Dire dawa university student

@dredawauniversity


Dire dawa university student

11 Jun, 05:13


የሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች የሁለተኛ ቀን ፈተና ዛሬ ይሰጣል።

የማኅበረሰብ ሳይንስ ተማሪዎች የጂኦግራፊ ትምህርት ፈተና በአራት ክፍለጊዜ ተከፍለው በኦንላይን ይወስዳሉ።

ትናንት በነበረው የመጀመሪያ ቀን ፈተና በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የሪሚዲያል ተማሪዎች በተፈጠረ የቴክኒካል ችግር ምክንያት በቂ የፈተና ሰዓት እኖዳልነበራቸው በርካታ ተማሪዎች አስተያየታቸውን ለቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ አድርሰዋል።

የማኀበረሰብ ሳይንስ ተማሪዎች እስከ ሐሙስ ድረስ ለተከታታይ አራት ቀናት የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተናቸውን የሚወስዱ ይሆናል።

ምስል፦ አምቦ፣ ቡሌ ሆራ፣ ዳምቢ ዶሎ እና ዲላ ዩኒቨርሲቲዎች

tkvah

Dire dawa university student

07 Jun, 08:52


#Update

የ2016 ዓ.ም የሪሚዲያል ተማሪዎች የማጠቃለያ ፈተና ከሰኔ 3-10/2016 ዓ.ም እንደሚሰጥ ይታወቃል፡፡

ይሁን እንጂ ሰኔ 9/2016 ዓ.ም የኢድ አል-አድሃ (አረፋ) በዓል ስለሆነ፣ በዕለቱ ይሰጥ የነበረው ፈተና ሰኔ 11/2016 ዓ.ም የሚሰጥ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል፡፡

@DredawaUniversity

Dire dawa university student

06 Jun, 15:15


«በበዓል ቀናት ሆነ ማግስት የሚወጡ የፈተና ሰሌዳ አግባብነት የሌለው ነው!»

የፌዴራል መጅሊስ ዋና ስራ አስኪያጅ


የ2016 E.C. የሪሚዲያል የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች የመፈተኛ የጊዜ ሰሌዳ ከዒድ አል-አዽሓህ ዐረፋ በዓል ቀን ጋር በሚጋጭ መልኩ ከሰኔ 6 እስከ 10 ይሰጣል።


የተማሪዎች የመፈተኛ የጊዜ ሰሌዳ የሙስሊሙን በዓላት ታሳቢ አድርገው መውጣት አለባቸው ያሉት የፌዴራል መጅሊሱ ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ከማል ሃሩን የበዓል ቀናትን ታሳቢ ያላደረገ የፈተና የጊዜ ሰሌዳ አወጣጥ አግባብነት የሌለውና በተማሪዎች የስነልቦና አልፎም የፈተና ውጤታቸው ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ አለው ብለዋል።


መጅሊሱ ባሳለፍነው አመት ጀምሮ በዚህ ዙሪያ ከትምህርት ሚኒስትር ጋር መነጋገሩ የተገለፀ ሲሆን ችግሩን በዘላቂነት ለመፍታትም ይሰራል ተብሏል። ሀሩን ሚዲያ በጉዳዩ ዙሪያ ከትምህርት ሚኒስቴር መረጃዎችን ለመጠየቅ ያደረገው ጥረት እንዳልተሳካለት ዘግቧል።

©ሀሩን ሚዲያ

ትምህርት ሚኒስቴር

@DredawaUniversity

Dire dawa university student

05 Jun, 04:55


አይገርምም

ጋዜጠኛዋ ቢሊኒየሩን ቃለመጠይቅ እያደረገችለት ነው… የስኬትህ ሚስጥር ምንድነው?
ቢሊየነሩ ባዶ ቼክ ለጋዜጠኛዋ አቀበላትና የፈለግሽውን ያህል ገንዘብ ፃፊበት አላት!
ጋዜጣኛዋ በእንቤታ ቼኩን እየመለሰች «አይ እኔ እንደሱ አይነት ነገር ፈልጌ አይደለም የስኬት ሚስጥሮን መጠየቅ ፈለጊ ነው» አለች።
ቢሊየነሩ ድጋሚ ቼኩን መልሶ ሰጣትና «የፈለግሽውን ያህል ገንዘብ ፃፊ» አላት።
ጋዜጠኛዋ እንቢ አሻፈረኝ አለች።

ቢሊየነሩ ቼኩን እያሳያት «የስኬቴ ሚስጥር አሁን አንቺ ያጋጠመሽን አይነት እድል አሳልፌ አለመስጠቴ ነው…የስኬቴ ሚስጥር ያገኘሁትን እድል ሁሉ መጠቀሜ አሁን አንቺ እንድልሽን ተጠቅመሽ ቢሆን ኖሮ የአለማችን ሃብታሟ ጋዜጣኛ ትሆኚ ነበር… እኔ ሁለቴ እድል እንደሰጠሁሽ አለም ሁለተኛ ዙር እድል አትሰጥሽም አንዴ ያጋጠመሽን እድል መጠቀም የስኬት ሚስጥር ነው
ምን ያህሎቻችን በየቀኑ የተሰጡንን እድል እየተጠቀምን ይሆን???

@DredawaUniversity

Dire dawa university student

05 May, 11:43


Happy Easter!

happy holidays.

Dire dawa university student

30 Apr, 09:39


🌟There are several alternative ways to express the idea of not being good at something:

1. I'm not skilled at it.

2. I'm not proficient in that.

3. I lack expertise in that area.

4. I struggle with it.

5. It's not my strong suit.

6. I'm not very competent in that.

7. I could use some improvement in that.

8. I'm not particularly talented in that.

9. I'm not very adept at it.

10. It's not something I excel at

@DredawaUniversity
@DredawaUniversity
@DredawaUniversity
@DredawaUniversity

Dire dawa university student

26 Apr, 05:20


Notice:

Mid-Term Examnation for PreEngineering Students.

From starting April 30, 2016 E.C

Dire dawa university student

10 Apr, 15:36


በድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ የ1445ኛው የኢድ አል-ፈጥር በዓል የዩኒቨርስቲው ከፍተኛ አመራሮች፣ የተማሪዎች ህብረት ተወካዮችን ጨምሮ በተገኙበት በተማሪዎች መመገቢያ አዳራሽ በደማቅ ስነ-ስርዓት በዓሉን ማክበር ተችሏል።

@DredawaUniversity
@DredawaUniversity
@DredawaUniversity
@DredawaUniversity
@DredawaUniversity

Dire dawa university student

09 Apr, 18:28


☪️Eid Mubarak☪️

🙏🙏🙏🙏🙏

🎖📖🎖
━━━━━━

▬▬▬▬▬▬▬▬

Dire dawa university student

08 Apr, 15:40


Ciidul Fidriga waa Arbacada.

Bisha Shawaal maanta ma soo bixin; Sidaa darteed, Ciidul Fidriga ayaa la ciidayaa Arbacada.

Berri oo Talaado ah waa maalinta sodonaad iyo ugu danbeysa # Ramadaan.

@tikvahethiopia waa magaca


@DiredawaUnversity
@DiredawaUnversity
@DiredawaUnversity

Dire dawa university student

08 Apr, 15:37


Iid al-Fixrii guyyaa Roobiiti.

Ji'i ji'a Shawwaal har'a hin mul'anne; Kanaaf guyyaa Roobii Ayyaanni Iid al-Fxir ni kabajama.

Guyyaan boruu Kibxata # Ramadaanaa guyyaa soddomaffaa isa dhumaa ta'a.

@tikvahethiopia jedhamtu

Dire dawa university student

08 Apr, 15:20


#BREAKING

ዛሬ በሳዑዲ አረቢያ አካባቢ ጨረቃ ባለመታየቷ የዒድ አልፈጥር በዓል ረቡዕ ዕለት እንደሚውል ተገልጿል።

Via Haramain

@tikvahethiopia

Dire dawa university student

28 Mar, 15:54


#ኢትዮጵያ

ዛሬ ከቀኑ 09:46 ጀምሮ ከባህርዳርና አካባቢው በስተቀር በመላው ኢትዮጵያ የኤሌክትሪክ ኃይል ሙሉ በሙሉ መቋረጡን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አስታውቋል።

በሲስተም ላይ በገጠመ ችግር ኃይል መቋረጡን ያስታወቀው ተቋሙ  ለጊዜው የችግሩን ምክንያት ለማወቅ ጥረት እየተደረገ ነው ብሏል።

የተቋረጠውን ኤሌክትሪክ መልሶ የማገናኘት ሥራ የተጀመረ መሆኑን የገለጸው የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል፥ ችግሩን በመቅረፍ ዳግም ሲስተሙ ተመልሶ እስኪገናኝ ድረስ በትዕግስት ጠብቁ ሲል አስታውቋል።

#NB: ተቋሙ ይህንን መረጃ በይፋዊ የፌስቡክ ገጹ ከደቂቃዎች በፊት ያወጣው ሲሆን አሁን ላይ በአንዳንድ አከባቢዎች የተቋረጠው የኤሌክትሪክ ኃይል መመለሱን ማረጋገጥ ችለናል።

@tikvahethiopia

Dire dawa university student

27 Mar, 23:57


Last year Dire dawa university Top three Highest ranked graduated students