#መዝገብ_ቅዳሴን በደብረ ዓባይ ጣዕመ ዜማ እየተማሩ ያሉ ደቀ መዛሙርቶቻችን መቶ አርባ ስምንት ደርሰዋል።(148) አሁንም በቤትዎ በሥራ ቦታዎ ሆነው የአብነት ትምህርት ለመማርና ልጆችዎን ለማስተማር ከታች ያለውን ሊንክ በመጫን ፎርምይሙሉ።ሕፃናትን ዲያቆናት፤ዲያቆናትን ቀሳውስት፤ቀሳውስትን መምህራን ለማድረግ እየሰራን ነው።👇👇👇👇👇
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSfCinFx9ZlZzVMZdCn1INgciVsCwjONC5SIKiDOkhWJ79fsNg/viewform?usp=sharing
??👇👇??👇
#ማሳሰቢያ ፎርሙን ከሞላችሁት ደቀ መዛሙርት መካከል ስልካችሁ ቴሌግራም ያልወጣልኝና ወደ መማሪያ ግሩፑ ያልገባችሁ ስላላችሁ በዚህ ስልክ ቁጥር ቴሌግራም ላይ አናግሩኝ ወደ መማሪያ ጉባኤ ቤቱ አስገባችኋለሁ!!
👉0921034476 mr Tesfamariam Tilahun