مسألة: يُسْتحَبُّ تَقْبِيلُ القَادِمِ مِن السَّفَرِ، أمَّا تَقْبِيلُهُ عِندَ تَوْدِيعِهِ فَمُبَاحٌ لَيْسَ سُنَّةً.
๏ [ከጉዞ የመጣን ሰው መሳም የሚወደድ ሲሆን ነገር ግን ወደ ጉዞ ለመሄድ ሲሸኝ መሳሙ ሱናህ ባይሆንም ፍቁድነት ያለው ተግባር ነው]።
أمَّا الْتِزَامُ القَادِمِ مِن السَّفَرِ فَلا يَبْعُدُ القَوْلُ بِسُنِّيَّتِهِ، أمَّا مُصَافَحَةُ القَادِمِ والمُغَادِرِ فَسُنَّةٌ أمَّا التَّقِيُّ فَيُقَبَّلُ.
๏ [ነገር ግን ከጉዞ የሚመጣን ሰው ማቀፍ ሱናህ ነው የሚለው ፍርድ አይርቀውም። ማለትም ሱናህ ማለት ይቻላል።ነገር ግን ከጉዞ የሚመጣን ሆነ ወደ ጉዞ የሚሸኝን ሰው መጨበጥ ማለትም(ኣ·ጅነብይ/ኣ·ጅነብያህ) የሚለው የክልከላ ድንጋጌ እንዳለ ሆኖ መነካካቱ ከሚበቃልን ጋር ማለት ነው ሱናህ ነው።ነገር ግን ያ ሰው አሏህን ፈሪ ከሆነ ይሳማልም]።
# ከጉዞ የሚመጣን የሚሸኝን…
🤝#መጨበጥ
…#ማቀፍ
…#መሳም
FOR~HAMZA
..........ASEDULLAH