📌 #ለረቡዕ_ጠዋት_ተማሪዎች_በሙሉ:-
🔵 የዘወትር ረቡዕ ጠዋት ተማሪዎች ሁላችሁም ነገ ረቡዕ ጥቅምት 13/2017ዓ.ም ከ02:30-06:30 የምትማሩ መፅሐፍ ቅዱስና ማስታወሻ ደብተር በመያዝ በጊዜ ተገኙ። መፅሐፍ ቅዱስና ማስታወሻ ደብተር ሳይዙ በስፍራዉ ላይ መገኘት አይፈቀድም። እንዲሁም በሞባይል መፅሐፍ ቅዱስ ማንበብም ሆነ ሌላ ተግባር የተከለከለ ስለሆነ መፅሐፍ ቅዱስና ማስታወሻ ደብተር ይዞ መገኘት ግዴታ ነዉ። በተጨማሪም በሌሎችም ቀናትና ክፍሎችም የምትማሩ በሙሉ ይህንን ተግባራዊ አድርጉ።
📍የረቡዕ ጠዋት ተማሪዎች:-
👇👇👇👇👇👇👇
⛪️ #የትምህርቱ_ስፍራ_አድራሻ:- ከመገናኛ ወደ ወሰን ስትሄዱ አያት ሪል-ስቴት መኖሪያ መንደር የሚሰራበት እንደደረሳችሁ ወሰን መንገድ ላይ መብራቱን አለፍ እንዳላችሁ አሰለፈች መርጊያ ሆቴል አለፍ ብሎ ብርሀን ባንክ አጠገብ ርሆቦት ህንፃ 1ተኛ ፎቅ ላይ።
🔵 የዘወትር ረቡዕ ጠዋት ተማሪዎች ሁላችሁም ነገ ረቡዕ ጥቅምት 13/2017ዓ.ም ከ02:30-06:30 የምትማሩ መፅሐፍ ቅዱስና ማስታወሻ ደብተር በመያዝ በጊዜ ተገኙ። መፅሐፍ ቅዱስና ማስታወሻ ደብተር ሳይዙ በስፍራዉ ላይ መገኘት አይፈቀድም። እንዲሁም በሞባይል መፅሐፍ ቅዱስ ማንበብም ሆነ ሌላ ተግባር የተከለከለ ስለሆነ መፅሐፍ ቅዱስና ማስታወሻ ደብተር ይዞ መገኘት ግዴታ ነዉ። በተጨማሪም በሌሎችም ቀናትና ክፍሎችም የምትማሩ በሙሉ ይህንን ተግባራዊ አድርጉ።
📍የረቡዕ ጠዋት ተማሪዎች:-
👇👇👇👇👇👇👇
⛪️ #የትምህርቱ_ስፍራ_አድራሻ:- ከመገናኛ ወደ ወሰን ስትሄዱ አያት ሪል-ስቴት መኖሪያ መንደር የሚሰራበት እንደደረሳችሁ ወሰን መንገድ ላይ መብራቱን አለፍ እንዳላችሁ አሰለፈች መርጊያ ሆቴል አለፍ ብሎ ብርሀን ባንክ አጠገብ ርሆቦት ህንፃ 1ተኛ ፎቅ ላይ።