Mulugeta Anberber (Facebook)
የትብብር ጥያቄ!
የአማራ ሕዝብ የህልውና ትግል እያደረገ ባለበት ወቅት ከጨፍጫፊዎች ጋር እየተጋደሙ ያሉ በአማራ ሕዝብ ስምና እሴት እየነገዱ ያሉ ሞዴል ባይነን ሴተኛ አዳሪዎችና የሥርዓቱ የጥቅም ተጋሪዎች አርቲስቶችን ጉዳይ በተመለከተ መረጃዎችን እየጨረስሁ ነው፣ መረጃውን ይፋ ከማድረጌ በፊት ይህን ካልሰማህ የምትሉኝ የጽሁፍና የምስል ማስረጃ ካለ በውስጥ ላኩልኝ!
እስካሁን በሰበስብሁት ብዙ ሞዴል ነን ባዮችና አርቲስት ነን ባዮች ሴተኛ አዳሪዎች ተገኝተዋል። (ቀልድ የለም፣ ይፋ ይሆናል)
ያላመረረ ትውልድ አይድንም!
አንበርብር!