ውድ የፌስቡክ ወዳጆቼ እንኳን ደስ ያለን!!!
መቼም ቤጃይን የማያውቅ ፌስቡክ ተጠቃሚ አለ ማለት ይከብደኛል። ለፈጠራ ባለቤቱና ለስራ ጀማሪው በሚያሳየው የገንዘብና የሀሳብ ድጋፍ ሲያደርግ የምናውቀው ቤጃይ ዛሬም በቅርብ የወጣውን "ዓይነ ርግብ" የተሰኝውን አጫጭር ልብወለድ ታሪኮችን የያዘው መጽሐፌን 200 ኮፒ በመግዛት የፌስቡኩን ጀማ በስጦታ አንበሽብሺልኝ ብሎኛል።
ለቀና ሀሳቡና ለትብብሩ ከፍ ያለ ምስጋና እያቀረብኩ እንግዲህ "ዓይነ ርግብ" እንዲኖራችሁ የምትፈልጉ ሁሉ መገናኛ በሚገኝው
3M Mall - 3ኛ ፎቅ ላይ Phoenix Store (ኮምፒውተር መሸጫ ቤት)
( 251919875964 - በረከት ጋር)
ከነገ ጀምሮ ሄዳችሁ ነጻ ኮፒያችሁን መውሰድ ትችላላችሁ።
ብትችሉ ደግሞ መጽሐፉ እንደደረሳችሁ የሚያሳውቅ ማስታወሻ ፎቶ ከመጽሐፉ ጋር ተነስታችሁ በፌስቡክ ገጻችሁ እንድትለጥፉ በትህትና እጠይቃለሁ።
ሌላው ጥሩ ዜና ደግሞ ቤጃይ ይህን ሁለት መቶ ኮፒ ሰዎች ወስደው ከጨረሱ ለሌሎች 200 እድለኞች ስጦታ የሚሰጥ መሆኑን ነግሮኛል። ስለዚህ ይህንን ስጦታ ቶሎ ቶሎ በመውሰድና የንባብ ውጤታችሁን በማጋራት የንባብን ባህል አበረታቱ
ነመስቴ 🙏 ውድ Bejai Nerash Naiker
© Tigest Samuel (Art of Tigest)
መቼም ቤጃይን የማያውቅ ፌስቡክ ተጠቃሚ አለ ማለት ይከብደኛል። ለፈጠራ ባለቤቱና ለስራ ጀማሪው በሚያሳየው የገንዘብና የሀሳብ ድጋፍ ሲያደርግ የምናውቀው ቤጃይ ዛሬም በቅርብ የወጣውን "ዓይነ ርግብ" የተሰኝውን አጫጭር ልብወለድ ታሪኮችን የያዘው መጽሐፌን 200 ኮፒ በመግዛት የፌስቡኩን ጀማ በስጦታ አንበሽብሺልኝ ብሎኛል።
ለቀና ሀሳቡና ለትብብሩ ከፍ ያለ ምስጋና እያቀረብኩ እንግዲህ "ዓይነ ርግብ" እንዲኖራችሁ የምትፈልጉ ሁሉ መገናኛ በሚገኝው
3M Mall - 3ኛ ፎቅ ላይ Phoenix Store (ኮምፒውተር መሸጫ ቤት)
( 251919875964 - በረከት ጋር)
ከነገ ጀምሮ ሄዳችሁ ነጻ ኮፒያችሁን መውሰድ ትችላላችሁ።
ብትችሉ ደግሞ መጽሐፉ እንደደረሳችሁ የሚያሳውቅ ማስታወሻ ፎቶ ከመጽሐፉ ጋር ተነስታችሁ በፌስቡክ ገጻችሁ እንድትለጥፉ በትህትና እጠይቃለሁ።
ሌላው ጥሩ ዜና ደግሞ ቤጃይ ይህን ሁለት መቶ ኮፒ ሰዎች ወስደው ከጨረሱ ለሌሎች 200 እድለኞች ስጦታ የሚሰጥ መሆኑን ነግሮኛል። ስለዚህ ይህንን ስጦታ ቶሎ ቶሎ በመውሰድና የንባብ ውጤታችሁን በማጋራት የንባብን ባህል አበረታቱ
ነመስቴ 🙏 ውድ Bejai Nerash Naiker
© Tigest Samuel (Art of Tigest)