐሊቀቲ ቢተፍሲሪል ቁርኣን
╰─────────────────╯    
🎙የደርሱ አቅራቢ:-
├────⟢
🎧 ሸይኽ ሙሐመድ ዘይን ኣደም
╰──────────────
╭⧿⧿⛉
├⎙አሁኑኑ ዳውንሎድ በማድረግ
│ይጠቀሙ!

┝ለሌሎችም ሼር በማድረግ የአጅሩ
│ተቋዳሽ ይሁኑ!
╰───────────
╭╼──────────────
┢⎘  ለመሰል ስራዎች ይቀላቀላሉን

🖇 t.me/SheikhMuhammedZainadam
╰╼───────────────────────╯

||Quran ቻናል

22 Oct, 03:53


🎧🌹🎧

||Quran ቻናል

22 Oct, 03:49


‏اللهم صل على محمد وعلى آل محمد كما صليت على إبراهيم وعلى آل إبراهيم إنك حميد مجيد
اللهم بارك على محمد وعلى آل محمد كما باركت على إبراهيم وعلى آل في العالمين إنك حميد مجيد
🌿

||Quran ቻናል

20 Oct, 10:16


عن أبي هريرة قال ( ما عاب النبي صلى الله عليه وسلم طعاما قط) إن اشتهاه أكله وإن كرهه تركه
متفق عليه

||Quran ቻናል

20 Oct, 09:28


السكون

||Quran ቻናል

19 Oct, 17:44


لا إله إلا الله

||Quran ቻናል

19 Oct, 16:39


⬆️⬇️

||Quran ቻናል

19 Oct, 12:09


{ لَّقَدۡ كَانَ لَكُمۡ فِی رَسُولِ ٱللَّهِ أُسۡوَةٌ حَسَنَةࣱ لِّمَن كَانَ یَرۡجُوا۟ ٱللَّهَ وَٱلۡیَوۡمَ ٱلۡـَٔاخِرَ وَذَكَرَ ٱللَّهَ كَثِیرࣰا (٢١) وَلَمَّا رَءَا ٱلۡمُؤۡمِنُونَ ٱلۡأَحۡزَابَ قَالُوا۟ هَـٰذَا مَا وَعَدَنَا ٱللَّهُ وَرَسُولُهُۥ وَصَدَقَ ٱللَّهُ وَرَسُولُهُۥۚ وَمَا زَادَهُمۡ إِلَّاۤ إِیمَـٰنࣰا وَتَسۡلِیمࣰا (٢٢) }
[سُورَةُ الأَحۡزَابِ:

||Quran ቻናል

19 Oct, 06:07


የቁርኣን አወራረድ
ጥቂት ስለ ቁርኣን (ክፍል - 2)
~
ቁርኣን መልእክቱም ቃላቱም የአላህ ንግግር ነው። መነሻው ከጂብሪል አይደለም። ከአላህ እንጂ። ከዚህ አንፃር ሲታይ ቁርኣን የጂብሪል ንግግር አይደለም። በቁርኣን ላይ የጂብሪል ሚና ከአላህ ተቀብሎ አማናውን ጠብቆ ለነብዩ ﷺ ማድረስ ነው። አላህ እንዲህ ይላል:-
{ قُلۡ نَزَّلَهُۥ رُوحُ ٱلۡقُدُسِ مِن رَّبِّكَ بِٱلۡحَقِّ }
"(ቁርኣንን) 'ቅዱሱ መንፈስ (ጂብሪል) እውነተኛ ሲሆን ከጌታህ አወረደው' በላቸው።" [አነሕል፡ 102]

ቁርኣን ሁለት አይነት መውረድ አሉት።

[1]:- የመጀመሪያው መውረድ፦

* አወራረዱ፦ በጅምላ በአንድ ጊዜ ነው።
* ከየት ወዴት? :- 7ኛው ሰማይ ላይ ካለው ከለውሐል መሕፉዝ - ቅርቢቷ ሰማይ ላይ ወደሚገኘው በይተል ዒዘህ ወረደ።
* ጊዜው፦ በረመዷን ወር፣ በተባረከችዋ ሌሊት ነው፤ በለይለተል ቀድር።

ይህን አስመልክቶ አላህ እንዲህ ብሏል፦
{ شَهۡرُ رَمَضَانَ ٱلَّذِیۤ أُنزِلَ فِیهِ ٱلۡقُرۡءَانُ }
"የረመዳን ወር ያ ቁርኣኑ የተወረደበት ነው፡፡" [አልበቀረህ፡ 185]
{ إِنَّاۤ أَنزَلۡنَـٰهُ فِی لَیۡلَةࣲ مُّبَـٰرَكَةٍۚ إِنَّا كُنَّا مُنذِرِینَ }
"እኛ (ቁርኣኑን) በተባረከች ሌሊት ውስጥ አወረድነው። እኛ አስፈራሪዎች ነበርንና።" [አዱኻን፡ 3]
{ إِنَّاۤ أَنزَلۡنَـٰهُ فِی لَیۡلَةِ ٱلۡقَدۡرِ }
"እኛ (ቁርኣኑን) በመወሰኛይቱ ሌሊት አወረድነው።" [አልቀድር፡ 1]

[2]፦ ሁለተኛው መውረድ፦

* አወራረዱ፦ በተከፋፈለ ሁኔታ ነው።
* ከየት ወዴት? :- ከበይተል ዒዘህ ወደ ነብያችን ﷺ
* ጊዜው፦ በ23 ዓመታት ውስጥ

ይህን አስመልክቶ አላህ እንዲህ ይላል፦
{ وَقُرۡءَانࣰا فَرَقۡنَـٰهُ لِتَقۡرَأَهُۥ عَلَى ٱلنَّاسِ عَلَىٰ مُكۡثࣲ وَنَزَّلۡنَـٰهُ تَنزِیلࣰا }
"ቁርኣንንም በሰዎች ላይ በዝግታ ላይ ሆነህ ታነበው ዘንድ ከፋፈልነው፡፡ ቀስ በቀስ ማውረድንም አወረድነው።" [አልኢስራእ፡ 106]

{ وَقَالَ ٱلَّذِینَ كَفَرُوا۟ لَوۡلَا نُزِّلَ عَلَیۡهِ ٱلۡقُرۡءَانُ جُمۡلَةࣰ وَ ٰ⁠حِدَةࣰۚ كَذَ ٰ⁠لِكَ لِنُثَبِّتَ بِهِۦ فُؤَادَكَۖ وَرَتَّلۡنَـٰهُ تَرۡتِیلࣰا }
"እነዚያ የካዱትም 'ቁርኣን በእርሱ ላይ ለምን በጠቅላላ አንድ ጊዜ አልተወረደም' አሉ። እንደዚሁ በእርሱ ልብህን ልናረጋ (ከፋፍለን አወረድነው)። ቀስ በቀስ መለያየትንም ለየነው።" [አልፉርቃን፡ 32]

በሁለቱም መውረድ ላይ ጂብሪል አለ። ከአላህ ተቀብሎ አማናውን ጠብቆ ለነብዩ ﷺ አድርሷል። አላህ እንዲህ ይላል፦

{ وَإِنَّهُۥ لَتَنزِیلُ رَبِّ ٱلۡعَـٰلَمِینَ (192) نَزَلَ بِهِ ٱلرُّوحُ ٱلۡأَمِینُ (193) عَلَىٰ قَلۡبِكَ لِتَكُونَ مِنَ ٱلۡمُنذِرِینَ (194) بِلِسَانٍ عَرَبِیࣲّ مُّبِینࣲ (195) }
"እርሱም (ቁርኣን) በእርግጥ ከዓለማት ጌታ የተወረደ ነው። እርሱን ታማኙ መንፈስ (ጂብሪል) አወረደው፤ ከአስፈራሪዎቹ (ነቢያት) ትሆን ዘንድ በልብህ ላይ (አወረደው)፡፡ ግልጽ በሆነ ዐረብኛ ቋንቋ።" [አሹዐራእ፡ 192-195]

=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://t.me/IbnuMunewor

10,169

subscribers

641

photos

889

videos