መዝሙር 11፥5
አገልግሎቱ "የእለት እንጀራ አገልግሎት" ወይም "Daily Bread Ministry" ይባላል ራዕያችን ውሃ ባሕርን እንደሚከድን ምድር እግዚአብሔርን/የእግዚአብሔርን ክብር በማወቅ ተሞልታ ማየት ነው በአጠቃላይ 12,000,000ሰዎችን በዚህ አገልግሎት ለመድረስ አቅደን እየተንቀሳቀስን ነው በ2012ዓ.ም በ1000ሰዎች ጀምረን በየአመቱ በ10 እጥፍ እየጨመርን በ2017ዓ.ም 12,000,000ሰዎችን ለመድረስ አቅደን እየተንቀሳቀስን ነው ከእርስዎ ቢያንስ 120ኮንታክቶችን እንጠብቃለን በሙሉ ልብዎ ከእኛ ጋር ስለሚያገለግሉ በጣም እናመሰግናለን በተጨማሪም ኢየሱስ ካልመጣና ከኖርን በ2018ዓ.ም 100,000 ሰዎች የሚገኙበት የመጀመሪያውን አመታዊ የእለት እንጀራ ኮንፈረንስ በአዲስ አበባ ለማድረግ አቅደናል
ጌታ ኢየሱስ ይመጣል! ሲመጣ ደግሞ የሚጠይቀን በአላማ ስልካችን ውስጥ ለገቡ ሴቭ ስላደረግናቸው ወዳጅ ዘመዶቻችን እንደሆነ እናምናለን ደግሞም ከጌታ የተቀበልናቸው መክሊቶች እንደሆኑ እንቆጥራለን እናም ጌታ ኢየሱስ ሲመጣ ከነትርፉ ለማስረከብ እንተጋ ዘንድ ይገባናል የዚህም አገልግሎት አላማ ሁሉም ቅዱሳን ይህን መክሊታቸውን ሳይቀብሩ እንዲነግዱበት ወይም ለሚነግዱበት እንዲሰጡና ጌታ ሲመጣ ከነትርፉ እንዲያስረክቡ ማበረታታት ነው አሁንም ከታች በተዘረዘሩት ቁጥሮች በአንዱ በተለይ በ2ኛው ቁጥር ያመኑ እና ያላመኑ እያላቹ በመለየት የወዳጅ ዘመድዎን ስልክ ቁጥሮች በSMS እንዲልኩልን በጌታ ፍቅር እንጠይቃለን
1,0947375546 ተስፋአብ ጥላሁን
2,0966259090 መቅደስ አፈወርቅ
3,0974325523 ተስፋየሱስ ተስፋአብ
4,0985550606 ተስፋመንፈስቅዱስ
5,0975225859 ሔፍዚባህ ተስፋአብ
6,0903921582 ኬፋ ተስፋአብ
7,0944324456 ዮሃናን ተስፋአብ
8,0948630042 የእለት እንጀራ አገልግሎት
9,0948636742 ሕያው ምንጭ የጸሎት አገልግሎት
10,0799473755 የኢየሱስ ማዳን የትምሕርት አገልግሎት
11,0701662590 የመንፈስ ቅዱስ ኃይል የድንቅና የተአምራት አገልግሎት
12, 0900859933 የእግዚአብሔር ደስታ የእምነት አገልግሎት
13,0900868133 ሕያው ዐለት የማነጽ አገልግሎት