Latest Posts from National lottery Administration /ብሔራዊ ሎተሪ አስተዳደር / (@national_lottery) on Telegram

National lottery Administration /ብሔራዊ ሎተሪ አስተዳደር / Telegram Posts

National lottery Administration /ብሔራዊ ሎተሪ አስተዳደር /
National lottery
188,059 Subscribers
618 Photos
43 Videos
Last Updated 27.02.2025 13:07

The latest content shared by National lottery Administration /ብሔራዊ ሎተሪ አስተዳደር / on Telegram


ግንቦት 28 ቀን 2015 ዓ.ም የወጣው የአድማስ ዲጂታል ሎተሪ ዕድለኞች ሽልማታቸውን እየወሰዱ ነው ፡፡

የአዲስ አበባ ነዋሪ የሆነውና በኤሌክትሪሻን ሙያ የተሰማራው አቶ አስቻለው ለገሰ በቆረጡት ልዩ ሎተሪ የ1ኛ ዕጣ የ3,500,000 ብር ዕድለኛ ሆነዋል ፡፡
አቶ አስቻለው ለገሰ በገንዘቡም ወደ ንግድ ለመሰማራት እንዳሰቡ አጫውተውናል ፡፡

Regular lottery 1687

የደብረብርሃን ነዋሪ የሆኑት የቀድሞ የጦር ሰራዊት አባልና ጡረተኛው ሃምሳ አለቃ ሰለሞን ዮሃንስ በቆረጡት የልዩ ሎተሪ በ2ኛ ዕጣ የ1,200,000 ብር / አንድ ሚሊዮን ሁለት መቶ ሺህ / ዕድለኛ ሆነዋል ፡፡በደረሳቸው ገንዘብም በከተማ ግብርና እንደሚሰማሩ ገልጸውልናል ፡፡