ለ12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ
ውድ ተማሪዎች ቅዳሜ ዕለት የወሰዳችሁትን የዕቅድና የስምምነት መፈራረሚያ ቅፅ በጥንቃቄ ሞልታችሁ ነገ ማክሰኞ ጥቅምት 12/2016ዓ.ም ለቢሮ ገቢ እንድታደርጉ እናሳስባለን።
ለቢሮ ገቢ የሚደረገው ኦሪጅናል ስለሆነ ተማሪው እና ወላጅ ጋ የሚቀር 2 ኮፒ ማድረጋችሁን እንዳትረሱ።
ውድ ተማሪዎች ቅዳሜ ዕለት የወሰዳችሁትን የዕቅድና የስምምነት መፈራረሚያ ቅፅ በጥንቃቄ ሞልታችሁ ነገ ማክሰኞ ጥቅምት 12/2016ዓ.ም ለቢሮ ገቢ እንድታደርጉ እናሳስባለን።
ለቢሮ ገቢ የሚደረገው ኦሪጅናል ስለሆነ ተማሪው እና ወላጅ ጋ የሚቀር 2 ኮፒ ማድረጋችሁን እንዳትረሱ።