Image Of Christ Ministry

@grace7alone


በዚህ Channel✣ በክርስቶስ በመስቀል ላይ ስለተሰራልን ስራና በእርሱም ምክንያት ወደ ብርሃን ስለወጣው ህይወትና አለመጥፋት የሚያወሱ፦
✔️ ትምህርቶች (በፅሁፍና በድምፅ)
✔️ ግጥሞች
✔️ ዝማሬዎች
✔️ ምስሎች ወዘተ.... የሚቀርቡ ይሆናል።

ማንኛውንም ጥያቄና አስተያየት https://t.me/glorious7gospel ይላኩልን። 💯ŜÃV€Đ B¥ ĠŘÃĆ€💯 ✟ማራናታ፦ ኢየሱስ ሆይ ናልን!✟

Image Of Christ Ministry

30 Sep, 08:57


"The revelation of God in the world is enough to condemn, the revelation of God in the Scripture is sufficient to save." John Macarthur

Image Of Christ Ministry

13 Sep, 15:38


"We stand in the grace of justification (Rom. 5:1) and grow in the grace of sanctification and in the increasing favor of God on our lives (see 2 Pet. 3:18)."

Image Of Christ Ministry

09 Sep, 17:39


https://www.youtube.com/watch?v=Qi3gwFRls58&list=PPSV

Image Of Christ Ministry

09 Sep, 17:39


“ረቢ፥ ወዴት ትኖራለህ?” ዮሐንስ 1:38

ና ብለህ የጠራኸው ወደ ዕልፍኝ ያስገባኸው
የእውነትን እውቀት ካንተ የቀዳ ሰው
ከውጭ ብርድ ያመልጣል ፍቅርህ ያሞቀዋል
አንዱ ብዙ ሆነ ሁሉን አስንቀሃል
ረቢ ሆይ ከወዴት ትኖራለህ
ውዴ ሆይ ወዴት ታሰማራለህ
ሁሉን ጥዬ እንድከተልህ
ሳበኝ ልሩጥ ከኁላህ
ከደረቅ መሬት እንደ ስር የበቀልክ የቆላ አበባ
ፅድቅን እንዳገኝ የታረድክልኝ በዚያ በኮረብታ
አይኔን አልነቅልም ከተከልኩበት ከመስቀልህ ላይ
መስቀሌን ይዤ እከተልሃለሁ ሳበኝ እላለሁ
ረቢ ሆይ ከወዴት ትኖራለህ
ውዴ ሆይ ወዴት ታሰማራለህ
ሁሉን ጥዬ እንድከተልህ
ሳበኝ ልሩጥ ከኁላህ
ለጥቂት ግጦሽ እንዳልቀላውጥ መሰማሪያ ለምለም መስኬ ነህ
ከያዕቆብ ጉድጓድ ትባልጣለህ የዘላለም ውሃ ምንጭ ነህ
ለአንዴና ለሁሌ የምትሆን ፋሲካዬ ነህ
አንተ ያለህበት የነፍሴ በዓል ነው ሳበኝ እላለሁ
ረቢ ሆይ ከወዴት ትኖራለህ
ውዴ ሆይ ወዴት ታሰማራለህ
ሁሉን ጥዬ እንድከተልህ
ሳበኝ ልሩጥ ከኁላህ
የደከምሁ ቀን ባንተ እንድበረታ እንዳልረታ
ከወደቅሁበት በኃይልህ ችሎት ፈጥኜ እንድነሳ
በከፍታዎች መብረር እድችል እንዳያቅተኝ
አለቴ ሆይ ወዳንተ እሸሻለሁ ሳበኝ እላለሁ
ረቢ ሆይ ከወዴት ትኖራለህ
ውዴ ሆይ ወዴት ታሰማራለህ
ሁሉን ጥዬ እንድከተልህ
ሳበኝ ልሩጥ ከኁላህ

Image Of Christ Ministry

09 Sep, 08:20


https://youtu.be/6wcULqyoINg?si=atHVbqqbut_qbKkm

Image Of Christ Ministry

08 Sep, 12:24


So whether we are at home or away, we make it our aim to please him. 2 Corinthians 5:9

Image Of Christ Ministry

28 Jun, 14:32


https://youtu.be/0P9C6f23Axw?si=gAFuqgw3muX0pLUr

Image Of Christ Ministry

28 Jun, 14:32


ከነገር ጅማሬ ፍጻሜ ይልቃል
ቀን ሳለ ጎበዝ ከየት እንደወደቀ ያስባል
የጅማሬው ውበት የዳነበቱ
ደብዝዞ ሳይልቅ በመንገድ ከንቱ
በፀጋ ሽፋን ፋንኖ ተማምኖ
ስቆ ለውሃ ብዙ አለና የቀረ ባክኖ

አልፈልገውም ለብታዬን እግሮቼን አድስ
እኔ አልሻም መባከን በልማድ መደንዘዝ
ግታው ሰበቤን ያደከመኝን
ሰበብ በኩሬን የሚያስንቀኝን
ግታው ምክንያቴን የተጫነኝን
ምክንያት በኩሬን የሚያስጥለኝን

መሀል ሰፋሪ እዚም እዚያም
ሁሉ አይቅርብኝ አገም ጠቀም
የለብታ ወንዝ ከባድ ፈተና
ወይ ያልበረደ ወይ እሳት ያልገባው ገና
አቋም በሌለው ከከልካይ ማዶ
በነጻ ክልል ይነጉዳል ፈቅዶ

ግታው ሰበቤን ያለዘበኝን
አክብጄ እንዳልይዝ ያጠመደኝን
ግታው ምክንያቴን የታገለኝን
ለሁለት ጌቶች ያሰለፈኝን

ነግቶለት ህይወት ጉዞ ጀምሮ
ባንተው ምህረት በስንት ተምሮ
ከመንከራተት ተርፎ ያልተረፈ
ዛሬም ሚባክን ልቡ ያላረፈ... ገና
ዳግም ባርነት ዳግም እስራት
ባልሰከነች ነፍስ ልጓም በሌላት

ይብቃኝ ምክንያቴ የተጫነኝ
አጥብቄ እንዳልይዝ ያታገለኝ
ግታው ምክንያቴን ያደከመኝን
ትጥቄን ያላላ ያለዘብኝን

በመንፈስ አንቃኝ አዚሜን ገፈህ
የታገትኩበትን ገመዴን ፈተህ
ግታው ሰበቤን ያበረታኝን
ለሁለት ጌቶች ያሰለፈኝን

Image Of Christ Ministry

02 May, 16:20


ገላትያ ምዕራፍ 2

11: ነገር ግን ኬፋ ወደ አንጾኪያ በመጣ ጊዜ ፊት ለፊት ተቃወምሁት፥ ይፈረድበት ዘንድ ይገባ ነበርና።

12: አንዳንድ ከያዕቆብ ዘንድ ሳይመጡ ከአሕዛብ ጋር አብሮ ይበላ ነበርና፤ በመጡ ጊዜ ግን ከተገረዙት ወገን ያሉትን ፈርቶ ያፈገፍግ ነበርና ከእነርሱ ተለየ።

13: የቀሩትም አይሁድ ደግሞ፥ በርናባስ ስንኳ በግብዝነታቸው እስከ ተሳበ ድረስ፥ ከእርሱ ጋር አብረው ግብዞች ሆኑ።

14: ነገር ግን እንደ ወንጌል እውነት በቅንነት እንዳልሄዱ ባየሁ ጊዜ በሁሉ ፊት ኬፋን፦ “አንተ አይሁዳዊ ሳለህ በአይሁድ ኑሮ ያይደለ በአሕዛብ ኑሮ ብትኖር፥ አሕዛብ በአይሁድ ኑሮ ሊኖሩ እንዴት ግድ አልሃቸው?” አልሁት።

15: እኛ በፍጥረት አይሁድ ነን ኃጢአተኞችም የሆኑ አሕዛብ አይደለንም፤

16: ነገር ግን ሰው በኢየሱስ ክርስቶስ በማመን እንዲጸድቅ እንጂ በሕግ ሥራ እንዳይሆን አውቀን፥ ሥጋን የለበሰ ሁሉ በሕግ ሥራ ስለማይጸድቅ፥ እኛ ራሳችን በሕግ ሥራ ሳይሆን በክርስቶስ እምነት እንጸድቅ ዘንድ በክርስቶስ ኢየሱስ አምነናል።

17: ነገር ግን በክርስቶስ ልንጸድቅ የምንፈልግ ስንሆን ራሳችን ደግሞ ኃጢአተኞች ሆነን ከተገኘን፥ እንግዲያስ ክርስቶስ የኃጢአት አገልጋይ ነዋ? አይደለም።

18: ያፈረስሁትን ይህን እንደ ገና የማንጽ ከሆንሁ ራሴ ሕግ ተላላፊ እንድሆን አስረዳለሁና።

19: እኔ ለእግዚአብሔር ሕያው ሆኜ እኖር ዘንድ በሕግ በኩል ለሕግ ሞቼ ነበርና።

20: ከክርስቶስ ጋር ተሰቅዬአለሁ፤ እኔም አሁን ሕያው ሆኜ አልኖርም ክርስቶስ ግን በእኔ ይኖራል፤ አሁንም በሥጋ የምኖርበት ኑሮ በወደደኝና ስለ እኔ ራሱን በሰጠው በእግዚአብሔር ልጅ ላይ ባለ እምነት የምኖረው ነው።

21: የእግዚአብሔርን ጸጋ አልጥልም፤ ጽድቅስ በሕግ በኩል ከሆነ እንኪያስ ክርስቶስ በከንቱ ሞተ።

Image Of Christ Ministry

02 May, 09:48


መክብብ 11
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
³ ደመናት ዝናብ በሞሉ ጊዜ በምድር ላይ ያፈስሱታል፤ ዛፍም ወደ ደቡብ ወይም ወደ ሰሜን ቢወድቅ፥ ዛፉ በወደቀበት ስፍራ በዚያ ይኖራል።
⁴ ነፋስን የሚጠባበቅ አይዘራም፥ ደመናንም የሚመለከት አያጭድም።
⁵ የነፋስ መንገድ እንዴት እንደ ሆነች አጥንትም በእርጉዝ ሆድ እንዴት እንድትዋደድ እንደማታውቅ፥ እንዲሁም ሁሉን የሚሠራውን የእግዚአብሔርን ሥራ አታውቅም።
⁶ ወይም ይህ ወይም ያ ማናቸው እንዲበቅል ወይም ሁለቱ መልካም እንዲሆኑ አታውቅምና በማለዳ ዘርህን ዝራ፥ በማታም እጅህን አትተው።

Image Of Christ Ministry

21 Apr, 14:40


Nicene Creed


I believe in one God,
the Father Almighty,
Maker of heaven and earth,
and of all things visible and invisible.


And in one Lord Jesus Christ,
the only begotten Son of God,
begotten of the Father before all worlds;
God of God,
Light of Light,
very God of very God;
begotten, not made,
being of one substance with the Father,
by whom all things were made.
Who, for us men and for our salvation,
came down from heaven,
and was incarnate by the Holy Spirit of the virgin Mary,
and was made man;
and was crucified also for us under Pontius Pilate;
he suffered and was buried;
and the third day he rose again, according to the Scriptures;
and ascended into heaven,
and sits at the right hand of the Father;
and he shall come again, with glory,
to judge the living and the dead;
whose kingdom shall have no end.


And I believe in the Holy Spirit,
the Lord and giver of life;
who proceeds from the Father and the Son;
who with the Father and the Son together is worshipped and glorified;
who spoke by the prophets.
And I believe one holy catholic1 and apostolic church.
I acknowledge one baptism for the remission of sins;
and I look for the resurrection of the dead,
and the life of the world to come.
Amen.


Footnotes
1. That is, God’s people through all times and places (cf. Heidelberg Catechism Q. 54).

Image Of Christ Ministry

21 Apr, 14:40


Apostles’ Creed


I believe in God the Father Almighty,
maker of heaven and earth;

And in Jesus Christ, his only Son, our Lord,
which was conceived by the Holy Ghost,
born of the Virgin Mary,
suffered under Pontius Pilate,
was crucified, dead, and buried:
he descended into hell;1
the third day he arose again from the dead;
he ascended into heaven,
and sitteth on the right hand of God the Father Almighty,
from thence he shall come to judge the quick and the dead.

I believe in the Holy Ghost;
the holy catholick church;
the communion of saints;
the forgiveness of sins;
the resurrection of the body;
and the life everlasting.
Amen.

Footnotes
1. i.e. Continued in the state of the dead, and under the power of death till the third day.

Image Of Christ Ministry

15 Apr, 18:39


የገላቲያ መልዕክት - ክፍል አንድ - ሐ

Image Of Christ Ministry

15 Apr, 18:38


የገላትያ መልዕክት - ክፍል አንድ - ለ

Image Of Christ Ministry

15 Apr, 18:38


የገላትያ መልዕክት - ክፍል አንድ - ሀ