Universal Medical & Business College (ዩኒቨርሳል ሜዲካልና ቢዝነስ ኮሌጅ)- Official Channel

@universalcollege


Official Telegram Channel

Universal Medical & Business College (ዩኒቨርሳል ሜዲካልና ቢዝነስ ኮሌጅ)- Official Channel

21 Oct, 10:18


የ2017 የቴክኒክና ሙያ የመደበኛ ስልጠና ዘመን መቁረጫ ነጥብ ይፋ ሆኗል።

የተፈጥሮ ሳይንስ የመግቢያ ውጤት !

🟢 የስልጠና ደረጃ 1 እና 2

° ወንዶች ታዳጊ ክልሎች እና አርብቶ አደር አካባቢን
#ሳይጨምር የመቁረጫ ነጥቡ 141 ከዚያ በታች፤

° ወንዶች ከታዳጊ ክልሎች እና አርብቶ አደር አካባቢዎች የመቁረጫ ነጥቡ 137 እና ከዚያ በታች፤

° ሴቶች ታዳጊ ክልሎች እና አርብቶ አደር አካባቢን
#ሳይጨምር የመቁረጫ ነጥቡ 138 እና ከዚያ በታች፤

° ሴቶች ከታዳጊ ክልሎች እና አርብቶ አደር አካባቢዎች የመቁረጫ ነጥቡ 134 እና ከዚያ በታች፤

° ለሁሉም የአካል ጉዳተኞ የመቁረጫ ነጥቡ 124 እና ከዚያ በታች፤

🟡 የስልጠና ደረጀ 3 እና 4 ፦

° ወንዶች ታዳጊ ክልሎች እና አርብቶ አደር አካባቢን
#ሳይጨምር የመቁረጫ ነጥቡ 142 ከዚያ በላይ፤

° ወንዶች ከታዳጊ ክልሎች እና አርብቶ አደር አካባቢዎች የመቁረጫ ነጥቡ 138 እና ከዚያ በላይ፤

° ሴቶች ታዳጊ ክልሎች እና አርብቶ አደር አካባቢን
#ሳይጨምር የመቁረጫ ነጥቡ 139 እና እና ከዚያ በላይ፤

° ሴቶች ከታዳጊ ክልሎች እና አርብቶ አደር አካባቢዎች የመቁረጫ ነጥቡ 135 እና ከዚያ በላይ፤

° ለሁሉም የአካል ጉዳተኞ የመቁረጫ ነጥቡ 125 እና ከዚያ በላይ፤

🔴 የስልጠና ደረጀ 5 ፦

° ወንዶች ታዳጊ ክልሎች እና አርብቶ አደር አካባቢን
#ሳይጨምር የመቁረጫ ነጥቡ 179 ከዚያ በላይ፤

° ወንዶች ከታዳጊ ክልሎች እና አርብቶ አደር አካባቢዎች የመቁረጫ ነጥቡ 167 እና ከዚያ በላይ፤

° ሴቶች ታዳጊ ክልሎች እና አርብቶ አደር አካባቢን
#ሳይጨምር የመቁረጫ ነጥቡ 170 እና እና ከዚያ በላይ፤

° ሴቶች ከታዳጊ ክልሎች እና አርብቶ አደር አካባቢዎች የመቁረጫ ነጥቡ 162 እና ከዚያ በላይ፤

° ለሁሉም የአካል ጉዳተኞ የመቁረጫ ነጥቡ 154 እና ከዚያ በላይ፤

⬇️

የማህበራዊ ሳይንስ የመግቢያ ውጤት !

🟢 የስልጠና ደረጃ 1 እና 2

° ወንዶች ታዳጊ ክልሎች እና አርብቶ አደር አካባቢን
#ሳይጨምር የመቁረጫ ነጥቡ 139 ከዚያ በታች፤

° ወንዶች ከታዳጊ ክልሎች እና አርብቶ አደር አካባቢዎች የመቁረጫ ነጥቡ 135 እና ከዚያ በታች፤

° ሴቶች ታዳጊ ክልሎች እና አርብቶ አደር አካባቢን
#ሳይጨምር የመቁረጫ ነጥቡ 134 እና ከዚያ በታች፤

° ሴቶች ከታዳጊ ክልሎች እና አርብቶ አደር አካባቢዎች የመቁረጫ ነጥቡ 124 እና ከዚያ በታች፤

° ለሁሉም የአካል ጉዳተኞ የመቁረጫ ነጥቡ 124 እና ከዚያ በታች፤

🟡 የስልጠና ደረጀ 3 እና 4 ፦

° ወንዶች ታዳጊ ክልሎች እና አርብቶ አደር አካባቢን
#ሳይጨምር የመቁረጫ ነጥቡ 140 ከዚያ በላይ፤

° ወንዶች ከታዳጊ ክልሎች እና አርብቶ አደር አካባቢዎች የመቁረጫ ነጥቡ 136 እና ከዚያ በላይ፤

° ሴቶች ታዳጊ ክልሎች እና አርብቶ አደር አካባቢን
#ሳይጨምር የመቁረጫ ነጥቡ 135 እና እና ከዚያ በላይ፤

° ሴቶች ከታዳጊ ክልሎች እና አርብቶ አደር አካባቢዎች የመቁረጫ ነጥቡ 125 እና ከዚያ በላይ፤

° ለሁሉም የአካል ጉዳተኞ የመቁረጫ ነጥቡ 125 እና ከዚያ በላይ፤

🔴 የስልጠና ደረጀ 5 ፦

° ወንዶች ታዳጊ ክልሎች እና አርብቶ አደር አካባቢን
#ሳይጨምር የመቁረጫ ነጥቡ 172 ከዚያ በላይ፤

° ወንዶች ከታዳጊ ክልሎች እና አርብቶ አደር አካባቢዎች የመቁረጫ ነጥቡ 164 እና ከዚያ በላይ፤

° ሴቶች ታዳጊ ክልሎች እና አርብቶ አደር አካባቢን
#ሳይጨምር የመቁረጫ ነጥቡ 165 እና እና ከዚያ በላይ፤

° ሴቶች ከታዳጊ ክልሎች እና አርብቶ አደር አካባቢዎች የመቁረጫ ነጥቡ 160 እና ከዚያ በላይ፤

° ለሁሉም የአካል ጉዳተኞ የመቁረጫ ነጥቡ 154 እና ከዚያ በላይ፤


#TikvahEthiopia🇪🇹

@tikvahethiopia

Universal Medical & Business College (ዩኒቨርሳል ሜዲካልና ቢዝነስ ኮሌጅ)- Official Channel

09 Oct, 13:31


📢 Attention 2017 Freshers (New Registered Degree Students!) 🎓

Welcome to the start of your exciting academic journey! We are pleased to inform you about the upcoming Orientation and Class Start details. Make sure you don’t miss out!

🗓 Important Dates to Remember:

📅 Orientation:
Date: Thursday, 17th October 2024
Time: 4:00 AM (Local Time)
Venue: Main Campus Library 📚

📅 Classes Begin:
Date: Monday, 21st October 2024
Get ready for a fresh start to your academic life! 💪🎉

We look forward to seeing you all! If you have any questions, feel free to reach out. 😊

Best of luck! 💼📖

Universal Medical & Business College (ዩኒቨርሳል ሜዲካልና ቢዝነስ ኮሌጅ)- Official Channel

08 Oct, 17:14


የመቁረጫ ነጥብ ይፋ ሆነ‼️

በያዝነው አመት በሪሚዲያል ፕሮግራም ለመማር የ12ኛ ክፍል ውጤት የመቁረጫ ነጥብ ይፋ ሆኗል። በዚህም
👉 ለተፈጥሮ እና ማህበራዊ ሳይንስ ወንድ ተማሪዎች የሪሚዲያል መግቢያ ውጤት 2️⃣0️⃣4️⃣

👉 ለተፈጥሮ እና ማህበራዊ ሳይንስ ሴት ተማሪዎች የሪሚዲያል መግቢያ ውጤት 1️⃣9️⃣2️⃣ ነው።

በተጨማሪ እንደተፈተኑት የትምህርት አይነት ብዛት 31% ከመቶና ከዚያ በላይ ውጤት ያመጡ ተማሪዎች በሁሉም አማራጮች (በግልና በመንግስት ተቋማት) በራሳቸው ክፍያ የሪሚዲያል ፕሮግራም መከታተል ይችላሉ።

ይህ ማለት ፦

➡️ ከ600ው የትምህርት ብዛት ፈተናቸውን ተፈትነው 31% እና ከዛ በላይ ውጤት ያመጡ ( 1️⃣8️⃣6️⃣ እና በላይ) ፤

ከ500 የትምህርት ብዛት የተፈተኑ (ዓይነስውራን ተማሪዎች) 31% እና በላይ ውጤት ያመጡ (155 እና በላይ) ፤

ከ700ው የትምህርት ብዛት የተፈተኑ 31% እና ከዛ በላይ ውጤት ያመጡ (217 እና በላይ) ... በፈለጉት አማራጭ ማለትም በግል ሆነ በመንግሥት ተቋማት ከፍለው የሬሜዲያል ፕሮግራም መከታተል ይችላሉ።


ሙሉ መረጃው ከላይ ተያይዟል ☝️

Universal Medical & Business College (ዩኒቨርሳል ሜዲካልና ቢዝነስ ኮሌጅ)- Official Channel

05 Oct, 10:17


📢 Notice to Students

Please take note of the following important information before registration:

🗓 Pay your registration fee at least 3 or 2 days before the registration date.

💸 Ensure that your monthly fee is also paid within the same timeframe.

Keep your payment receipt ready to show during the registration process.

⚠️ Failure to pay in advance may result in delays during registration.

Universal Medical & Business College (ዩኒቨርሳል ሜዲካልና ቢዝነስ ኮሌጅ)- Official Channel

01 Oct, 10:11


📢 Notice
To All Universal Medical & Business College Students

📚 Subject: First Semester Registration

🗓️ Registration Dates:

From Tuesday, October 08, 2024 (Meskerem 28, 2017 E.C)

To Thursday, October 10, 2024 (Meskerem 30, 2017 E.C)


⚠️ Late Registration:

Tikimt 01, 2017 E.C and Tikimt 02, 2017 E.C (Registration with penalty)


🎓 Class Start Date:

Classes will begin on Monday, October 14, 2024 (Tikimt 04, 2017 E.C)


📋 Registrar's Office
Universal Medical & Business College

Universal Medical & Business College (ዩኒቨርሳል ሜዲካልና ቢዝነስ ኮሌጅ)- Official Channel

30 Sep, 19:44


Dear Students,

This is to inform you that the first and second day makeup exam schedule has been posted. Please take the time to carefully review the list of students scheduled for the exams.

If your name is not listed, but you believe you should be included, immediately report the issue to the Registrar's Office

The Exam will be held at main campus Library.

Universal Medical & Business College (ዩኒቨርሳል ሜዲካልና ቢዝነስ ኮሌጅ)- Official Channel

30 Sep, 02:07


📢 የመውጫ ፈተና ለወደቁ ተማሪዎች ብቻ የሚሆን ቴምፖራሪ 📃 እንደሚዘጋጅ ተገለፀ።

የመውጫ ፈተና ወድቀው በድጋሜ መፈተን ለማይፈልጉ ተማሪዎች፣ ትምህርት ሚኒስቴር ዘንድሮው መፍትሔ እንደሚያስቀምጥ የትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ ኮራ ጡሹኔ ገልፀዋል።

በጉዳዩ ላይ አስተያየታቸውን ለኢትዮጵያ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች ህብረት የሰጡት ሚኒስትር ዴኤታው፤ የመውጫ ፈተና ወድቀው በድጋሜ መፈተን ለማይፈልጉ ተማሪዎች የተማሩትን የሚገልፅ ቴምፖራሪ እንደሚዘጋጅ ጠቁመዋል።

የመውጫ ፈተና የወደቀ ተማሪ እንዴት ዓይነት ቴምፖራሪ እንደሚሰጠው እና ሥራ እየሠራ እንደገና መፈተን እንዲችል ሁኔታዎች ይመቻቻል ብለዋል።

Universal Medical & Business College (ዩኒቨርሳል ሜዲካልና ቢዝነስ ኮሌጅ)- Official Channel

27 Sep, 09:26


🎓 Universal Medical & Business College🎓
📢 Exciting News for NEW Registration!
Registration for the 2017 E.C / 2024 G.C academic year opens on Monday, September 16, 2024.
Ready to take the next step in your education journey? Look no further than UMBC! 🚀
🌟 Choose from our diverse programs:

📘 Degree Programs:
📚Pharmacy
📚Nursing

📘 TVET Programs:
📚Pharmacy
📚Nursing
📚Accounting & Finance
📚Marketing & Sells Management

📘 Remedial Programs:
📚 Natural Science
📚 Social Science

🔔 Important Notice:
The entry points for TVET and Remedial Programs will be as announced by the Ministry of Education. Stay tuned—we will post the updates as soon as they announce the details!


📍 22 Mazoria Campus, right behind Demberua Hospital.
👉 Call us now:
📞 +251-911-255700
📞 +251-911-523053
📞 +251-993-499-910

👉 Follow us on social media:
📱TikTok: UMBC COLLEGE
📱 Telegram: t.me/universalcollege
📱 Facebook: @UniversalMBC
📧 Email: [email protected]

🌟 Why wait? The future starts here! 🌟

Universal Medical & Business College (ዩኒቨርሳል ሜዲካልና ቢዝነስ ኮሌጅ)- Official Channel

26 Sep, 09:52


ለመላው የዩኒቨርሳል ሜዲካልና ቢዝነስ ኮሌጅ የክርስትና እምነት ተከታይ ሰራተኞች ፣ መምህራንና ተማሪዎች በሙሉ እንኳን ለብርሃነ መስቀሉ በሰላም አደረሳችሁ እያልን መልካም የመስቀል በዓል እንዲሆንላችሁ እንመኛለን፡፡

Universal Medical & Business College (ዩኒቨርሳል ሜዲካልና ቢዝነስ ኮሌጅ)- Official Channel

25 Sep, 15:39


https://vm.tiktok.com/ZMhjUQm66/

Universal Medical & Business College (ዩኒቨርሳል ሜዲካልና ቢዝነስ ኮሌጅ)- Official Channel

17 Sep, 19:40


🚀 Achieve Academic Success with Our Remedial Classes! 🚀

📚 Are you looking to improve your grades and Start Degree Program? Our remedial classes are here to help you succeed! With a 95%+ pass rate among previous students, we're confident you can achieve even more! 🎯

🔔 Important Notice:
The Ministry of Education will soon release the results for enrolling in our remedial classes! Stay tuned for updates and be ready to sign up once they're available! 🗓️

Why Choose Us?

Proven success rate of over 95%

👩‍🏫 Dedicated and experienced instructors

📈 Tailored lessons for individual growth

💡 Interactive learning environment

🏆 Boost your confidence and academic performance


Don't miss out! We’re excited to help YOU achieve your best! 🎉

Universal Medical & Business College (ዩኒቨርሳል ሜዲካልና ቢዝነስ ኮሌጅ)- Official Channel

14 Sep, 18:02


Happy Mawlid Al-Nabi.

From Universal Medical and Business College to all Muslim students and their families.

Universal Medical & Business College (ዩኒቨርሳል ሜዲካልና ቢዝነስ ኮሌጅ)- Official Channel

13 Sep, 15:02


🎓 Universal Medical & Business College🎓
📢 Exciting News for NEW Registration!
Registration for the 2017 E.C / 2024 G.C academic year opens on Monday, September 16, 2024.
Ready to take the next step in your education journey? Look no further than UMBC! 🚀
🌟 Choose from our diverse programs:

📘 Degree Programs:
📚Pharmacy
📚Nursing

📘 TVET Programs:
📚Pharmacy
📚Nursing
📚Accounting & Finance
📚Marketing & Sells Management

📘 Remedial Programs:
📚 Natural Science
📚 Social Science

🔔 Important Notice:
The entry points for TVET and Remedial Programs will be as announced by the Ministry of Education. Stay tuned—we will post the updates as soon as they announce the details!


📍 22 Mazoria Campus, right behind Demberua Hospital.
👉 Call us now:
📞 +251-911-255700
📞 +251-911-523053
📞 +251-993-499-910

👉 Follow us on social media:
📱TikTok: UMBC COLLEGE
📱 Telegram: t.me/universalcollege
📱 Facebook: @UniversalMBC
📧 Email: [email protected]

🌟 Why wait? The future starts here! 🌟

Universal Medical & Business College (ዩኒቨርሳል ሜዲካልና ቢዝነስ ኮሌጅ)- Official Channel

10 Sep, 18:57


🌼🌼🌼 Happy New Year 2017 🌼🌼🌼
Universal Medical and Business College wishes all Students a happy New Year.

As we step into this bright new chapter, may your dreams continue to soar and your hard work lead you to success! 🌟📚

may this year bring you growth, happiness, and unforgettable moments! 💫

🌼🌼🌼 መልካም አዲስ አመት 🌼🌼🌼

Universal Medical & Business College (ዩኒቨርሳል ሜዲካልና ቢዝነስ ኮሌጅ)- Official Channel

08 Sep, 12:57


🎓 📷 Photo Taken During Graduation Ceremony.

📷 Share with us your photo taken during graduation on comment section.