የማኅበረሰብ ሳይንስ ተማሪዎች የጂኦግራፊ ትምህርት ፈተና በአራት ክፍለጊዜ ተከፍለው በኦንላይን ይወስዳሉ።
ትናንት በነበረው የመጀመሪያ ቀን ፈተና በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የሪሚዲያል ተማሪዎች በተፈጠረ የቴክኒካል ችግር ምክንያት በቂ የፈተና ሰዓት እኖዳልነበራቸው በርካታ ተማሪዎች አስተያየታቸውን ለቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ አድርሰዋል።
የማኀበረሰብ ሳይንስ ተማሪዎች እስከ ሐሙስ ድረስ ለተከታታይ አራት ቀናት የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተናቸውን የሚወስዱ ይሆናል።
ምስል፦ አምቦ፣ ቡሌ ሆራ፣ ዳምቢ ዶሎ እና ዲላ ዩኒቨርሲቲዎች
tkvah