🛑✝#መገናኛና ሀያሁለት
👉የወንጌል ቀን፡- 22/01/2017
👉የስርጭት ሰዓት፡- 10-12:00
👉ዋና ዋና ቦታዎች፡- ወደ ካራ, ወሠን, ታክሲ መያዛ ወደ ፒያሳ, አውቶቢስተራ ታክሲ መያዛ መንገድ 22,ሜክሲኮ መንገድ ታክሲ መያዣ ወደ ገርጂ, ጎሮ ታክሲ መያዣ እንዲሁም ወደ ሳሪስ, ቦሌ ሚካኤል በሙሉ የመገናኛ አደባባይ ተሠርቷል
👉የ ቡድን መሪ፡- ሀዊ እና ማህሌት
👉በወንጌሉ ላይ የተሳተፈ ሰው ብዛት-20
ገነት,ፂሆን,ገሊላ,ማህሌት አለም ላምሮት,ተስፍዬ ,ናትናኤል,ናታን,ሰላም,ፍሬህይወት,ኤደን, ርብቃ ,መከታ ,እዮ, ነመራ, ይሳቅ,ሙሴ
የተሰጠው የትራክት ብዛት፡- 1700በላይ
የተጨረሰበት ሰዓት 12:00
👉ዛሬ በነበረን ወንጌል ሁለት ሰዎች ጌታን ለመቀበል ወስነው ስልክ ቁጥር ተቀብለዋል
የወንጌል አሰጣት ሂደቱ 6 ቡድን ተከፍሎ በ መገናኛ ና በ 22 ለይ እና ታች ተከፈፍለን ወንጌልን ያደረስን ሲሆን፡፡ዛሬ በነበረን የወንጌል ስራ ላይ ኢዮሲያስ፤ሙሴ፤ይስሀቅ፤አና ነመራ በመንግስት አካላት ተይዘው ወደ ፖሊስ ጣቢያ የተወሰዱ ሲሆን ዛሬጣቢያ የሚያድሩ ይሆናል ሁላችንም በፀሎት አብረን እንቁም