ዛሬ መስከረም 26/2017 ምሽት 2 ሰዓት አካባቢ ለተወሰኑ ሴኮንዶች የቆየ አነስተኛ የመሬት መንቀጥቀጥ ማጋጠሙን ተገንዝበናል።
የካ አባዶ፣ሰሜን ሆቴል፣አያት ሲኤም ሲ አካባቢዎች መንቀጥቀጡ ካጋጠመባቸው አካባቢዎች መሆናቸው ተረድተናል ።
የመሬት መንቀጥቀጡ በርዕደ መርት መለኪያ(በሬክትር ልኬት ) ምን ያህል እንደሆነ እና ያደረሰው ጉዳት ይኖር እንደሁ ለጊዜው የታወቀ ነገር የለም።
24 አከባቢ ለአጭር ሰከንዶች የመሬት መንቀጥቀጥ ተከስቶ ሁሉም ደጅ ነው ያለው። ሕዝቡ ተረብሿል። "ፀልዩ ንሰሃ ግቡ በወንጌል እመኑ!"
@focus_youth
@focus_youth
@focus_youth