ሁሉንም ነገር ካወገዛችሁና እያንዳንድዋን የደስታ ቀዳዳ ከነቀፋችሁ ግን ያችው ምድር ተመላሳ ገሀነም ትሆናለች።
የምትኖሩበትን ቦታ መወሰን በእራሳችሁ ምርጫ ላይ የተመረኮዘ ነገር ነው። አስፈላጊው ነገር የቦታ ለውጥ ሳይሆን የውስጠታችሁ ለውጥ ነው።
በደስታ በምሉእነትና በጥልቀት ኑሩ።
ያን ጊዜ ገነት ህልም መሆኑ ቀርቶ የህይወት ልምድ ይሆናል።
ኦሾ
የኦሾን መጽሐፎች ለማግኜት
https://t.me/BOOKWORLDs1
https://t.me/BOOKWORLDs1